Saturday, July 5, 2014

“ትግሉ የተጀመረው አሁን ነው” – ሻምበል በላይነህ (ከአቶ አንዳርጋቸው ለኢትዮጵያ መሰጠት በኋላ)

የኢሳት 4ኛ ዓመት በሳንሆዜ በአሁኑ ወቅት እየተከበረ ይገኛል። የአቶ አንዳርጋቸውን ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፎ መሰጠት ተከትሎ በአዳራሹ ያለው ሕዝብ እንዳዘነ ይነበባል። ሁሉም ተቆጥቷል። አርቲስት ሻምበል በላይነህ ለታዳሚው አንድ ሽለላ ያቀረበ ሲሆን ትግሉ የተጀመረው አሁን ነው ብሏል።
ሽለላውን እና ቪድዮውን ተመልከቱ።
አሁን ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እየተናገሩ ነው፤ ቪድዮው እንደደረሰን እናቀርባለን ይመለሱ።

No comments:

Post a Comment