Monday, October 3, 2016

ሕዝባዊው አመጽ በአምቦ፣ በጊንጪ፣ በሸኖ፣ በመቂ፣ በባሌ ሮቤ፣ በደንቢ ዶሎ፣ በቄለም ወለጋ፣ በም ዕራብ ሸዋና በሌሎችም ከተሞች ተቀጣጠለ

carscarswmeki
(ዘ-ሐበሻ) የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት ትናንት በቢሾፍቱ የ እሬቻን በዓል ለማክበር በወጡ ንጹሃን ላይ በሂሊኮፕተር እና በመትረየስ የታጀበ የዘር ማጥፋት ከፈጸመ በኋላ በተለያዩ ከተሞች ሕዝባዊ አመጹ እንደገና ተቀጣጠለ::
ለዘ-ሐበሻ የደረሱ መረጃዎች እንደጠቆሙት በአምቦ፣ በጊንጪ፣ በሸኖ፣ በመቂ፣ በባሌ ሮቤ፣ በደንቢ ዶሎ፣ በቄለም ወለጋ፣ በም ዕራብ ሸዋና በሌሎችም ከተሞች ተቃውሞው ተቀጣጥሏል::
በተለያዩ ከተሞች በተነሱት በነዚሁ ሕዝባዊ አመጾች የመንግስት መኪኖች ሲነዱ ታይተዋል::
በአምቦ፣ በጊንጪ፣ በሸኖ፣ በመቂ፣ በባሌ ሮቤ፣ በደንቢ ዶሎ፣ በቄለም ወለጋ፣ በም ዕራብ ሸዋ ሕዝብ አደባባይ በመውጣት ተቃውሞውን እያሰማ ሲሆን በመንግስት ንብረቶች ላይ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይም ይገኛል::
በተለይ የሕወሃት ንብረት የሆነው ሰላም ባስ በሃረርጌ ጥቃት እንደተፈጸመበት የደረሰን መረጃ ያመልከታል::
በቄለ ወለጋ ጂማ ሆሮ ወረዳ ኑኑ ከተማ ከፍተኛ የሕዝብ ተቃውሞ ተቅስቅሶ ነገሮች ከቁጥጥር ውጭ እንደሆኑ ሲታወቅ በባሌ ሮቤ ደግሞ ሁሉ ነገር መዘጋጋቱ ተሰምቷል::
በደምቢ ቦሎ ኢንተርኔት በጠቅላላ መቆረጡ ሲታወቅ ተቃውሞውም እንደበረታ ምንጮች ገልጸዋል:: በአምቦም እንዲሁ ተመሳሳይ ተቃውሞዎች ዳግም እንደተቀሰቀሰ የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ

ለኦሮሞ ኢትዮጵያዊያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን(ከአማራ ተጋድሎ ግብረ ኃይል በዉስጥ መስመር የተላከ)

14355189_1776743355901679_4397046954836303499_n
በትላንትናው ዕለት በቢሾፍቱ ከተማ ሲከበር በነበረው አመታዊ የእሬቻ በአል ላይ ለመታደም ከመላው ኦሮሚያና ከተለያዩ የሀገራችን አባቢዎች በመጡ ተሳታፊዎች ላይ የህዝባዊ ወያነ ሀርነት ትግራይ ጦር በፈፀመው አስከፊ የጦር ወንጀል ቁጥራቸውን ለመገመት የሚያዳግቱ ወገኖቻችንን ተነጥቀናል፡፡ በዚህም የወገኖቻችን ህልፈተ-ህይወት የተሰማን ሀዘን በጣም ጥልቅ ነው፡፡ የእነዚህ ኦሮሞ ወንድሞቻችን ሞት የእኛም የአማራዎች ሞት፡ የፈሰሰው ደማችውም የእኛም ደም መሆኑን እደ ከዚህ በፊቱ ሁሉ በቃላት ሳይሆን አብረን በመሞትና ደማችንን በማፍሰስ አንድ መሆናችንን አረጋግጠናል፡፡ ወደፊትም በልበ-ሙሉነት እጅ ለእጅ ተጣምረን በፍፁም ወንድማማችነትና መተማመን መንፈስ ይሀንን ሰው-በላ የወንበዴ ጥርቅም ከላያችን ላይ በማሽቀንጠር ለዘለዓለሙ እንዳይነሳ በመቅበር ለሁላችንም የኢትዮጵያ ህዝቦች እኩል የምትሆን አዲስ ቤት በመገንባት በደም የተሳስረውን አንድነታችንን ዳግም የምናድስበት ቀን እሩቅ አይሆንም፡፡ የኦሮሞ ህዝብ ሞትና ደም መፍሰስ የአማራ ህዝብም ሞትና ደም መሆኑን በድጋሜ እያረጋገጥን ወደፊት በሚጠብቀን መራራ የነፃነት ትግል ጉዞ ትላንት የወደቁትን ዜጎቻችን በማሰብ በድል እንገሰግሳልን፡፡
ኢትዮዽያ ለዘላለም ትኑር!!
#AmharaResistance

Sunday, October 2, 2016

ከእሬቻው ጭፍጨፋ በኋላ የአምቦ ሕዝብ ተነሳ | የተቆጣው ሕዝብ በርካታ የመንግስት መኪኖችን አቃጠለ



ambo


 (ዘ-ሐበሻ) የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት ኦሮሞዎችን እና አማሮችን በ እሬቻ በዓል ቢሾፍቱ ላይ ዛሬ ከጨፈጨፈና ከ500 በላይ የሰው ሕይወት ካጠፋ በኋላ በአምቦ ሕዝብ በቁጣ ተነሳ:::
በአምቦ በተነሳው ሕዝባዊ አመጽ ሕዝቡ ቁጣውን በመንግስት ንብረቶች ላይ እርምጃ በመውሰድ እየገለጸ ነው:: እንደዘ-ሐበሻ ዜና ምንጮች ገለጻ ከሆነ በአምቦ በርካታ የመንግስት መኪኖች እና አንዳንድ መስሪያ ቤቶች በ እሳት ወድመዋል:: ይህን ተቃውሞ ሊያረግቡ በመጡ የሕወሓት ወታደሮች ላይም እርምጃ መውሰድ የጀመረ ሲሆን ወታደሮች እየሸሹ መሄዳቸው ተሰምቷል::
በአምቦ መንገዶች መዘጋጋታውም ተሰምቷል::
የአምቦ ሕዝብ እጅጉን ከመቆጣቱም ባሻገር በሌሎች የኢትዮጵያ ክልል ከተሞችም እንዲሁ ይህው ሕዝባዊ ተቃውሞ እንደሚቀጥል ይጠበቃል::

Thursday, September 29, 2016

በብር ሸለቆ ወታደራዊ ካምፕ የአማራ እስረኞች በከባድና በተከለከሉ አፍዝ አደንግዝ መርፌ መድኃኒቶች እንደሚሰቃዩ መረጃዎች አመለከቱ



screen-shot-2016-09-29-at-7-07-53-am





ክሙሉቀን ተስፋው


መስከረም 19, 2009 ዓ.ም አስደንጋጭ እና አሳሳቢ
በብር ሸለቆ ወታደራዊ ካምፕ የሚገኙ ወገኖቻችን በከባድና የተከለከሉ አፍዝ አደንግዝ መርፌ መድኃኒቶች እንደሚሰቃዩ መረጃዎች አመለከቱ። ብር ሸለቆ የታሰሩ የዐማራ ወጣቶች በግዴታ በመርፌ እንዲወስዱ የተደረገውን መድኃኒት ምንነት የሚያስረዳ ምስል ትናንት ወጥቷል። በዚሁ መሠረት የዐማራ ሀኪሞች ማኅበር መድኃኒቱን በተመለከተ የሚከተለውን ማብራሪያ ሰጥቷል።
ሁሉም የሰውነት ጡንቻወች እንዲዝሉ ወይም አላግባብ እንዲወጠሩና የፈለጉን አሰቃቂ ድርጊት ለመከወን (አስንፎ ለመምታት፣ ለማንጠልጠል፣ ለመግደል..) የሚያስችሉ አፍዝ አደንግዝ(Sedative Hypnotic) የሆኑትን የመርፊ መድኃኒቶች በግዳጅ እየተውጉ ነው። ዲያዘፓም እና ዲልትያዘም (Diazepam Diltiazem) ጥቂቶቹ ናቸው። እነዚህ መድኃኒቶች ለሚያስፈልገውና በሃኪም ትዛዝ ብቻ የሚሰጡ፡ ከፍተኛ ቁጥጥርና ክትትል የሚያስፈልጋቸው ናቸው። ከመጠን በላይ(Over Dose)ና ለማያስፈልገው ከተወጉ የመናገር ችግር፡ የሰውነት ክፍል መዛል: አለመታዝዝ (Dyskinesias): እረፍት መንሳት(akithsia)፡መደበት(Depression) ጭንቀት እና መተንፈስ ኣለመቻል ያስከትላሉ። በብዛትና በተክታታይ ከሆነ የልብ መድከም፡ የደም ማነስ፡ ሾክ፡የሚጥል(Sezure)፡ ራስን ማሳት(Coma)ና ሞት ያመጣሉ። የሳይኮሎጅ ማስቀየር ‘Psychologic Dislocation’ ና ፍላጎት ማሳጣትም ጉዳቶች ናቸው። ቆዳ ላይ ከፈሰሱ የቆዳ ላይ ቁጣ፡መላላጥ፡ እብጠት፡እንፊክሽን፡የቆዳ ጋንግሪንና ሞት የመጨረሻወቹ ናቸው።
ናዚውና ኢሰብዓዊ ህውሃት ኣካላዊ ስቃይ ንጹሃን ላይ እንደሚያደርስ ለማንም ግልጽ ነው። ኣስደንጋጩ የህክምና ማስቃያ ግን ኣማራው ላይ የመጀመሪያው ሳይሆን ኣይቀርም። የሚያስፈራው የህክምና ሰወች (የናዚ ዶክተሮች) ለዚህ ኦፕሪሽን መሳተፋቸው ነው።


ይህ ኢሰባዊነትና አለማቅፋዊ የህክምና ሰነምግባርን የጣሰ ሆኖኣል። ሰውን በግፍ ኣለመጉዳት ’Do Not Harm’ ፡ፍቃደኛ ለሆኑ ብቻ ‘Authonomy’ ፡ የሚጠቅም ሲሆን ብቻ ‘Beneficience ’ ወዘተ የሚሉት ቃለ-ማህላ(Physicians Oath) ተክደው በ’ናዚ ሃኪሞች’ ህዝባችን እየተስቃየ ነው ። የአማራና የኢትዮጵያ ሃኪሞች ይህን ጉዳይ ባስቸኩይ ለ’ Federal Ministry of Health of Ethiopia, FMHACA, UN Human Rights ‘ ማድረስና እልባት ማግኘት ኣለበት።
መረጃውን በጥንቃቄ እየያዝን ተግጅወችን እንርዳ። መልእክቱን ለአለም አናሰራጭ









የህወሃት መከላከያ ሰራዊት እጁን እየሰጠ ወደ ኤርትራ እየገባ ይገኛል




በልኡል አለም
ሰበር መረጃ ! !
ከምእራብ ትግራይ ወደ ኡምሃጅር የተወረወረ የህወሃት መከላከያ ሰራዊት የግንባር ጦር በገጠመዉ ድንገተኛ የተኩስ ልዉዉጥ ምክንያት እጁን እየሰጠ ወደ ኤርትራ እየገባ ይገኛል።
ከሰሜኑ እዝ ከመከላከያ አባላቱ ዉስጥ ያፈተለከዉ መረጃ እንደሚጠቁመዉ ከሆነ የመዋጋት ፍላጎት የሌላቸዉ የህወሃት ወታደሮች በትናንትናዉ እለት ወደ አል-ፉሽቓ (Al fushqa) ሱዳን ድንበር በኩል አምርተዉ ለነጻነት ታጋዮች እጃቸዉን መስጠታቸዉ ታዉቋል።




ethio-soldiers





ብዛት ያላቸዉ ቀላልና ከባድ የጦር መሳሪያዎች በምርኮ መግባታቸዉንና የህወሃት መከላከያ ሰራዊት አባላትም መቀላቀላቸዉን የገለጸልን ምንጫችን በምርኮ የሚገቡትን ወገኖች የኤርትራ ወታደሮች ወደ መደበኛ ማረፊያ ማዘዋወራቸዉን ምንጮች አረጋግጥጠዋል፡፡
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !

Friday, September 16, 2016

ETHIOPIA: THE QILINTO MASSACRE: THE TRUTH SHALL BE REVEALED



ADDIS ABABA (HAN) September 15.2016. Public Diplomacy & Regional Security News.
By Zecharias Zelalem.
On Saturday, September 3rd 2016, something sinister, ghastly, premeditated and honestly speaking somewhat poorly calculated, transpired in the Ethiopian capital of Addis Ababa. The tragedy in question has, for the most part, managed to avoid the sort of outcry and global condemnation these incidents tend to get when the actors involved are from nations not allied with the United States and its NATO affiliates in their “war on terror.” It has been more than two weeks, and already we are faced with subliminal calls from the conceited to pretend it didn’t happen.

Qilinto-prison-fire

At eight in the morning of that fateful day, the Addis Abeba sky, normally coated with layers of the rainy season’s fog was, assaulted by billowing smoke emanating from a raging fire that was consuming parts of the city’s Qilinto prison, home to hundreds of inmates including many political prisoners, activists, journalists and others who, frankly, don’t belong on the premises at all. By all accounts, the fire, which burned and ravaged the prison’s facilities before it was put down by the city’s firefighting brigade, was accompanied by a clearly audible orchestra of automatic gunfire. Exactly who was doing the shooting wasn’t clear nor was it evident who or what was being targeted.


Even before the necessary forces were deployed to secure the safety of the prisoners inside and put a halt to the blaze, federal police officers had cordoned off the area surrounding Qilinto prison and were preventing family and friends of those inside from converging on the scene to inquire about the safety of their loved ones trapped inside. Before any sincere effort to address what should have been the primary concerns, ensuring the wellbeing of everyone within the confines of the prison and rescuing those trapped by the far, regime forces were deployed almost immediately to keep everyone outside of the prison at bay. Regime apologists were quick to claim whatever action was taken was for the public’s security. Almost immediately, however, bystanders and eye-witnesses took to social media to scrutinize every maneuver of the forces enforcing the lockdown of the surrounding areas. Days later it’s easy to say that a significant percentage of Ethiopians believe that there was a deliberate attempt to conceal what was nothing short of a mass killing of prisoners.
Qilinto prison, located on the southern outskirt of the capital city, is where many of Ethiopia’s social justice seeking stalwarts were incarcerated. Many of them are being held there, charged under the vaguely defined anti-terrorism laws that are widely believed to be a part of legislation aimed at stifling dissent. Among the very well-known prisoners were Oromo Federal Congress general secretary and Medrek party member Bekele Gerba, former Semayawi party member Yonatan Tesfaye and Getachew Shiferaw, a journalist. It is said that some 224 prisoners were present at Qilinto when the fire started.
With the countless journalists, academic intellects, opposition party members, bloggers and other dynamic personalities held with and without charges, one can say that Qilinto has become a prison for Ethiopia’s outspoken enlightened. Among them, revolutionaries whose statements, actions, and sacrifices have inspired the nationwide protest movements which have galvanized the peoples of the Amhara and Oromo regions of the country to rise and revolt. Recently, letters from several well-known incarcerated activists, including Bekele Gerba, were smuggled out of the prison by people sympathetic to the Oromo Protests and Amhara Protests causes. These letters called on people to observe a week of mourning and shave their heads in solidarity with the struggle. Countless people in the country and abroad have heeded the calls, which showed that despite the incarceration of countless men and women of Ethiopia’s social justice movements, they will continue to be lionized by the population at large and wield an influence that the EPRDF regime is finding it quite difficult to counter.
The prison is also notorious for being a torture chamber. Prisoners have often complained of frequent beatings and psychological torture at the hands of their interrogators. The ill treatment becoming unbearable sparked a hunger strike by prisoners earlier this year. Human rights organizations frequently refer to the Qilinto and Maekelawi prison institutions as gulags.
Be this as it may, the horrors of the correctional facility were apparently not enough to dampen the fighting spirits of the protest movement supporting activists and spokespeople locked up inside. From within their cells, they had managed to defile the terms of their incarceration and rallied people in the country and around the world to take up their cause and popularize the struggle to great effect.
So when reports of the blaze at the prison started flooding the Ethiopian social media sphere, it quickly became the trending talking point. The wellbeing of the prisoners inside, the revolutionaries who inspired Ethiopians to take up civil disobedience en masse was an utmost concern across the country.
Witness accounts testify to gunshots being heard, but so far nobody has any reliable information on casualty figures as regime forces managed to quickly seal off the area and remain tight-lipped about what had even started the fire. Hours after the fire had come under control, an unnamed official from the Ethiopian Federal Prisons Administration told state-affiliated broadcaster Fana Broadcasting Corporation (FBC) that one person had died in the fire while six others were being treated at hospitals in the city. Three firefighters were also apparently hospitalized for smoke inhalation. The official gave no explanation whatsoever for the immediate sealing off of the area by federal forces or for the gunfire that was heard coming from the vicinity of the prison.
Several other media reports claimed different causes and casualty figures all within the first twenty-four hours of the blaze. And although few media continue writing about it none of these reports contain the actual names of prisoners affected, leaving thousands of friends and family members of prisoners in a desperate state to know whether their acquaintances were dead or alive.
Meanwhile, several reports put the death toll as high as thirty, and that nearly all of them had died of gunshot wounds. A week after the fire had been contained and the cleanup process had begun, people were still being forced away from the area and were refused access to the prison. Relatives were seen wailing in tears as they were left in the anguish of not knowing whether their loved ones were alive or had been trampled to death, burnt alive, or shot.
“I don’t even know if my son is dead or alive!” Yonatan Tesfaye’s mother told Voice of America (VOA). “I went to all the hospitals and asked for information but got nothing. My son could have been burnt or even shot to death. How can I carry on without knowing where my own son is?”
Relatives have spoken of being harassed, intimidated and threatened by the federal police officers surrounding Qilinto upon returning to the site. What they have been subjected to is beyond comprehension. It’s inhumane to withhold this vital information from them for this length of time. The pain and misery of being in limbo and not knowing whether someone is alive or suffered an agonizing death is extremely torturing and mentally draining.
After days in which a plethora of media reports and witness accounts depicting the perpetration of a possible massacre of a large number of prisoners, the government decided to break its silence. Perhaps upon realizing that this wouldn’t be forgotten and put on the back burner, the government released another statement via the FBC once again claiming what many have described as a pathetic attempt at damage control. According to the government version of events, twenty-three inmates have died in the fire, of whom two were killed trying to escape.
This last addition would have been the cause of quite some hilarity had the subject not been so tragic. The story of prisoners and the area’s inhabitants working together to put the fire out is a complete fabrication, to say the least. It is true that very few can claim to have seen what actually happened within the prison grounds during the fire, but every credible account of the events that day go into great detail about how the prison was blocked off from the public. The government in Ethiopia is going to have a hard time selling the story of a sizeable contingent of neighborhood volunteers somehow breaching the police barriers and aiding in the battle to put out the flames. If these make belief vigilante firefighters had really gained access to the eye of the fire, it would have been because there were no police blockades set up. But we know this isn’t the case.
Had there been any truth to this version of events, a significant number of prisoners who the regime claims to have taken part in the firefighting efforts, could have been confirmed as still being alive. There have been no reports of this whatsoever. None of the countless social media campaigners and media outlets combing the story for information have managed to come across a family member of an inmate who could testify that their loved one is alive and well after having aided in the firefighting efforts. It appears that government officials responsible for the report failed to do the most basic of fact finding. Had they done so, they would have probably produced something slightly more believable.
The government’s statement also conveniently omitted the names of the dead and wounded, which only served to heighten fears that the death toll was much higher than what was being stated. There was no information on the prisoners, except that some survivors would be relocated to other prisons. After a hollow message of condolences, the statement concluded with a note that the prison was being renovated and that inmates and relatives should “wait patiently.”
The report was no source of solace for relatives who finally heard the official admission that a large number of prisoners had indeed died at the prison. There is still no information on the individual fate of each prisoner. Upon hearing that some were being transferred to other prisons, the gates of several prisons in Addis Abeba and its environs, as well as the notorious prison in Ziway, 200 south of Addis Abeba, were flooded with friends and family of the detainees, desperate for answers.
It would be six days before the names of relocated prisoners with their locations would be available for public viewing. The impatient masses, who had suffered sleepless nights, and were weary of the stress and extreme anxiety, converged on the prison once again. This time, they were told they would be aided by the prison personnel in relocating their loved ones.
According to one person who is related to a Qilinto inmate, the relatives have to show up at the prison then pray that the name of their loved one is on it. She was able to trace her uncle’s location after his name appeared on the list of transferees. Through this process in which even more mental torment is inflicted upon the already deeply scarred friends and family, they can find out whether or not a prisoner is alive.
Try to imagine a mother, a father, a sister or a friend repeatedly going through the lists of transferees and failing to find the name of their loved one. It has got to be the worst way imaginable to receive the heartbreaking news that a loved one is dead. Imagine searching through a written list of names looking for the names of loved ones, the angst of not being able to find the name and processing the grim reality that you have lost that person forever.
If what the Qilinto families have experienced over the last two weeks wasn’t enough, there are at the very minimum (and without a doubt much more than) twenty-three who will end their search for answers with a gutting final moment of sorrow in front of merciless prison guards and the failure to find a name on the list of life.
Until now the government maintains the unfortunate events of September 3rd 2016 were all part of a prisoner plot to break out of jail gone horribly awry. The slow paced, gradual release of information, the refusal to publish the names of victims, the locking down of the Qilinto prison area and the uncooperative nature of the prison authorities all hint at an extremely botched cover-up of a mass killing of prisoners.
If this wasn’t enough, the version released by the government appears to have been at least partially concocted and contradicted known facts. From the death toll, to the sequence of events, the repeated releasing of statements that have proven to be completely false can only dent the credibility of the official story. From day one officials have been reluctant to address the public. It even took two full days for the government to send out the half-hearted note of condolences. Nobody from the prison authority, the federal police forces or even the hospitals has appeared on camera in an attempt to substantiate the claims of the official version. The official version has too many holes in it. Nobody is hosting a press conference; no autopsy reports have been released; the relatives of the fallen inmates haven’t even been able to retrieve the bodies of their loved ones. Doing so would perhaps reveal the causes of death and serve to further debunk the listless attempt by the government in Ethiopia to cover up the callous killings of unarmed Ethiopians, for what would be the umpteenth time this year. The government and all those involved in hiding the Qilinto massacre of September 3rd are knee deep in a mess needlessly created.
Truth shall be revealed
Families of the Qilinto prison ended the year 2008 of the Ethiopian calendar traumatized and systematically brutalized after being forced to play a life and death waiting game, deprived of information on the fates of their sons and daughters for more than two weeks now. The psychopaths who pulled the levers and engineered the catastrophe were vile enough to sit back patiently and expect a population to go about their holiday preparations.
But the age of technology has proven damaging to authoritarianism. The spread of information can no longer be contained and attempts at shoving a brutal prison massacre under the rug of irrelevance are proving to be futile. The Qilinto massacre will not remain buried. Soon or later the facts will see the light of the day. The attempts at pulling the wool over the Ethiopian public’s eyes are failing miserably. A resolute population determined to unearth the truth at all costs won’t let the fallen of Qilinto be forgotten without a trace.
In these times of sorrow and grief, one cannot console those devastated beyond measure, but we can hope the families and friends of the Qilinto massacres will rise from their pain, fueled by a desire to seek justice and the proper recognition for what happened more than two weeks ago today.

The trouble with Ethiopian politics – Africa Review

Lelisa -   BBC satenaw



Ethiopia’s Feyisa Lilesa crossed his arms above his head at the finish line of the Men’s Marathon athletics event of the Rio 2016 Olympic Games at the Sambodromo in Rio de Janeiro on August 21, 2016. Lilesa crossed his arms above his head as he finished the race as a protest against the Ethiopian government’s crackdown on political dissent PHOTO | FILE
FRED OLUOCH Tuesday, August 30 2016 at 10:56 comment
When Ethiopian silver medalist Feyisa Lilesa raised his two hands over his head after crossing the line in the just concluded Olympic Games in Rio de Janeiro, millions all over the world watching thought it was his unique way of celebrating.
But Ethiopians knew better. Lilesa was passing a message to the world about the continued suppression, and sometimes massacre of Ethiopia’s Oromo people, the ethnic majority in the country.
Now, the Oromo have joined with the Amhara—the two make up 60 per cent of the country’s population—to protest the 25 years domination by the minority Tigray, who share kinship with the neighbouring Eritrea.
The protests begun last year against plans by the government to expand Addis Ababa city limits that could have annexed parts of Oromiya County—the biggest of the nine federal regions.
The Addis Ababa Master Plan has since been dropped but the protests that begun as a political statement by the Oromo over marginalisation, has turned into political unrest, spreading to Amhara Regional States.
There have been subsequent protests in Bahir Dar, the capital of Amhara region and Gondar targeting governmental buildings and business.
“While the Oromo and Amhara initially had their specific reasons for protests, it is now taking another shape which is calling for a wider freedom,” said Elias Meseret, an Ethiopian journalist based in Addis Ababa.
Human Rights Watch (HRW) report released in June accused Ethiopian security forces of gunning down more than 400 Oromo people in November last year who were protesting against the Addis Ababa expansion plan that was to take part of their land.
But Information Minister and government spokesperson, Getachew Reda, dismissed HWR saying they lacked credibility. “More often they just pluck their numbers out of thin air,” he said.
Despite recording economic growth and impressive infrastructure development, the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) is increasingly coming under pressure from widespread protests for the first time since the 1991 revolution that removed the dictatorship of Mengistu Haile Mariam due to land issues and human rights violations.
The government maintains that the protests are sponsored by the rebel, the Oromo Liberation Front (OLF) that has been fighting the government since 1973 and the Oromo Democratic Front (ODF) in conjunction with dissidents in the diaspora, who are using social media to incite the people.
Addis Ababa has responded by cracking down on protesters and regularly shutting down social media to avoid the protests from spreading to other parts the country. The protests have been demanding greater freedom under the EPDRF rule.
Powerful posts
Currently, the country has no effective opposition since the ruling EPRDF and its allies swept all 546 parliamentary seats in the June 2015 elections despite the country having close to a hundred registered political parties.
Ethiopian prime minister Hailemariam Desalegn (C) arrives at the Waterkloof Military air base in Pretoria on June 12, 2015 for the 25th AU Summit held in Johannesburg, South Africa. PHOTO | FILE
_________________________________________________________________________________________
Diplomats in Addis Ababa attribute the build-up to the dissent in Ethiopia, which started with protests by Muslims in 2012, mainly to the growing youthful population that have no institutional memory of the 1991 revolution.
According to the Oromo Federalist Congress (OFC) chairman, Merera Gudina, the country is facing a youth uprising which could turn the country ungovernable if the issues affecting them are not addressed.
The youth, with 64 per cent below the age of 25, have been voting with their feet, risking dangerous voyages in rickety vessels in the Mediterranean Sea in search of better life in Europe and the United States in the face of unemployment and a repressive government that is using anti-terrorism laws to crack down against civil society and the media.
Other issues include the opaque land tenure system, the suppression of alternative view and the succession plan by the former Prime Minister, the late Meles Zinawi who died in 2012.
Kennedy Abwao, a Kenyan journalist and expert on Ethiopian affairs says the challenge is that the country has always had a coalition system where ethnic groups pick their leaders, who later negotiate for a coalition at the top.
However, according to Mr Abwao the system is getting won out since all powerful posts in the country in terms of military, police and big business are currently occupied by Tigreans, leaving less grandeur position to the rest.
Ethiopia—the second most populous country after Nigeria with 96 million people—is divided into nine regional governments which are vested with authority for self-administration.
They include: Afar, Amhara, Benishangul/Gumuz, Gambella, Harari, Oromiya, Southern Nations Nationalities and Peoples’, Somali and Tigray; and two chartered cities: Addis Ababa and Dire-Dawa.
Prime Minister Hailemariam Desalegn, who hails from the Wolayita community in the South, was positioned strategically by Mr Zinawi after he was promoted to be the country’s Deputy Prime Minister and Minister of Foreign Affairs, ultimately assuming leadership in September 2012 upon his mentor’s death

Video: Comedian Jj Bebeto Cries As He Speaks His Hear



Ethiopia: Comedian Jj Bebeto Cries As He Speaks His Hear

Behind the Ethiopia protests: A view from inside the government

Friday, September 9, 2016

የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት ወታደሮች በቢሾፍቱ 3 ወጣቶችን ገደሉ | እናት በአደባባይ ሲያለቅሱ የሚያሳይ ቪዲዮ ተለቋል


(ዘ-ሐበሻ) በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች 4ኛ ቀኑን የያዘውን ሰላማዊውን ከቤት ያለመውጣትና ያለመገበያየት አድማ ተከትሎ ወትሮም ሰውን ለመግደል የማይራሩት የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት ወታደሮች ዛሬ በቢሾፍቱ (ደብረዘይት) ከተማ 3 ወጣቶችን በጥይት ቆልተው መግደላቸው ታወቀ::
በኦሮሚያ የተለያዩ ከተሞች ሕዝብ ሰላማዊ ትግል እያደረገ ቢሆንም የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት ወታደሮች እና ስናይፐሮች በየከተማው ፈሰዋል:: በቢሾፍቱ ዛሬ ከተገደሉት 3 ወጣቶች መካከል ሁለቱ ታውቀዋል:: በአጋዚ ጥይት ሰለባ የሆኑቱም ተረፈ ሽብሩ እና በቀለ ዲባባ ሲሆኑ የአንደኛው ማንነት እየተጣራ ነው:: በተጨማሪም በርካታ የቆሰሉ ሰዎች እንዳሉ ይነገር እንጂ ዘ-ሐበሻ ለማረጋገጥ አልቻለችም::
ከዛሬው የቢሾፍቱ ግድያ በኋላ በተለይ የበቀለ እናት በአደባባይ ሲያለቅሱ የሚያሳይ ቪዲዮ ተለቋል ይመልከቱት:: የእናቶች ለቅሶ የሚያበቃው መቼ ነው??

Friday, August 26, 2016

ቋሪት በሕዝብ ቁጥጥር ስር ዋለች  በወልቃይት የአማርኛ ሙዚቃ አትሰሙም በሚል ግጭት ተፈጠረ * በበርከታ የጎጃም ከተሞች የዐማራ ተጋድሎ ተፋፍሟል (የዛሬው የትግል ውሎ ዝርዝር ዘገባ)

ቋሪት በሕዝብ ቁጥጥር ስር ዋለች  በወልቃይት የአማርኛ ሙዚቃ አትሰሙም በሚል ግጭት ተፈጠረ * በበርከታ የጎጃም ከተሞች የዐማራ ተጋድሎ ተፋፍሟል (የዛሬው የትግል ውሎ ዝርዝር ዘገባ)

ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው! (ከይገርማል)

ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው! (ከይገርማል)

ኦባንግ ሜቶ ስለአትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ይናገራሉ | ቪዲዮ ይዘናል

ኦባንግ ሜቶ ስለአትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ይናገራሉ | ቪዲዮ ይዘናል
#የአማራ_ተጋድሎ ተሻለ በርሄ የሚባል የወያኔ ቅጥረኛ ነፍሰ ገዳይ ሰላይ በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ከተማ ከመሸገ 25 ዓመት አልፎታል። ባዶ እጁን መጥቶ ዛሬ ትንሳኤ ሆቴል የሚል በ5000 ካሬ ሜትር ሰፊ ቦታ ላይ ባለ አራት ፎቅ ትልቅ ሆቴል ሰርቷል። አሁንም ይህ ሆቴል ስራ እንዳይፈታ የዞን ሰብሰባዎች ዘወትር ይካሄዱበታል። ዛሬም አማራን በማሳረድ ስራው ቀጥሎበት ይገኛል። ከቡሬ ወለጋ ለሚሀመረው የአስፓልት መንገድ ትግራይ ድረስ ማስታወቂያ በመለጠፍ የቀን ሰራተኛ እየቀጠረ ይገኛል። የአማራው ወገኔ ግን ከቀየው ይፈናቀላል። በመሆኑም ይህን የተኩላ ዘር ማስወገድ የእያንዳንዱ አማራ ቀዳሚ ተግባር መሆን አለበት። ጊዜ ሊሰጠው የማይገባ ሰው በላ ትግሬ ስለሆነ የጊዮን ወጣቶች በአስቸኳይ ሊያስወግዱት ይገባል።

የታጋይ ያሬድ ጥበቡ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ተሳትፎ ሲቃኝ | አያሌው መንበር

የታጋይ ያሬድ ጥበቡ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ተሳትፎ ሲቃኝ | አያሌው መንበር

ታዋቂዋ የኦሮሚኛ ሙዚቃ አቀንቃኝ ሳሊሃ ሳሚ የነበቀለ ገርባን ጥሪ ተከትሎ ጸጉሯን ተላጨች

ታዋቂዋ የኦሮሚኛ ሙዚቃ አቀንቃኝ ሳሊሃ ሳሚ የነበቀለ ገርባን ጥሪ ተከትሎ ጸጉሯን ተላጨች

“ዐማራው፣ አሁንም በዘረኛው የትግሬ ወያኔ አገዛዝ የዘር ፍጅት እየተፈጸመበት ነው!” – ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት

“ዐማራው፣ አሁንም በዘረኛው የትግሬ ወያኔ አገዛዝ የዘር ፍጅት እየተፈጸመበት ነው!” – ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት

በባህርዳር ከተማ በ23 የንግድ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ በራሪ ወረቀት እየተበነ ነው

በባህርዳር ከተማ በ23 የንግድ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ በራሪ ወረቀት እየተበነ ነው

Sunday, July 31, 2016

በኦሮምያ ዉስጥ ያለዉ ህዝባዊ እምቢተኘት እንደ ተፋፋመ ነው | የሳዲቅ አህመድ ዘገባ

በኦሮምያ ዉስጥ ያለዉ ህዝባዊ እምቢተኘት እንደ ተፋፋመ ነው | የሳዲቅ አህመድ ዘገባ

“የትግራይ ህዝብ ምንም ነገር አልነበረውም ምንም አያጣም”

“የትግራይ ህዝብ ምንም ነገር አልነበረውም ምንም አያጣም”

ታላቅ የተቃዉሞ ሰልፍ በጎንደር | ህዝቡ በተቃዉሞ ሰልፍ ላይ ለመሳተፍ ወደ ጎንደር በእግርና በመኪና እየጎረፈ ነዉ | ሳዲቅ አህመድ Video

ታላቅ የተቃዉሞ ሰልፍ በጎንደር | ህዝቡ በተቃዉሞ ሰልፍ ላይ ለመሳተፍ ወደ ጎንደር በእግርና በመኪና እየጎረፈ ነዉ | ሳዲቅ አህመድ Video

የእስቴ ዐማራ ለቀጣይ እሁድ ዳግም ቀጠሮ ይዞ ሰልፉን ጨረሰ

የእስቴ ዐማራ ለቀጣይ እሁድ ዳግም ቀጠሮ ይዞ ሰልፉን ጨረሰ

ከአዲስ አበባ ሀረርና ጅጅጋ የሚወስደው መንገድ ተዘጋ | አጋዚ በአወዳይ ሰላማዊ ሰልፈኞችን በጥይት አቆሰለ | Updated

ከአዲስ አበባ ሀረርና ጅጅጋ የሚወስደው መንገድ ተዘጋ | አጋዚ በአወዳይ ሰላማዊ ሰልፈኞችን በጥይት አቆሰለ | Updated

ስደተኞች ወደ ምዕራብ አገሮች እንዳይፈልሱ ለመከላከል የአውሮፓ ህብረት ለወያኔ አገዛዝ የሰጠው የገንዘብ ስጦታ ውጤት አይኖረውም ተባለ (የፍኖተ ዴሞክራሲ ራድዮ አጫጭር ዜናዎች)

ስደተኞች ወደ ምዕራብ አገሮች እንዳይፈልሱ ለመከላከል የአውሮፓ ህብረት ለወያኔ አገዛዝ የሰጠው የገንዘብ ስጦታ ውጤት አይኖረውም ተባለ (የፍኖተ ዴሞክራሲ ራድዮ አጫጭር ዜናዎች)

Tuesday, July 12, 2016

ፍኖተ ዴሞክራሲ ራድዮ የጎንደሩ ላንድማርክ ሆቴል ባለቤት አቶ በረከት ስምዖን መሆናቸውን ገለጸ

ፍኖተ ዴሞክራሲ ራድዮ የጎንደሩ ላንድማርክ ሆቴል ባለቤት አቶ በረከት ስምዖን መሆናቸውን ገለጸ

ዛሬም ጎንደር አነባች! – ሙሉቀን ተስፋው

ዛሬም ጎንደር አነባች! – ሙሉቀን ተስፋው

Ethiopia blocks social media ahead of exams


“This is a temporary measure until Wednesday as the social networks serve as a distraction to the students,” the government spokesman, Getachew Reda told AFP.
Last month, questions for the top examination were posted on social networks causing a national scandal leading to the cancellation of the entire exam.
The most popular social networking sites like Facebook, Twitter, Instagram and Viber are inaccessible throughout Ethiopia since Saturday morning. Aside these sites, the internet is functioning normally.
The blockade has been criticized by Ethiopian internet users who have found a way around the ban by using the VPN (virtual private networks).
“This is a dangerous precedent. There is no transparency about who took the decision and for how long. This time it is for a few days, but next time it might be for a month,” Daniel Berhane, a blogger and the creator of the influential website “Horn Affairs” told AFP.
He added that they believe the Ethiopian authorities are seeking to test new internet filtering tools and also the reaction of the public.
Ethiopia filters internet regularly using firewalls which often slows network access.
Problems of accessing social networking sites had been reported in some localities of the Oromo region during the anti-government protests, but blocking all sites nationwide is unprecedented in the country.

The UN Human Rights Council passed a resolution last week considering the restrictions of internet access as a violation of human rights. This was a few days after the election of Ethiopia as a non-permanent member of the UN security Council for a two year term.

Saturday, July 2, 2016

ወያኔ በቴሌኮም ውስልትና ከ 1 ቢሊዮን ብር በላይ መክሰሩ ታወቀ

ፍኖተ ዴሞክራሲ ራድዮ እንደዘገበው ኢትዮጵያ ውስጥ የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት የወያኔ ሀብት የሆነው ኢትዮ-ቴሌኮም የተባለ አንድ ድርጅት ብቻ ይገኛል፡፡ አንድ ድርጅት ብቻ በመሆኑ ሕዝብ አማራጭ በማጣት የግዴታ ውዴታ የዚህ ድርጅት ደምበኛ መሆን ተገዷል፡፡ አብዛኛው አገልግሎቶቹ ስልክ፣ ኢንተርኔትና ፋክስ በሚያስደነግጥ ሁኔታ ቀርፋፎችና የሚቆራረጡ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም ሳቢያ ሕዝቡ አገልግሎቱን ሳያገኝ ገንዘቡን ይበዘበዛል፡፡ በዚህ በቴሌኮም ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያ ከዓለም ብቻ ሳይሆን ከአፍሪካም የመጨረሻው ጠርዝ ላይ እንዳለች የታወቀ ነው፡፡ የወያኔ ትኩረት በእንዲህ የመቆራረጥና የመንቀርፈፍ ችግር ባለበት ሁኔታ የሚደረጉ የስልክና የኢንተርኔት ግንኙነቶችን በመጥለፍ የሕዝቡን የእለት ተእለት ግንኙነቶች መሰለል ላይ ነው፡፡
የአሜሪካና አብዛኛው የአውሮፓ አገራት ኤምባሲዎች ከወያኔው ቴሌኮም ውጪ በሳተላይት እንደሚገናኙ የታወቀ ነው፡፡ በተለያዩ ጊዜያት በቴሌኮም ማጭበርበር ሥራ ላይ የተሰማሩ ሰዎች መኖራቸው ይነገራል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም በወያኔ ተደርሶባቸው እንደታሰሩም እንደሆነ ተነግሯል፡፡ በዚህ ሥራ ላይ የሚሰማሩት አብዛኛዎቹ የትግራይ ተወላጅ የወያኔ አባላት መሆናቸው ታውቋል፡፡ ይህ ውስልትና ጎልቶ የታየባቸው አካባቢዎች አዲስ አበባ፣ ጅግጂጋ፣ ሐረርና ድሬዳዋ እንደሆኑ ተነግሯል፡፡ በዚህ ውስልትና ተግባር ወያኔ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ለኪሳራ እንደተዳረገ ማወቅ ተችሏል

Tuesday, May 31, 2016

ኢትዮጵያውያን ምን እስኪፈጠር ነው የምንጠብቀው? (ስዩም ወርቅነህ)

3618556593_4674679485


~ 2.4 ሚሊዮን የአማራ ክልል ተወላጆች በህዝብ ቆጠራ ወቅት ጠፉ
~ ከ125 በላይ ህፃናት በጋምቤላ ክልል በሙርሌዎች ተዘረፉ
~ የእምነት ነፃነት በመጠየቃቸው ብቻ የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለው እስራት፣ ግርፋት፣ ግድያና እንግልት ዛሬም ቀጥሏል።
~ ላለፉት 25 ዓመታት በስርቱ ተላላኪዎች የተቃጠሉ ገዳማትና ቤተክርስቲያን ቁጥር ቀላል አይደለም።
~ ከ2000 በላይ ከብቶች በሙርሌዎች ተዘረፉ
~ ከ225 በላይ የጋምቤላ ተወላጆች በሙርሌዎች ተገደሉ
~ ከ400 በላይ የአኟክ ተወላጆች በህወሃት/ኢህአዴግ ተወላጆች በጠራራ ፀሃይ ተገደሉ
~ ከ200 በላይ ዜጎች ከ1997 ዓ.ም ምርጫ በኋላ በህወሃት/ኢህአዴግ የፌደራልና የመከላከያ ሰራዊት ተገደሉ
~ ከ10 ዓመት በኋላ በሚደረገው ህዝባዊ ቆጠራ የጉራጌ፣ ኦሮሞ፣ አማራና የሌሎችም ዜጎች ቁጥር ቀንሷል
~ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት ከ80ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን አለቁ
~ ቁጥራቸው በውል የማይታወቁ አያሌ ኢትዮጵያውያን ሶማልያ ውስጥ ሰላም ለማስከበር በሚል ተልከው ተገድለዋል። የቀድሞ ሟች ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ስንት ሰው እንደሞተ ለመግለፅ ፓርላማ ውስጥ ተጠይቀው የማሳወቅ ግዴታ የለብኝም ብለው እንቢ ማለታቸው የሚታወስ ነው።
~ አማራ ክልል ውስጥ ወላድ እናቶችን ክትባት በመስጠት እንዳይወልዱ ተደርገዋል። ያረገዙትም እንዲያስወርዳቸው ተደርገዋል።
~ ለሃገራችን የሚጠቅሙ አያሌ ኢትዮጵያውያን በሰበብ አስባቡ በእስር ቤት ታግደው ይገኛሉ።
~ ስርዓቱ ለሁሉም ኢትዮጵያዊ ምቹ ባለማድረጉ ምክንያት አያሌ ኢትዮጵያውያን ለስደት ተዳርገዋል። ያሰቡበት ያልደረሱትም የበረሃ ሲሳይ ሆነዋል። ሌሎችም በሜደትራኒያን ውቅያኖስ ተወስደዋል። በየበረሃው በባዕዳን ተደፍረው ለእብደት የተደራጉትና ለዘላለም የህሊና ጠባሳ እስረኛ የሆኑ ብዙ ናቸው። የዱር አራዊትና የአሳ መብል የሆኑትም ብዙዎች ናቸው።
~ 28 ኢትዮጵያውያን በISIS አንገታቸውን ተቀልተው ተገድለዋል።
~ ቁጥራቸው በውል የማይታወቁ ኢትዮጵያውያን በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው Xenophobia እስከነ ህይወታቸው ከጎማ ጋር በመጠፈር ተቃጠለው ተገድለዋል። እሚከራከርላቸው አጥተው በየቀኑ የሚገደሉትም ቁጥር ስፍር የላቸውም።
~ የመን ውስጥ በተቀሰቀሰው የርስበርስ ጦርነት በስደተኛ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአየር መደብደባቸው የሚታወስ ነው።
~ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም መግቢያ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዋናው ቅጂ ተሰርቆ ወጥቷል።
~ በጎንደር በኩል ለሱዳን 160 ኪሎ ሜትር መሬት ወደ ውስጥ ተላልፎ ተሰጥቷል
~ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት 25 ዓመታት ወደብ አልባ ተደርጋለች
~ ላለፉት 25 ዓመታት የተገደሉትና የታሰሩ የኦሮሞ ተወላጆች ቁጥር በውን የሚታወቅ አይመስለኝም። በቅርብ ጊዜ በተፈጠረው ተቃውሞ እንኳን ከ200 በላይ የኦሮሞ ተወላጆች ተገድለዋል፣ ከ3000 በላይ ታስረዋል፣ አያሌዎች ተደብድበዋል፣ ለስደት ተዳርገዋል።
~ በየአረብ ሃገራ በእህቶቻችን ላይ የሚደርሰው ስቃይና በደል ለሁላችንም ግልፅ ነው
~ የማንነት ጥያቄ ባነሱት የወልቃይት ጠገዴ ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለው ኢ-ሰብዓዊ ተግባር የሚዘገንን ነው።
~ ሌላም ሌላም……..
…,……………………..……..

ይህ ሁሉ በደል አልበቃ ብሎ ምን እስኪያደርጉን ነው የምንጠብቀው??

Monday, May 30, 2016

አርከበ እቁባይ የራሳቸውን ሞራል እየገነቡ ነው

equbai

ዘ-ሐበሻ) “የመለስ ራዕይ የሚባል በቃ” ሲሉ እየተከራከሩ ቆይተዋል የሚባሉት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ‘ልዩ’ አማካሪ አቶ አርከበ እቁባይ “Made in Africa industrial policy in Ethiopia” የተሰኘውና በርሳቸው ስም ይጻፍ እንጂ እርሳቸው ይጻፉት አይጻፉት ያልተረጋገጠውን መጽሐፋቸውን ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማስተማሪያነት በስጦታ መልክ አብርክቻለው በሚል ዜናውን በሚያዟቸው ሚዲያዎች በማስነገር በመገባት ላይ ናቸው::
“Made in Africa industrial policy in Ethiopia” የተሰኘውና በአቶ አርከበ ስም የወጣው መጽሐፍ አቶ አርከበ እንዳልጻፉት እየተነገረ ቢሆንም ዘ-ሐበሻ ለዚህ ጉዳይ ማረጋገጫ ማግኘት አልቻለችም:: ሆኖም ግን የመጽሐፉ ጸሐፊ ነኝ ያሉት አቶ አርከበ ከ20 በላይ ለሚሆኑ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት “መጽሐፋቸው” ለማስተማሪያነት እንዲውል ማበርከታቸውን በከፍተኛ የመንግስት ሚድያዎች እንዲዘገብ አድርገዋል::
ከዚህ ቀደም በርካታ ጥልቅ እውቀትን የያዙ መጽሐፍ የጻፉ ወገኖች መጽሐፍቶቻቸውን ለክፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማስተማሪያነት ቢያበረክቱም እንደ አቶ አርከበ የመንግስት ሚዲያ ሽፋን ሳያገኙ ቀርተዋል

Ethiopia: Note the following points on this exam leakage vis-a-vis cancellation saga


fetena
One: There are some pseudo-moralists & rough dudes who accuse the Oromo activists for leaking & disqualifying this exam process that was meant to kill a generation of Oromo students. Ignoring regime apologists for the obvious reasons, we have learned that some Ethiopianists are also on this accusatory bandwagon. Well, what these pseudo-moralists say in a nutshell is that Oromo students who didn’t attend classes for over 18 weeks (the academic year has 32 effective weeks) had to sit for a national exam that’s administered at the country level (and graded as such) with literally no preparation for the exams. For them in effect, it would have been morally okey if regime retaliates for the protests by making the whole students from Oromia region fail to get pass marks or attain “bad grades” to be placed in any of the “not-good” streams of University studies. That’s the bottom-line of their morality. It ain’t only unjust & immoral thought, though, but a genocidal one indeed, if looked at its root.
Two: It’s has to be recalled that students, teachers, student families, Oromo elders etc filed their formal requests for the extension of the examination period, compensatory tutors for lost classes to cover all remaining subjects. The Oromia Education Department consented at the beginning. But because of the arrogance & ignorance of the TPLF oligarchic bosses who out-rightly rejected this public request thereby forcing the process go ahead, Oromo activists motivated by the mere sense of justice leaked the exam booklets first for Maths, English & Physics; then followed the rest, thereby effectively disqualifying the whole process that would be valid ONLY if secured.
Three: The exams were leaked days before, but the idea of dumping it on social media just a day before the exam date was a well-thought-out-strategy meant to minimize the psychological trauma it may carry onto students, esp on those from other regional states in Ethiopia (hence damage minimization measures taken :) ). By releasing it at night just before the exam date, we believe that most well to do students didn’t have to endure the stress that might have been entailed in the exam leaking news circulating for long.
Four: Once again, the regime is forced to cancel another thing after having refused to do so via a formally filed public requests in a peaceful & reasonable way. This is again a victory for the #OromoProtests. And we believe that the psychological damages entailed, resources wasted & feelings hurt are due all the responsibility of the regime that is addicted to doing everything by force.
Five: Making the exam cancelled ain’t the ultimate goal. Students in Oromia state should be compensated for the time they lost of their studies, tutors prepared for students to make up for lost classes, appropriate technical & psychological supports extended for students to help them get ready for the national exams. The students need to be normalized. They were being terrorized & brutalized by the Agazi killing squad throughout the academic year; they also lost some of their intimate friends & families. With all these, forcing them sit for the country-wide/national exam is an inexcusable crime.

Sunday, May 29, 2016

ጎንደር ህብረት አስቸኳይ መግለጫ – “የወልቃይት ጠገዴ፣ ቃፍቲያ፣ ሁመራና ጠለምት ህዝብ ፈጥኖ ደራሽ አጋር ይሻል




Gondor Hibret
ወያኔ ገና ካፈጣጠሩ ጀምሮ፤ አገር ሸንሽኖ፤ ህዝብን ከፋፍሎ፤ ለዘለዓለም የሥልጣን ዘመኑን ለማራዘም አለሞ እና ሸርቦ የተነሳውን ህልሙን ለማሳካት፤ የመጀመርያ የጥቃት ኢላማው ያደረጋት የጎንደር ክ/ሀገርን ነው። የዚም የመጀመርያው የግፍ ሰቆቃን እየተጋቱ ያሉት፤ ደግሞ ሰሜን ምዕራብ ክ/ሀገራችን ኗሪ የሆኑት የወልቃይት፤ ጠገዴ፤ ፀለምት ወገኖቻችን ናቸው።
ይሁን እንጂ፤ ከሰላሳ ዓመት በላይ የአካባቢዋን እና የዘር መሰረታቸውን ታሪክ ነጋሪ እንኳ እንዳይኖር፤ አንድ በዓንድ ለቅሜ አጥፍቻለሁ፤ ብሎ ያስብ የነበረውን ከንቱ የወያኔ ቅዠት አዲሱ ትውልድ፤ ለማንነቱ፤ ፍርሃትን ሰብሮ ወደ ትግል ከወጣ ውሎ ቢያድርም፤ አሁን ግን የነዚህ ወገኖቻችን የትግል ምዕራፍ የመጨረሻው የሞት ሽረት ደረጃ ላይ ደርሷል።

(ሁመራ ከተማ)

የዚህም አንዱ እና ዋንው ሀቅ፤ ወያኔ በጎንደር ህዝብ ላይ በጉልበት የጫነዉ የመስፋፋት እና የመሬት ቅርምት አባዜን ለመገደብ፤ በሁሉም የጎንደር ሕዝብ ቆራጥነት ድጋፍ ማግኘቱ ነው። ከእንግዲህ በኋላ፤ የቃፍቲያ ሁመራ፤ ወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት ህዝብ የወያኔን የዘር አጥፊ በደል መሸከም ከሚችለዉ በላይ በመሆኑ፤ ትግስቱን ጨርሶ በአንድ ድምጽ ተማምሎ “የትግራይ ነፃ አዉጭ ግንባር ተከዜን ተሻግሮ አያስተዳድረንም” ከሚል ዉሳኔ ላይ ደርሶ፤ የራሱን መሪና የጎበዝ አለቃ መርጧል። በጎንደሬነቱ፤ በአማራነቱ፤ በባህሉ፤ ለዘመናት በኖረበት መሬቱና በጠቅላላ ማንነቱ ላይ ግፍና መከራ ስለተፈጸመበት፤ በአንድ ድምጽ በቃለ መሃላ ነጻነቱን አዉጇል። ተወደደም፤ ተጠላም፤ ይህ የቃፍቲያ ሁመራ ወልቃይት፤ ጠገዴ፤ እና የጠለምት ህዝብ “ጎንደሬም አማራም ነን” በሚል መፈክር ለነፃነቱ ያቀጣጠለውን ትግል፤ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በቅንነት መቀበል ሰባአዊነት ነው። በተለይ ደግሞ፤ ለዘመናት የጎንደር እና የትግራይ ሕዝብ፤ በጉርብትና ሲኖሩ፤ ተዋደው እና ተፈቃቅረው ያጋኙትን ተካፍለው ከመኖር ባሻገር፤ አንድም ቀን እንኳ፤ የመሬት ይገባኛል ግጭት አድርገው እንደማያውቁ እየታወቀ፤ በአሁኑ ሰዓት፤ የትግራይ ወገኖቻችን፤ ዘመን ካሳበጣቸው፤ ጥቂት ከውሥጣቸው በወጡ ቡድኖች ምክንያት፤ የተጠነሰሰውን፤ ታሪክን መሰረት ያላደረገ፤ የመሬት ሥግብግብነት፤ ተንኮል፤ በዝምታ፤ መመልከት፤ እጅግ አሳዛኝ የሆነ፤ የታሪክ ስህተት መሆኑን ለማስገንዘብ እንወዳለን።
ስለሆነም፤ የትግራን እና የጎንደርን ሕዝብ የወደፊት አብሮነት ታሪክ ለማስቀጠል ሲባል፤ ማንኛውም የትግራይ ተወላጅ፤ ወገኖቻችን ይዘው የተነሱበትን የማንነት ጥያቄ፤ የታሪክ እውነት መሆኑን፤ ማክበር እና መቀበል እንዳለበት ከወዲሁ ልናሳስብ እንወዳለን። አፈጣጠሩ እና ባህሪው አይፈቅድለትም እንጂ፤ ልብ ሰጥቶት የገዥዉ መደብም ቢሆን፤ ይህን የሕዝብ ውሳኔ ማከበር የጎንደርን ህዝብ ማክበር ነዉ የሚል እምነት አለን። ለዓመታት የጠዬቀዉ የጎንደሬነት ጥያቄ ምላሽ ባለማግኘቱ ጭቆናዉ በዝቶበት እራሱ በመረጣቸዉ መሪወች ለመተዳደር መወሰኑ ፍህታዊ እና ህዝባዊ እርምጃ ነዉ። መከበር ይገባዋል!!
ከእንግዲህ ይህንን ህሊናዉ የቆሰለ እንግዳ ተቀባይ ደግ ህዝባቸን ላይ፤ ተከዜን ተሻግሮ ከአድዋ በመጣ ፀረ ሽምቅ ሰራዊት ተኩሶ በመግደል፤ የበለጠ ሕዝባችንን ወደከፋ መተላለቅ የሚገፋ መሆኑን ተገንዝቦ፤ ጣቱን ከመሳሪያ ምላጭ አንስቶ፤ የወገኖቻችን ጥያቄ በሰላማዊ መንገድ ምላሽ እንዲሰጥ እናሳስባለን።
ይህ ግፍ እና በደል የወለደውን፤ የጎንደሬ/የአማራ ማንነት ጥያቄ፤ ቆመንለታል ብላችሁ፤ ለ25 ዓመት በወያኔ፤ እየተሽከረከራችሁ ያላችሁ፤ የብ.አ.ዴን አባላት እና ካድሬዎች፤ የማንነታችሁ መፈተኛ ወቅት ላይ በመሆናችሁ እና፤ የመጨረሻ እጣ ፈንታችሁ ወቅት ላይ በመድረሳችሁ፤ ከእንቅልፋችሁ የምትነቁበት ደወል፤ እየተደወለ ነው። በዚያው እንዳታሸልቡ፤ ከወገኖቻችሁ ጋር ለማንነታችሁ አብራችሁ በመቆም እስካሁን የበደላችሁትን ወገናችሁን ልትክሱ የግድ ነው። እንዲሁም፤ የሰባቱ አዉራጃ የጎንደር ህዝብ፤ ጥያቄው፤ የራሱ ማንነት ጭምር መሆኑን በማመን፤ በአስቸኳይ፤ በሚፈለገው ሁሉ ትብብሩን ማሳየት፤ የግድ እሚልበት ደረጃ ላይ በመሆኑ፤ እስቸኳይ ታሪካዊ ምላሽ፤ ለወልቃይት ጠገዴ፤ ጠለምት ወገኖቻችን እንዲያሳይ የጎንደር ሕብረት ታሪካዊ እና ወቅታዊ ጥሪያችንን ለማስተላለፍ እንወዳልንለን። የጎንደር ሕብረት የተመሰረተበት ቋሚ ዓላማም፤ ሁላችንም በሰላም እና በፍቅር ታሪካዊ፤ መልካዓ ምድራችንን ጠብቀን በጋራ እንድንኖር የሚያስችለንን ታሪክ ለማስጠበቅ ነው። በመሆኑም፤ ስማችን ጎንደር ነክ ይሁን እንጅ፤ ለትግራይም ሆነ፤ ለመላ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን እኩል ፍቅር፤ እኩል፤ ተቆርቋሪነት እና ኃላፊነት ይሰማናል።
ሌላዉ ሳንጠቅስ የማናልፈዉ እጅግ አሳዛኝ ሁኔታ ደግሞ ባለፈው ወር የጋምቤላ ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመዉ የጀምላ ጭፍጨፋ ነዉ። የኢትዮጵያን መሬት አሳልፎ ለመስጠት በተሸረበ ሴራ ምክንያት ወያኔ፤ ጠረፍ ጠባቂ፤ ፀጥታ አስከባሪ፤ የነበሩትን የታጠቁትን የአካባቢ ሚሊሻዎች፤ ትጥቃቸውን አስፈትቶ፤ ካምፕ ውስጥ እንደከብት በመዝጋቱ ምክንያት፤ አካባቢዉን ክፍት መሆኑን የተረዱ፤ ከ እንሰሳት ዝርፊያ አልፈው የሰው ህይወት ለማጥፋት ተዳፍረው የማያውቁ የደቡብ ሱዳን ኗሪ የሙርሊ ብሔረሰቦች በወሰዱት አሰቃቂ ርምጃ ከ200 በላይ ኢትዮጵያዊያን ተጨፍጭፈዉ፤ 150 ታፍነዉ ሲወሰዱ፤ እጅግ ብዛት ያላቸውን ቤት እና ንብረት አቃጥለው፤ በሺ የሚቆጠሩ የቀንድ እና የጋማ ከብቶችም ተዘርፈው ተወሥደዋል።
እንዲሁም በተመሳሳይ መልኩ በመተከል ቁጥራቸዉ ወደ 70 የሚደርሱ አርሶ አደሮች በሱዳን መንግስት ተጠልፈዉ መዳረሻቸዉ ጠፍቶ፤ በመቶዎች የሚቆጠሩ የቀንድ ከብቶችም ተዘርፈው ሲወሰዱ፤ እርምጃ የሚወስድ ቀርቶ፤ የሚጠይቅ መንግስት እንኳ አልተገኘም።
ይህ የሚያሳየው፤ አገራችንም ሆነ ሕዝባችን፤ መንግሥት ተብዬ አገር በቀል ጠላት ቅንብር፤ በውጭ ታሪካዊ ጠላቶቻችን የጥቃት አደጋ እንደተደቅነብን ነው። በመሆኑም፤ ኢትዮጵያ አገራችንም ሆነ የህዝባችን ደህንነት የሚጠብቅ መንግስት እንደሌለ አዉቀን በሞቱት ወገኖቻችን መሪሪ የሆነ ሃዘናችንን በሃገራዊ ቁጭት እየገለጽን፤ ለዘመድ አዝማድ ሁሉ መጽናናትን ይስጥልን እንላለን። የደቡብ ሱዳንም ሆነ የሰሜን ሱዳን መንግስት በወያኔ ቅጥረኞች ታፍነዉ የተወሰዱ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን ከነንብረታቸዉ ወዳገራቸዉ በአስቸኳይ እንዲመለሱ፤ ወንጀለኞችም ለፍርድ እንዲቀርቡ እንጠይቃለን። የመላዉ ኢትዮጵያ ህዝብም፤ በዬአካባቢው የራሱን መሪ መርጦ፤ ደህንነቱን ጠብቆ፤ ዳር ደንበሩን እንዲያስከብር ጥብቅ መልክታችን እናስተላልፋለን። ከዉጭ አገር ጋር ተባባሪ የሆነዉ የወያኔን መንግስት እንደ አገር መሪ ቆጥሮ ህዝባችን እንዳይዘናጋ አደራ እንላለን።
በመጨረሻም በጎንደር ክፍለ ሀገር በቋራ ወረዳ የጓንግን ወንዝን ተሻግሮ ከኢትዮጵያ መሬት የሰፈረዉ የሱዳን ወታደር በአስቸኳይ እንዲለቅ እንጠይቃልን።
ጀግናዉ የጎንደር ህዝብ ዳር ድንበሩን ያስከብራል!!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!!
ጎንደር ህብረት

ሜ/ጄኔራል አበበ ተ/ሃይማኖት ለኢሕአፓ፣ መኢሶን፣ ኦነግ፣ ሲነግ ክሬዲት ሰጡ – “ተወልደ፣ ፃድቃን፣ ስዬና ተፈራ ዋልዋ ስለአሰብ ጥያቄ ያነሱ ነበር” አሉ



abebe Tekelehianot
(ዘ-ሐበሻ) በሕወሓት ክፍፍል ወቅት ስልጣናቸውን እንዲያጡ የተደረጉት የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ኃይል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል አበበ ተክለ ሃይማኖት ደርግን ለመጣል ለተደረገው ትግል ኢሕአፓ፣ መኢሶን፣ ኦነግ፣ ሲነግና ወዘተ አስተውጽኦ እንደነበራቸው ተናገሩ:: ጄነራሉ ከሪፖርተር ጋዜጣ ጋር ግንቦት 20ን በማስመልከት ባደረጉት ንግግር ስለአሰብ ወደብ ጉዳይም ተናግረዋል::
“ድሮም ቢሆን የኤርትራን ነፃነት ተቀብለው የአሰብ ጉዳይ ላይ ጥያቄ የሚያነሱ ሰዎች ነበሩ። እንደነ አቶ ተወልደ ወልደ ማርያም፣ ሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳኤ፣ አቶ ስየ አብርሃ፣ አቶ ተፈራ ዋልዋ፣ እኔም ጥያቄዎች የምናነሳበት ሁኔታ ነበር፡፡ በዝርዝር ባንወያይበትም። አሜሪካ ሄጄ ሁለተኛ ዲግሪዬን ስሠራ ግን በዚህ ላይ ጥናት አካሂጄ የባህር በር መብታችንን በሕጋዊ መንገድ ማስመለስ እንደምችል የሚያረጋግጥ ድምዳሜ ላይ ደረስኩ። ባለማወቅና በመታበይ (Ignorance and arrogance) ያጣነው መብት ነው፡፡ አሁንም ግን ሕጋዊ መሠረት አለን፡፡”
ያሉት ጀነራሉ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል::
አሁን እየተነሱ ባሉት የህዝብ እንስቅቃሴዎች ዙሪያ ከሪፖርተር:-
“ሕዝባዊ አመፅ እየታየ ያለው በተካሄደው ምርጫ ገዢው ፓርቲ መቶ በመቶ ማሸነፉን በገለጸበት ማግሥት ነው፡፡ ይህን ያህል የሕዝብ ተቃውሞ መነሳቱ በምርጫ ሒደቱ ላይ ጥያቄ አያስነሳም?” የሚል ጥያቄ የቀረበላቸው ሜጀር ጀነራል አበበ ” የመንግሥትና የፓርቲ መዋቅሮች መደባለቅ አንዱ ትልቅ ችግር ነው። ኢሕአዴግ የመንግሥት ሚድያ፣ የመንግሥት ቢሮ፣ ገንዘብና አሉ የሚባሉ እርከኖችን ለፓርቲ ሥራ ስለሚያውል የፉክክር ሜዳው ዴሞክራሲን የሚያስችል (democracy enabling) እንዳይሆን አድርጎታል። ቻርለስ ቲሊ የሚባል ታላቅ የፖለቲካ ሳይንቲስት አንድ ፓርቲ ከሰባ አምስት በመቶ በላይ የፓርላማ መቀመጫዎችን ለብቻው ከያዘ ገና ከወዲሁ ዴሞክራሲያዊና ፍትሓዊ ያልሆነ፣ በሕዝብ ተቀባይነት የሌለው ምርጫ ነው ማለት ይቻላል ይላል። ምክንያቱም አንድ ሕዝብ ከፋብሪካ እንደሚወጣ ወጥ ምርት አይደለም። የተለያየ ፍላጎት፣ ምርጫና ዝንባሌ ስለሚኖረው። አሥር በመቶ እንኳ ተቃዋሚዎች ቢያሸንፉ መሬት ላይ ያለውን ሀቅ አያንፀባርቅም። የፌዴራሊዝም ባለሙያዎችና አገራዊ የውክልና ተቋማት ሕዝቡ ውስጥ ያሉ ልዩነቶችን ማንፀባረቅ አለባቸው ይላሉ። ስለዚህ ኢሕአዴግ አሽነፍኩ ያለበት ሒደትም የታወጀው ውጤትም አስቂኝ ብቻ ሳይሆን አደገኛም ጭምር ነው። ውጤቱ ሲነገር ስቀን ነበር፡፡ አሁን ደግሞ አደጋው ፈጦ እያየነው ነው። ኢሕአዴግ ማሸነፍ አይችልም ነበር እያልኩ አይደለም፡፡”
ብለዋል::
ቃለምልልሱን እንደወረደ ለግንዛቤ እንዲረዳዎ እንደሚከተለው አቅርበነዋል:-

ሪፖርተር፡- መድበለ ፓርቲ ሥርዓትና ተቋማዊ አሠራር ከመገንባት አንፃር አሁን መሬት ላይ ያለው አሠራር ከሕገ መንግሥቱ ጋር ሲታይ ምንይመስላል?
ጄኔራል አበበ፡- በጣም ዘመናዊ ሕገ መንግሥት አለን። ሕገ መንግሥቱ ግሎባላይዜሽን፣ የሌሎች አገሮች ተሞክሮና የራሳችን ሁኔታ ታሳቢ አድርጎ የወጣ ነው። ነገር ግን ፍፁም ነው ማለት አይደለም። በመሠረቱ ሲታይ ግን ሕገ መንግሥቱ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ፍላጎትን ያሟላ ነው። መስተካከል ያለበት ነገርም ሊኖር ይችላል። አሁን ትልቁ ችግር ያለው በተግባር ማዋል ላይ ነው። የሕገ መንግሥት ተቋማት ነፃነት የተጠበቀ አይደለም። በእኔ ግምገማ ሁሉንም ሥልጣን የያዘው አስፈጻሚው አካል ነው። የተወካዮች ምክር ቤት ከሚጠበቀው አንፃር ሲታይ ብዙ መሠረታዊ ችግሮች አሉበት። በሕገ መንግሥቱ የበላይ አካል ተቆጣጣሪ ሆኖ እያለ በተግባር ግን ሥራ አስፈጻሚ የሚያዘውን የሚፈጽም ነው፡፡ በተመሳሳይ ፍርድ ቤትም እንደዚያው ነው። በተለይ መንግሥትና ፓርቲ አንድ የሆኑበት አሠራር ነው ያለው። መለያየት አለበት። ይህ በጠቅላላ ሕገ መንግሥቱን የሚንድ አሠራር ነው። ለመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ህልውናም ትልቅ አደጋ ነው። ኢሕአዴግ መንግሥት በመያዙ ለአደጋው ዋና ድርሻ ቢኖረውም በአጠቃላይ ሲታይ ግን አብዛኛዎቹ ተቃዋሚዎችም ተመሳሳይ አመለካከት ያላቸው ናቸው። ሕገ መንግሥትን መሠረት አድርገው፣ በሕገ መንግሥቱ ያሉት ተቋማትን ተግባራዊ ከማድረግ አኳያ ትልቅ ክፍተት ይታያል። አሁን ያለው መንግሥት ‹‹ከእኔ በላይ ማን አለ?›› የሚል እብሪትም ያለበት መንግሥት ነው። የዴሞክራሲ ምኅዳር እያጠበበ እያጠበበ ሄዷል። ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት እየተገደበ ነው ያለው። አሁን ያሉትን ተቃዋሚ ፓርቲዎች እንደ ፀጋ አያይም፡፡ ኢሕአዴግ የተደራጀ የሕዝብ እንቅስቃሴ ሥጋት ይሆንበታል። ስለዚህ ፓርቲዎችን የማዳከም ሥራ ነው የሚሠራው። ይህም ለመድበለ ፓርቲ ሥርዓት አደጋ ነው።
ከተቋማት አኳያ ሲታይም በተለይ ፖለቲካዊ ተቋማት እንደ ፓርላማ፣ ፀረ ሙስና ኮሚሽን ጠንካራ ናቸው ለማለት የሚከብድ ነው። ተቋማቱ ያረጁ ናቸው። ይኼ ለሕገ መንግሥታዊ ሥርዓትና ለዴሞክራሲ አደገኛ ነው። ስለዚህ ገዢው ፓርቲ ተቃዋሚዎችን እንደ ፀጋ ዓይቶ አብሮ የሚሠራበትንና ተቃዋሚዎች የሚጠናከሩበትን ሁኔታ መፍጠር አለበት። የፕሬስ መብትን ማረጋገጥም አለበት፡፡ በተለይ የተደራጀ ሕዝብ ተቃውሞ በሚያሰማበት ጊዜ ይህን እንደ ትልቅ ሀብት ዓይቶ መደገፍና ሕዝቡን ሰምቶ የሕዝቡን ፍላጎት በተሻለ ለሟሟላት መንቀሳቀስ አለበት። አሁን የስኳር ኮርፖሬሽንን ስናየው 77 ቢሊዮን ብር ያህል የሚያንቀሳቅስና በቀጥታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራ ድርጅት ነው፡፡ እንዴት ነው አንድ ትልቅ በጠቅላይ ሚኒስትር የሚመራን ድርጅት ማን ነው የሚያስፈራራው? እነዚህ ሰዎችስ ማን ናቸው? በስኳር ያለው ችግርም በሌሎች ትልልቅ ፕሮጀክቶች ላይ እንዳለ ባለሙያዎች መረጃ አላቸው። ለምሳሌ ግልገል ጊቤ ሦስት እስከ አሁን ለምን ተጓተተ? የሥራው ጥራትስ ምን ያህል ነው? አሁን የምንፈልገውን ኃይልስ አግኝተናል ወይ? በህዳሴ ግድብ ላይም ቢሆን ብዙ ባለሙያዎች ጥያቄዎችና ሥጋቶች ያነሳሉ።
ሪፖርተር፡- የትጥቅ ትግል ከማካሄድና ሲቪል መንግሥት ሆኖ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ከመገንባት የቱ ይከብዳል ይላሉ?

abebe
ጄኔራል አበበ፡- የትጥቅ ትግል የፀረ ዴሞክራሲ ዘበኛን ለማስወገድ የሚካሄድ ትግል ነው፡፡ ስለዚህ የትጥቅ ትግል በኃይል የሚደረግ በመሆኑ በባህሪው ከዴሞክራሲ ጋር ግጭት ሊኖረው ይችላል። ምክንያቱም ማስገደድ ይኖረዋል።  ይህ የፀረ ዴሞክራሲ ዘበኛ በሕዝባችን ትግል ከተወገደ በኋላ በሽግግር መንግሥት ቻርተርና ቀጥሎ በመጣው ሕገ መንግሥት በኩል ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መንደርደርያ የሚሆን ሥራ ተሠርቷል። በዚህም የሕዝቦች መሠረታዊ ጥያቄ ለመፍታት ትልቅ ሥራ የተሠራ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ብዙ ያልተሻገርናቸው ፈተናዎች አሉ። በመጀመርያ ኢሕአዴግ ራሱን መቀየር ነበረበት። የትጥቅ ትግል አስተሳሰብና የአገር ግንባታ አስተሳሰቦች መሠረታዊ ልዩነት አላቸው። ኢሕአዴግ ራሱን ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ግብዓት ከሆኑ እሳቤዎች ጋር አጣጥሞ የሄደ አይመስለኝም። ኢሕአዴግ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የእኛ ትውልድ የአማፂ ትውልድ ነው። የአማፂ ትውልድ የዴሞክራሲ ትውልድ መሆን አይችልም። ስለዚህም ሌሎች ፓርቲዎችም ራሳቸውን በሕገ መንግሥቱና በዓለም ላይ ካሉ ዘመናዊ እሳቤዎች ጋር ማጣጣም ይኖርባቸዋል። የእኛ ትውልድ ከራሱ እሳቤና ተግባር ውጪ ያለን አካል መብት የማያከብር ‹‹እኔ ብቻ ነኝ ልክ›› የሚል አክራሪነት የሚታይበት ትውልድ ነው። ተማሪ ሆነን ሰላማዊ ሠልፍ እንውጣ በምንልበት ጊዜ እምቢ የሚል ተማሪ ካለ ይመታል፡፡ ይህ በመሠረቱ ኢዴሞክራሲያዊ አካሄድ ነው። እንጭጭነትም ነው። ስለዚህ የኛ ትውልድ የዴሞክራሲ ትውልድ አይደለም፡፡ የአመፅ ትውልድ ነው፡፡ የፀረ ዴሞክራሲ ዘበኛ የነበረን ሥርዓት ግን በማስወገዱ እኮራበታለሁ።  ከዚያ በኋላ  አዲሱ ትውልድ ተረክቦ መሄድ ነበረበት፡፡ ሆኖም የእኛ ትውልድ አሁንም ሥልጣንን የሙጥኝ ብሎ አልለቅም በማለቱ አሁን ለሚታየው ቀውስ ምክንያት ሆኗል።
ሪፖርተር፡- ምን ማለት ነው ‹‹የሙጥኝ ብሏል›› ሲሉለምሳሌ ኢሕአዴግ ውስጥ መተካካት እየተደረገ እንደሆነ ይሰማል፡፡ የመተካካቱን ሒደት አላመኑበትም?
ጄኔራል አበበ፡- መተካካት ሲባል የትውልድ መሆን አለበት፣ የግለሰቦች አይደለም። የአሁኑ ትውልድ ብቃት ያለው ትውልድ ነው። ገና ሲወለድ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የሚያውቅ፣ ከመንግሥት የተለዩ ጋዜጦችንና መጽሔቶችን የሚያነብ፣ የተለያዩ ሐሳቦችን የሚያውቅ፣ ዓለም አቀፍ ትስስር ያለው፣ በምርምር ብዙ ነገር ማድረግ የሚችል ትውልድ ነው። ስለዚህ መተካካት ሲባል የትውልድ መጎራረስ ነው። ካለፈው ትውልድ በጎ በጎውን ተምሮ የራሱን ጥበብ ጨምሮበት እንደ ትውልድ አገሩን ሲረከብ ነው መተካካት የሚባለው።
ሪፖርተር፡- ‹‹የዴሞክራሲ ምኅዳሩ እየጠበበ ነው›› ብለዋል፡፡ ‹‹ኢሕአዴግን ባልመጣበት የሰላማዊ ትግል መድረክ ማሸነፍ ስለማይቻል አዋጪውየትጥቅ ትግል ነው››የሚሉ ተቃዋሚዎች አሉ። የእርስዎ ግምገማ ምን ይመስላል?
ጄኔራል አበበ፡- ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ለውጥ እየተመዘገበ ነው። ይህ ለዴሞክራሲው ምን ማለት ነው የሚለው በደንብ መታየት አለበት። መንገድ ተሠራ ሲባል ሕዝቦች የሚገናኙበት፣ አንዱ የአንዱን ባህል የሚማርበት ዕድል ሰፋ ወይም ተፈጠረ ማለት ነው። ስለዚህ የትብብርና የአስተሳሰብ አድማሱ የሚሰፋበት ዕድል አለ ማለት ነው። የውኃ አገልግሎት ተሠራ ማለት ያቺ ሚስኪን ሴት አራት አምስት ሰዓታት ለውኃ የምታጠፋውን ጊዜ ትቆጥባለች ማለት ነው። ጤና ኬላ ተሠራ ማለት ጤንነቱ የተጠበቀ ልጅ መማር ይችላል ማለት ነው። የአንደኛ ትምህርት መስፋፋት ማለት እኮ ለዴሞክራታይዜሽን ሰፊ ምንጣፍ እየተነጠፈ ነው ማለት ነው። አባትም፣ እናትም ልጅም ለፖለቲካዊ ተሳትፎ የሚሆን ጊዜ አገኙ ማለት ነው። በአጠቃላይ ማኅበረ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታው እየተቀየረ ነው፡፡ ፖለቲካዊ ፍላጎቱ የሚጨምር ትውልድም እየተፈጠረ ነው። እዚህ ላይ ቅራኔ አለ፤ ሆኖም ይህንን ቅራኔ መፍታት የሚችል ትውልድ እየመጣ ነው፡፡ ይህ ትውልድ ያጣው ቦታ ብቻ ነው። በትጥቅ ትግል ዴሞክራሲን ማስፈን የሚለው ነገር አስቂኝ ነው። ትጥቅ ትግል ለዚህች አገር አይረባም፣ በጣም አደገኛ ነገር ነው። የዴሞክራሲ ምኅዳሩ እየጠበበ መሄዱ ወደ ትጥቅ ትግል እንድትገባ ምክንያት ሊሆን አይችልም። በዚህ ጠባብ ሁኔታም ጭምር ጠንካራና እውነተኛ ፖለቲካዊ አመራር መስጠት የሚችል ካለ መታገል ይቻላል፡፡ ስለዚህም ነው በርካታ ዜጎች አገር ውስጥ እየታገሉ ያሉት። ምክንያቱም ሕዝቡ በቦታው ነው።
የኢትዮጵያ ዴሞክራታይዜሽን በኢሕአዴግ ፈቃድ ላይ የሚመሠረት ነገር አይደለም። በተወሰነ ሁኔታ ኢሕአዴግ ጥሩ በሚሆንበት ጊዜ ሒደቱን ሊያፋጥነው ይችላል ወይም በተቃራኒው ሊሆን ይችላል። የኢትዮጵያ ሕዝብ የኢሕአዴግን ፈቃድ መጠየቅ የለበትም። ሕዝቡ ይህንን ሥርዓት ያመጣው በራሱ ትግል ነው፡፡ የሚያስቀጥለውም ሕዝቡ ራሱ ነው። የ1997 ዓ.ም. ክስተት ሕዝብ ካመፀ ምን ማድረግ እንደሚችል ደንበኛ ማሳያ ነው። አሁን በኦሮማያና በትግራይ እምባሰነይቲ አካባቢ እየታየ ያለው የተደራጀ ሕዝባዊ የመብት ጥያቄ አለ። በሁሉም የሚታይ ባይሆንም አሁንም ኢሕአዴግ ውስጥ ሁሉንም ነገር በኃይል ለመፍታት የመፈለግና የመሞከር አዝማሚያ ይታያል። ይህንን የትጥቅ ትግል አስተሳሰብ አሽቀንጥረው መጣል አለባቸው። ምኅዳሩም ፍፁም ዝግ አይደለም፡፡ ጠባብ በመሆኑ ግን ብዙ መስዋዕትነትና ዋጋ ይጠይቃል።
ሪፖርተር፡- ሕዝባዊ አመፅ እየታየ ያለው በተካሄደው ምርጫ ገዢው ፓርቲ መቶ በመቶ ማሸነፉን በገለጸበት ማግሥት ነው፡፡ ይህን ያህል የሕዝብ ተቃውሞ መነሳቱ በምርጫ ሒደቱ ላይ ጥያቄ አያስነሳም?
ጄኔራል አበበ፡- የመንግሥትና የፓርቲ መዋቅሮች መደባለቅ አንዱ ትልቅ ችግር ነው። ኢሕአዴግ የመንግሥት ሚድያ፣ የመንግሥት ቢሮ፣ ገንዘብና አሉ የሚባሉ እርከኖችን ለፓርቲ ሥራ ስለሚያውል የፉክክር ሜዳው ዴሞክራሲን የሚያስችል (democracy enabling) እንዳይሆን አድርጎታል። ቻርለስ ቲሊ የሚባል ታላቅ የፖለቲካ ሳይንቲስት አንድ ፓርቲ ከሰባ አምስት በመቶ በላይ የፓርላማ መቀመጫዎችን ለብቻው ከያዘ ገና ከወዲሁ ዴሞክራሲያዊና ፍትሓዊ ያልሆነ፣ በሕዝብ ተቀባይነት የሌለው ምርጫ ነው ማለት ይቻላል ይላል። ምክንያቱም አንድ ሕዝብ ከፋብሪካ እንደሚወጣ ወጥ ምርት አይደለም። የተለያየ ፍላጎት፣ ምርጫና ዝንባሌ ስለሚኖረው። አሥር በመቶ እንኳ ተቃዋሚዎች ቢያሸንፉ መሬት ላይ ያለውን ሀቅ አያንፀባርቅም። የፌዴራሊዝም ባለሙያዎችና አገራዊ የውክልና ተቋማት ሕዝቡ ውስጥ ያሉ ልዩነቶችን ማንፀባረቅ አለባቸው ይላሉ። ስለዚህ ኢሕአዴግ አሽነፍኩ ያለበት ሒደትም የታወጀው ውጤትም አስቂኝ ብቻ ሳይሆን አደገኛም ጭምር ነው። ውጤቱ ሲነገር ስቀን ነበር፡፡ አሁን ደግሞ አደጋው ፈጦ እያየነው ነው። ኢሕአዴግ ማሸነፍ አይችልም ነበር እያልኩ አይደለም፡፡
ሪፖርተር፡- እየታየ ያለው የአስተዳደር ቀውስ የሥርዓት ችግር (Systemic Problem) ነው ብለው በቅርቡ በጻፉት ጽሑ ላይ ተከራክረውነበር። በመፍትላይም የሰጡት አስተያየት ነበር። ሥርዓታዊ ችግር ሲሉ ምን ማለትዎ ነው?
ጄኔራል አበበ፡- መንግሥት ችግራችን የመልካም አስተዳደር ነው ብሎ ትልቁን ምሥል ወደ ጎን ትቶ ነገሩን ወደ ቴክኒካዊ ደረጃ አውርዶ ነው እያየ ያለው። እየተወሰደ ያለው ዕርምጃም ሥርዓቱን እንደ ሥርዓት የሚገመግምና የሚያስተካክል ሳይሆን፣ ታችኛው አመራርና ሲቪል ሰርቫንቱን ማዕከል ያደረገ ቁንፅል ነገር ነው። እኔ ደግሞ የምለው ‹‹ችግሩ ተራ የአስተዳደር ችግር ሳይሆን አጠቃላይ የዴሞክራሲ እጥረት የሚባል ነገር ነው፣ በአጭሩ ጉዳዩ የዴሞክራታይዜሽን ችግር ነው፤›› ነው። ጉዳዩ ሕገ መንግሥታዊ ተቋማትና አሠራሮች ከመሥራት ወይም ካለመሥራታቸው የተያያዘ ነው። ቀላል ነገር አይደለም። መዋቅራዊ ችግርን አድበስብሶ ማለፍ ውጤቱ እስከ አገር ማፍረስ ሊዘልቅ ይችላል፡፡ ነገርየውን መመርመርና መፈተሽ ያለብንም ከዚህ አቅጣጫ ነው። ከሁሉም በላይ ግን የሕዝቡን የተደራጀና የተናጠል ትግል ለማፈን የሚደረጉ ነገሮች ስለችግራችን ስፋትና ዓይነት ብዙ ነገር ይነግሩናል።
ሲቪል ማኅበረሰቡም ቢሆኑ የፓርቲ ተቀጥያ እንዲሆኑ እየተደረገ ነው ያለው፡፡ ሥራ ለማግኘት አባልነትና ድጋፍ መለኪያ ሲሆን ጉዳዩ የሕገ መንግሥት ጥሰት መሆኑን መገንዘብ አለብን። ለምሳሌ ኦሮሚያ ውስጥ የተነሳውን ሕዝባዊ አመፅ ብንመለከት ለዴሞክራሲ ትልቅ ግብዓት ይሆን ነበር፡፡ መንግሥት ብስለቱና ብልኃቱ ስለሌለው በተወሰነ መልኩም ቢሆን ፅንፈኞችና አክራሪዎች ሕዝቡ በማይፈልገው መንገድ ለመጠቀም ችለዋል፡፡
እነዚህ ኋላቀር ፅንፈኞች ደግሞ ይህንን ተገቢ ትግል በሕዝቦች መካከል ጥርጣሬ እንዲሰፍንና ግጭት እንዲቀሰቅሱበት ለመጠቀም ሞከሩ፡፡ በተወሰነ ደረጃም ተሳካላቸው። ጥያቄው ሕዝቡ ወዳልፈለገው አቅጣጫ ለመውሰድ የሞከሩ ፅንፈኞች የአቅማቸውን ያህል ቢጥሩም የሕዝቡ ጨዋነት ግን የሚገርም ነበር፡፡ ይህ ጨዋ ሕዝብ ላይ የደረሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና ውድመት በጣም አሳዛኝ ነው። ከዚህ ሒደት የምንማረው በገዢው ፓርቲና በሕዝቦች መካከል ትልቅ ክፍተት እንዳለ ነው። ሕዝቦች በገዢው ፓርቲ መሪነት አንድ ትልቅ ደረጃ ላይ ደርሰዋል፡፡ ኢሕአዴግ ግን  ቆሟል ወይም ወደኋላ እየነጎደ ነው። ከሕዝቦች ፍላጎትና ዕድገት ጋር አብሮ መሄድ አልቻለም።
ሪፖርተር፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ‹‹ሕዝቡን አስለቅሰነዋል፣ በድለነዋል››ብለዋል። ይቅርታምጠይቀዋል።
ጄኔራል አበበ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ እንደዚያ ማለታቻው የሚመሠገን ተግባር ነው፡፡ አንድ ዕርምጃ ወደፊት መሄድ ነው። በኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትሩ በኩል የሚገለጸው ነገርም አንዳንዴ ተስፋ የሚሰጥ ነው። ይቅርታ ማለት ሕዝብን ማክበር ነው፣ ትልቅነት ነው። ይቅርታ ማለት መጀመሩ በራሱ እንደ ትልቅ ነገር አድርጌ ነው የምቆጥረው። ለዚህም ማመስገን እፈልጋለሁ። ይቅርታ ብቻውን ግን በቂ አይደለም፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት ችግሩ መላውን ኢትዮጵያ የሚያስለቅስ ከሆነ ነገሩ ሥርዓታዊ ነው ማለት ነው። ዋናው ጥያቄ መሆን ያለበትም ይህ ችግር ከየት ይመነጫል የሚለው ነው። የፍትሕ መጓደል፣ ሙስና፣ አስተዳደራዊ በደል በተለያየ መጠን ይኖራሉ፡፡ ሆኖም የዴሞክራሲ ምኅዳሩ ሲጠብ ችግሮቹ ይጎለብታሉ፡፡ በተቃራኒው የዴሞክራሲ ምኅዳሩ ሲሰፋ ችግሮቹ ይቀጭጫሉ፡፡ ምክንያቱም ሕዝቡ ይሳተፋል፡፡ በሰላማዊ ሠልፍ፣ ሐሳቡን በነፃነት በመግለፅ፣ በነፃ በመደራጀትና በመሳሰሉት ይሳተፋል። ኢዴሞክራሲያዊ ኃይሎችና ክራይ ሰብሳቢዎችን ይታገላቸዋል ማለት ነው፡፡ ለግላዊና ለቡድናዊ መብቱ ዘብ ይሆናል ማለት ነው። ስለዚህ ችግሩን ሲገመግሙ ከላይ ከቁንጮው ነበር መገምገም የነበረባቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት የቀረበው ጥናት ጥሩ ነበር፡፡ ቀጣይ ዕርምጃዎቹ ግን መሠረታዊ ስህተት ነበረባቸው፡፡ ከላይ መጀመር ሲገባው የሆነው በተገላቢጦሽ ነበር።
ሪፖርተር፡- ‹‹በተገላቢጦሽ›› ሲሉ ምን ለማለት ነው?
ጄኔራል አበበ፡- ጥናቱ መገምገም የነበረበት መዋቅራዊ ጉዳዮችን በማንሳት ነበር። በፓርቲና በመንግሥት መካከል ያለው ግንኙነት፣ የዳኞች አሿሿም፣ የከፍተኛ ባለሥልጣናት የምልመላና የግምገማ ሥርዓት፣ በፓርላማውና በሥራ አስፈጻሚው መካከል ስላለው ግንኙነት፣ የሚዲያው ሁኔታ፣ የፍርድ ቤቶች ነፃነት ነበር መገምገም የነበረበት፡፡ በፓርቲውና በሕገ መንግሥቱ መካከል የሐሳብ ቅርበት ወይም ልዩነት አለ ወይ ብሎ መገምገም ነበረበት። ነፃ የሆኑ የሕዝብ አደረጃጀት አለ ወይ? የግል ፕሬሱና ሲቪል ማኅበረሰቡ በነፃ ይንቀሳቀሳሉ ወይ? ፓርቲዎቹስ መተንፈሻ አግኝተዋል ወይ ብሎ መታየት አለበት። ሲጠቃለል ሕዝቡ ትርጉም ያለውና በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ተሳትፎ እንዲያደርግ የሚያስችል ሁኔታ አለ ወይ ብሎ ነው መገምገም ያለበት። በአስገዳጅ ስብሰባዎች እጅ እንዲያወጣ ማድረግ አይደለም ተሳትፎ ማለት። አንዳንድ በጎበኘሁዋቸው አካባቢዎች ‘አንድ ለአምስት’ የሚባል አደረጃጀት አደገኛ የስለላ መዋቅር እየሆነ ነው። ማኅበራዊ እሴቶቻችንን የሚበጣጥስና ማኅበራዊ ኑሮን ሊያናጋ በሚችል መንገድ ሥራ ላይ እየዋለ ሳይ በጣም ደንግጬያለሁ። ባልና ሚስት፣ ልጆችና ወላጆች በአጠቃላይ ቤተሰብ ቤተሰቡን የሚሰልልበትና የሚያስፈራራበት አሠራር እየሆነ ያለበት አጋጣሚ ስላለ ቆም ብሎ ማሰብ ይጠይቃል። ቤተሰብን ይበትናል። አደረጃጀቱም በኃይል ስለሆነ ግለሰባዊ ቅንነትንም ይገድላል። ስለዚህ ኢዴሞክራሲያዊ እየሆነ የመከባበር፣ የመተማመንና የአብሮነት እሴቶችን ይገድላል። በዘመናት የተገነባ እሴት በዓመታት ዋጋ ቢስ ሆኖ ብዙ ዋጋ እንዳያስከፍለን እሠጋለሁ።
ሪፖርተር፡- በቅርቡ በትግራይ ክልል የእምባሰነይቲ ሕዝብ ‹‹ወረዳችን ይመለስልን›› የሚል ጥያቄ አንስቷል። ይህ ሕዝብ የሕወሓት ኮር ቤዝ የሚባልነበር። በድርጅቱየተሰጠው መልስና ጥያቄው እንዴት ያዩታል?
ጄኔራል አበበ፡- በመጀመርያ የእምባሰነይቲ ሕዝብ እንደዛ ጨዋነት በተሞላው፣ የሞራል ልዕልናውን ባረጋገጠ መንገድ ጥያቄውን በተደራጀ መንገድ ማቅረቡ ሊያስመሰግነው ይገባል፡፡ እኔም በግሌ ያለኝን ልባዊ አክብሮት መግለጽ እወዳለሁ። በዚህ ሒደት ሁለት ነገሮች አሉ። የሕዝቡ ተገቢ ጥያቄ እንዳለ ሆኖ መንግሥትም ያገባኛል ማለቱ የግድ ነው፡፡ የበጀትና ተያያዥ ነገሮች ስላሉ። መንግሥት ግን ሲያገባው እንዴት ነው መልስ የሚሰጠው የሚለው መታየት አለበት። መጀመሪያ ጥያቄ ለምንድነው ወረዳ የሚፈልገው የሚለው ከሕዝቡ ፍላጎት ጋር አስተሳስሮ መመለስ ነበረበት፡፡ ይህ ለሃያ ዓመታት የቆየች ችግር በጥናት በተረጋገጠ መንገድ አልተመለሰም። የሕዝቡን ጥያቄ አክብሮ ከማዳመጥ ይልቅ የት ትደርሳላችሁ የሚል የትዕቢት መልስ መንግሥት መስጠቱን ሕዝቡ በሰላማዊ ሠልፉ ላይ ገልጿል፡፡ ይህ አሳፋሪና አሽማቃቂ መልስ ነው። ይህ ሕዝብን መናቅ ነው፡፡ ሕዝብን ማዳመጥ እየጠፋ ነው ማለት ነው፡፡ ከሕዝብ ጋር ሆነህ መፍትሔ መሻት የሚባል ነገር የለም ማለት ነው። ሰማንያ አንድ ወረዳ ቢፈጠር ለልማት እንቅፋት ይሆናል የሚል ሥጋት እንኳን ቢኖራቸው፣ ሥጋታቸውን ከሕዝቡ ጋር ሆነው ተመካክረው ወረዳ መሆን የሚሰጠውን ጥቅም በሆነ አሠራር ሕዝቡ እንዲያገኝ ለማድረግ ፍላጎት አለማሳየታቸው ያሳዝናል። ነገሩን ከባድ የሚያደርገው ደግሞ ጥያቄው የእምባሰነይቲ ብቻ አለመሆኑን እያወቁ ማስፈራራትን እንደ መፍትሔ መውሰዳቸው ነው።
ችግሩ የኪራይ ሰብሳቢ፣ የጥገኛ አመራር፣ የተቃዋሚ ፓርቲ ሴራ አድርገው ማየታቸው ምን ማለት እንደሆነ የገባቸው አይመስለኝም፡፡ ሕዝቡን ሞኝ ነህ፣ ተታለህ ነው፣ ስለራስህ ምንም አታውቅም እያሉት ነው። ይህ ደግሞ ከማሳዘን አልፎ ከባድ አላዋቂነት ጭምር መሆኑን ነው የሚያሳየው። በኦሮሚያም የተባለው ተመሳሳይ ነው፡፡ በሁሉም ክስተቶች የእገሌ የእገሌ እየተባለ ሕዝብን ማሸማቀቅ ፀረ ዴሞክራሲያዊነት መሆኑ መታወቅ አለበት። ሲጀመር መንግሥት የት ነበርና ነው?
ሪፖርተር፡- ከኦሮሚያ ቀጥሎ በቅርቡ የታጠቀ ኃይል በሕገ መንግሥታዊ ተቋማት ላይ የበላይነት ከያዘ፣ የፖለቲካ ፍላጎት ሊያሳድር ይችላል የሚል አስተያየትም ሰጥተው ነበር፡፡ ዕውን በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲህ ዓይነት ሥጋት ይኖራል?
ጄኔራል አበበ፡- የደኅንነትና የዴሞክራሲ እጥረት ዋናው የድህንነታችን ጥያቄ ነው። በአፍሪካ እንደምናየው የታጠቀው ኃይል ከትጥቅ በላይ ከፍተኛ የፖለቲካ ተፅዕኖ አለው። በሲቪል ቁጥጥር ሥር ካልዋለ ራሱን ንጉሥ ወይም አንጋሽ የመሆን ፍላጎት ሊያዳብር ይችላል። ሕገ መንግሥታዊ ተቋማት ሕጉ በሚያስቀምጠው መንገድ መሥራት ካልቻሉ አጠቃላይ መዛባት ይፈጠራል። ሕገ መንግሥቱ በተለያዩ ተቋማት መካከል ሊኖር ስለሚገባው ግንኙነት በሥርዓቱ ደንግጓል፡፡ ሕጉ በተገቢ መንገድ በማይተገበርበት ጊዜ ግን መዛባት ይፈጠርና ጉልበት የበላይነት ያገኛል። ሥልጣን አስፈጻሚው ዘንድ ሲጠቃለል የመጀመሪያው የአደጋ ምልክት ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። ከአስፈጻሚው ጋር ደግሞ ሲቪልና የደኅንነት አካላት አሉ። እዚህ ጋ መዛባት ሲፈጠር ጠቅላላ ኃይሉ ወደ ታጠቀው ይጠቃለላል። ካልተዛባ ቦታውን ይይዛል፣ አገሩንም ይጠብቃል፣ የውጭ ጠላትን ይመክታል ይከላከላል። ካልሆነ ግን ፖለቲካዊ ፍላጎት አዳብሮ ተፅዕኖ ማሳደር ይችላል። ሕገ መንግሥቱ መሠረት ተደርጎ ካልተኬደ ሲቪሉ በታጠቀው ኃይል ሥር ይወድቃል። አሁን አንዳንድ ምልክቶች እየታዩ ነው። ከስኳር ኮርፖሬሽን ጋር ተያይዞ የተሰማው ነገር የዚህ ምልክት ነው እንዴ? እንድትል ያደርጋል።
ሪፖርተር፡- ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በየመን የሳዑዲ ዓረቢ እንቅስቃሴ አለ፡፡ ከደቡብ ሱዳን የመጡ ታጣቂ ቡድኖች በጋምቤላ ክልል ነዋሪዎች ላይ ብዙጉዳት አድርሰዋል፡፡ቀጣይነት ያለው ከኤርትራ የሚመጣ አደጋ አለ። እርስዎ እንደ የሰላምና የደኅንነት ባለሙያና የቀድሞ ጄኔራል እንደመሆንዎመጠን በዚህ የደኅንነት ጉዳይ ላይ ምን ይላሉ?
ጄኔራል አበበ፡- ባለሙያ ለመባል እንኳን ያስቸግረኛል። ጋምቤላ ላይ የተፈጠረው ትልቅ ጉዳይ ነው። ብዙ ሰው ነው የሞተውና የተጎዳው። ለቤተሰቦቻቸውና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ፅናቱን እንዲሰጣቸው እመኛለሁ። ለብቻው ስታየው የሚያጋጥም ነገር ነው ለማለት የሚቻል ይሆናል። ነገር ግን ብዙ ጥያቄዎች ያሉበት ነው። ሙርሌዎች እንዴት ብለው ነው ልባቸው ሞልቶ ለቀናት ተዘጋጅተውና ሠልጥነው ያጠቁት? እንዴት ብለው ነው የደፈሩት? እዚያ አካባቢ ያለው የደኅንነትና የመከላከያ ኃይሎች ምን ይሠሩ ነበር? በአካባቢው ሠራዊት ነበር? አልነበረም? ለምንድነው በአጭር ጊዜ ምላሽ ያልተሰጠው? ሕፃናቱን ማስመለስ ለምንድነው የዘገየው? ሲደጋገምና ተመሳሳይ ክስተቶች በርከት ብለው ሲታዩ ጥያቄ መነሳቱ የግድ ነው። ይኼ ነገር የሥርዓቱ ችግር ሊሆን ይችላል ተብሎ ከብሔራዊ የደኅንነትና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ፣ ከፖሊሲው ማኔጅመንት፣ ከሥራ አስፈጻሚውና ከተወካዮች ምክር ቤት ሚና ጋር አያይዞ ማየት ያስፈልጋል። የሥርዓቱ በሽታ ማሳያ ሊሆን ይችላል። ፓርላማው ሐዘን ከማወጅ የዘለለ ለምን ተከሰተ ብሎ አስፈጻሚውን መጠየቅና ማጣራት አለበት፡፡ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥንም ቢሆን ይህ ነገር ለምን ተከሰተ ተብሎ ሊጠየቅና ማብራርያ ሊሰጥ ይገባዋል። መከላከያ ሚኒስትሩም እንዲሁ። ይህ ክስተት ሥርዓቱን እያስተካከልን እንሄዳለን የሚል በጎ አስተሳሰብ ካለ አጠቃላይ ሥርዓቱን ለመፈተሽ ይጠቅመናል፡፡ ክስተቱ የውድ ዜጎችን ሕይወት የቀጠፈ አሳዛኝ ድርጊት መሆኑ ሳይረሳ።
ሳዑዲዎች የኤርትራ ባህር ዳርቻዎች ላይ የጦር መርከቦቻቸው ሲያሰፍሩ ኢትዮጵያን አንነካም፣ ዓላማችን የመን ላይ ነው እያሉ ይምላሉ ይገዘታሉ፡፡ እኛ እንደ ሞኞች ብለውናል ብለን ነው መሄድ ያለብን? የፈለጉትን ነገር ለማድረግ ተፅዕኖ እየፈጠሩ ነው? ሳዑዲ ዓረቢያ አሥራ አምስት ቢሊዮን ዶላር አካባቢ በሱዳን ኢንቨስት እያደረገች ነው፡፡ ለሱዳን ወታደራዊ ድጋፍ እየሰጠች ነው፡፡ ሱዳን ሠራዊትዋን ወደ የመን ልካለች፡፡ በሳዑዲና በኢራን መካከል ከነበረው ፍጥጫ ተነስተው ሱዳንና ሶማሊያ ከኢራን ጋር የነበራቸውን ግንኙነት አቋርጠዋል። ይኼ የሱዳንና የኢራን እንጂ እኛ ጋ ሊከሰት አይችልም የሚባል ነገር ልክ አይደለም። አጠቃላይ ሁኔታው ምን ይመስላል የሚለው ነገር መጤን አለበት። የኤርትራም ጉዳይ ከዚህ ጋር ተያይዞ ነው መታየት ያለበት።
ሪፖርተር፡- በቀጣናው እየታየ ያለውን የደኅንነት ሥጋት ለመቆጣጠር ከውስጥ ምን መደረግ አለበት ይላሉ?
ጄኔራል አበበ፡- በዚህ ጊዜ ደግሞ ለዘመናት የኢሕአዴግ ባህል የነበረው የጋራ አመራር እየጠፋ ነው፡፡ ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ባልተቋመበት፣ ሁሉን አቀፍ የሆነ ጽሕፈት ቤት ባልነበረት ሁኔታ አደጋ ተከስቷል። በዚህ ላይ አንድ የጻፍኩት ጽሑፍ አለ። በጥናቴ ያገኘሁት ነገር ቢኖር ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት በአዋጅ ቢቋቋምም፣ ሴክሬታሪያት የሌለውና አልፎ አልፎ እንደሚሰበሰብና የተጠናከረ አደረጃጀት እንደሌለው ነው። የዚችን ትልቅ አገር ደኅንነት በዚህ መልኩ መያዝ የለበትም፡፡ ጥንቃቄና ጥልቅ ትንተና የግድ ነው። ከየዘርፉ ምሁራን መሰብሰብ አለባቸው፡፡ ሥጋቶችና ፀጋዎች በደንብ መለየት አለባቸው፡፡ ትንበያዎችና ቅድመ ዝግጅቶች መደረግ አለባቸው። ነገሮች ከተፈጠሩ በኋላ እሳት ለማጥፋት አይደለም መሮጥ ያለብን፡፡ ሊፈጠር እንደሚችል መገመት የሚያስችል አቅም ልንገነባ ይገባናል፡፡ ታላቅ አገር ይዘን ንህዝላል መሆን አንችልም። የሁሉም የትምህርት ተቋማት፣ ኤምባሲዎችና ቆንፅላ ጽሕፈት ቤቶች፣ የደኅንነትና የወታደራዊ መረጃ፣ የቲንክ ታንኮችና ዓለም ላይ ሊገኙ የሚችሉ መረጃዎችን መሠረት እያደረገ ሴናርዮዎች (ቢሆኖች) ማቅረብ የሚችል በትልቅ አቅም የሚንቀሳቀስ የደኅንነት ሴክሬታሪያት ያስፈልገናል። ለምሳሌ ከተቋማዊ አሠራር አቅጣጫ ብናየው በተከታታይ የኤርትራ መንግሥት ሉዓላዊነታችንን እየደፈረ ዜጎቻችንን ይጠልፋል፣ አልፎ አልፎ ይመለሳሉ፡፡ ፓርላማው ግን አንድም ቀን ቢሆን አስፈጻሚውን ለምን እንዲህ ሆነ ብሎ ሲጠይቅ ዓይተን አናውቅም። ሙርሌዎች እንደዚህ ሲያበሳብሱን ፓርላማው ለምን ማለት ነበረበት፡፡ የሚመለከተው አካል መጠየቅና ኃላፊነት መውሰድ ነበረበት።
ሪፖርተር፡- ከኢሕአዴግ ነባር አመራሮች ወጣ ያ ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ያጣችው ‹‹በኢሕአዴግ አላዋቂነት ነው›› ብለዋል፡፡ በጥናታዊጽሑፍዎ ድምዳሜምሰፍሮ ይገኛል። እውነት ሕጋዊ መሠረት አለን ማለት ነው?
ጄኔራል አበበ፡- ድሮም ቢሆን የኤርትራን ነፃነት ተቀብለው የአሰብ ጉዳይ ላይ ጥያቄ የሚያነሱ ሰዎች ነበሩ። እንደነ አቶ ተወልደ ወልደ ማርያም፣ ሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳኤ፣ አቶ ስየ አብርሃ፣ አቶ ተፈራ ዋልዋ፣ እኔም ጥያቄዎች የምናነሳበት ሁኔታ ነበር፡፡ በዝርዝር ባንወያይበትም። አሜሪካ ሄጄ ሁለተኛ ዲግሪዬን ስሠራ ግን በዚህ ላይ ጥናት አካሂጄ የባህር በር መብታችንን በሕጋዊ መንገድ ማስመለስ እንደምችል የሚያረጋግጥ ድምዳሜ ላይ ደረስኩ። ባለማወቅና በመታበይ (Ignornace and arrogance) ያጣነው መብት ነው፡፡ አሁንም ግን ሕጋዊ መሠረት አለን፡፡ ዝርዝር ነገር የሚፈልግ ካለ የመመረቂያ ጽሑፌ ላይ አስፍሬዋለሁ፡፡
ሪፖርተር፡- በአሰብ ጉዳይ ላይ ካደረጉት ጥናት ውጪ በተግባር የመሥራት ዕቅድ አለዎት?
ጄኔራል አበበ፡- አዎ፡፡ የአገር ጉዳይ ስለሆነ ነው። በእኔ አረዳድ የባህር በር ሳናውቅ ያጣነው አገራዊ ፀጋችን ነው። በእርግጥ የባህር በር ጉዳይ ከአጠቃላይ ሕገ መንግሥታዊና ፖለቲካዊ ሥርዓቱ አንፃር ካልታየ የወራሪነት ባህሪ ያለው አደገኛ ነገር ነው የሚሆነው፡፡ ስለዚህም ተጠንቅቄ የማነሳው ጉዳይ ነው። የባህር በር ጉዳይ በጣም አስፈላጊ ነው ስል የሞት ሽረት ጉዳይ አድርጌ አላየውም። ከኢኮኖሚም ከፀጥታም አኳያ በጣም ያስፈልገናል፡፡ ግን ሕጋዊና ሕገ መንግሥታዊ በሆነ መንገድ ነው መሆን ያለበት። አሁን ያለውን ሥርዓትና መሠረታዊ የፖለቲካ እሴቶቻችን በሚንድ መልኩ መሆን የለበትም። አሁን ያለን ሕገ መንግሥት ለሌሎች ሕዝቦችና አገሮች አርዓያ መሆን የሚችል የዳበረ ሕገ መንግሥት ነው። ስለዚህም የአሰብ ጉዳይ ተነስቶ ሕገ መንግሥቱን ለመሸርሽርና ለመናድ በሚደረግ እንቅስቃሴ አልሳተፍም። ይህ ሕጋዊ መብታችን ግን መረጋገጥ አለበት ብዬ ስለማምን በቻልኩት መጠን እንቅስቃሴ አድርጋለሁ።
ሪፖርተር፡- ኢሕአዴግ ከክፍፍሉ ከ1993 ዓ.ም. በፊትና በኋላ እንደ ድርጅት ውስጣዊ ጥንካሬው እንዴት ያዩታል?
ጄኔራል አበበ፡- ኢሕአዴግ በ1993 ዓ.ም. ቀውስ ውስጥ ሲገባ የድርጅቱ አባል አልነበርኩም፡፡ የአየር ኃይል አዛዥ ነበርኩ። ስለዚህ ድርጅት ውስጥ የነበረውን ነገር በዝርዝር አላውቅም፡፡ ሆኖም ከሁለቱም አንጃዎች በኩል የትጥቅ ጊዜ ጓደኞቼ ስለነበሩ በሁለቱም ጎራ የነበረውን ሁኔታ እሰማ ነበር። ከድርጅቱ ጋር በነበረን ሥነ ልቦናዊ ትስስርም ድርጅቱ እንዲፈርስ አንፈልግም ነበር። ቁውሱን ለመፍታት የተደረገው ድርጊት ግን በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ከፍተኛ ጠባሳ ያሳደረ ነበር። ሒደቱ እልባት ያገኘው ኢዴሞክራሲያዊና ኢሕገ መንግሥታዊ በሆነ መንገድ ነበር። የመንግሥት ሚዲያ የአሸናፊው አንጃ ሚዲያ ሆኖ ተሸናፊው አንጃ ሐሳቡን የሚገልጽበት ዕድል ተነፍጎ፣ ጄኔራሎችም ጭምር በጉዳዩ ፖለቲካዊ መግለጫ የሰጡበት ሕገ መንግሥታዊነት፣ ፌዴራሊዝምንና የድርጅትን ሕገ ደንብ ገደል የከተተ ሒደት ነበር። ለስዬ ተብሎ ሕግ እስከማውጣት ድረስ ተኪዷል፡፡ ፍርድ ቤት ሲለቀው ፖሊስ በጉልበት ይዞታል። በአጠቃላይ የቀውስ አፈታት ሒደቱ ኋላቀር ብቻ ሳይሆን የተወው ትምህርትም አደገኛ ነው። በውስጥ የፓርቲዎችን መብትም የናደ ነበር። በተለይ ኦሕዴድና ደኢሕዴን ላይ የተሠራው ሥራ ህልውናቸውንና ነፃነታቸውን በሚንድ መልኩ ነበር የተካሄደው። በዚያ መልኩ መለያየታችን ያሳዝነኛል።
ሪፖርተር፡- በ1993 ዓ.ም. የተከሰተውን ቀውስ በመፍታት ረገድ የታየው ፀረ ዴሞክራሲ አሠራር ከዚያ በፊት አልነበረም ይላሉ?
ጄኔራል አበበ፡- መለያየቱ ራሱ የነበረውን አቅም የበተነ ነበር፡፡ ትልቅ ብቃትና ዕውቀት የነበራቸው ሰዎች በአገር ግንባታ እንዳይሳተፉ ያደረገ ነገር በመሆኑ ያሳዝነኛል። በተጨማሪም አሸናፊው አንጃ የደኅንነት መዋቅሩን የሰው መብት በሚጥስና ፍራቻን ለማንገሥ ባለመ ሁኔታ ነበር ሲያንቀሳቅስ የነበረው። እንዲህ ዓይነት ዝንባሌዎች ከዚያ በፊት አልነበሩም ማለቴ አይደለም። ምናልባት እኛ ላይ ስለተፈጸመ ሊሆን ይችላል ያስተዋልነው ወይም መጠኑ ከፍ ብሎ ሊሆን ይችላል። በሰዓቱ የነበረን አስተሳሰብ ‹ከኢሕአዴግ መስመር ውጪ ሁሉም የጥፋት መስመር ነው› ብሎ የሚያምን ስለነበር ተቃዋሚዎችን እንደ ፀጋ የማያይ፣ እግራቸውን እንዳይተክሉ የሚያደርግ አስተሳሰብ ነበር፡፡ ጎልቶ የታየን ግን እኛ ላይ ሲደርስ ነው። ስለዚህ 1993 ዓ.ም. ብቻውን መለያ አይሆንም። እንደኔ አመለካከት ኢሕአዴግ የተሻለ ዴሞክራቲክ ድርጅት ነበረ ብልም ሙሉ በሙሉ ዴሞክራቲክ ነበር ለማለት አልችልም። ከቀውሱ በፊት ፓርላማው ማኅተም መቺ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቶች ነፃነት አልነበራቸውም፡፡ ‹ቼክ ኤንድ ባላንስ› የነበረበት የሥልጣን ክፍፍል አልነበረም፡፡ ከዘጠና ሦስት በኋላ ግን ባሰበት።
ሪፖርተር፡- ለወጣቱ ትውልድ ምን ይመክራሉ?
ጄኔራል አበበ፡- ወጣቱ ትውልድ ያለፈው ትውልድ የሠራውን ሥራ ዕውቅና እየሰጠ ሲያበላሽ ደግሞ አታበላሽ ማለት መቻል አለበት፡፡ ያለውን ብልሽት ለማስተካካል መሥራት አለበት፡፡ ማማረር ብቻ መፍትሔ አይሆንም። በምሬት መጀመር ባህርያዊ ነው። ወጣቱ ትውልድ በሚያምንበት አደረጃጀት እየገባ መታገል አለበት። በግልና በመንግሥት መዋቅር ውስጥ የተሸሸጉ ማፊያዎችን መታገል አለበት። አገሪቷ በመስቀለኛ መንገድ ነው ያለችው፡፡ የወጣቱ ፖለቲካዊ ተሳትፎ የግድ የሚልበት ጊዜ ላይ ነው ያለነው። በፌስቡክም፣ በትዊተርም፣ በየጋዜጣና በየመጽሔቱ በትጋት የሚሳተፉ ወጣቶችን በርቱ ማለት እወዳለሁ።