Saturday, October 31, 2015

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የለሊቱ የቪኦኤ ሚስጥራዊ ጉባኤ – በአበበ ገላው (ትርጉም በታኬ) - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47894#sthash.9zdK6ic0.dpuf



Solomon Abate Girma Birru Tewdros Adhanom

በቅርቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም እና አምባሳደር ግርማ ብሩ በዩናይትድ ሰቴትስ አሜሪካ ዋሽንግተን ዲ.ሲ በሚገኘው የቪኦኤ ሬዲዮ ጣቢያ በሌሊት በድብቅ በመግባት ሕጋዊ ስልጣኑ ሳይኖራቸው ስለስርጭቱ ለጥቂት የድርጅቱ ሠራተኞች የኢዲቶሪያል መመሪያ ከሰጡ በኋላ በአሜሪካ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት (ቪኦኤ) እና በህወሀት የበላይነት በሚመራው የኢትዮጵያ መንግስት መካከል ያለው የሻከረ ግንኙነት ያልተጠበቀ አቅጣጫ ይዟል፡፡ ስብሰባው በሚስጥር በተካሄደበት ጊዜ የአምባገነኑ አገዛዝ ባለስልጣኖች ለሬዲዮ ስርጭቱ ሰራተኞች ስለዜና አዘጋገብ፣ እንደዚሁም ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ ስለሚተላለፈው የስርጭት ጥራት ሁኔታ መመሪያ የመስጠት ሙከራ ያደረጉ ለመሆናቸው ከታመኑ ምንጮች በተገኙ መረጃዎች ተረጋግጧል፡፡ ከቪኦኤ ባለስልጣኖች ዕውቅና ውጭ በሚስጥር እንዲከናወን የተደረገው ይህ ስብሰባ የተካሄደው በዋሽንግተን ዲ.ሲ 330 ኢንዲፔንደንስ አቬኑ በሚገኘው በቪኦኤ የአፍሪካ ቀንድ ክፍል የኢዲቶሪያል የስብሰባ ቢሮ ውስጥ ነው፡፡ ይህ ድብቅ ስብሰባ እንዲካሄድ የተደረገው ባልተለመደ እና እንግዳ በሆነ መልኩ በሰንበት፣ እ.ኤ.አ መስከረም 26 ቅዳሜ ዕለት ከስራ ሰዓት ውጭ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ ምሽቱ 3 ሰዓት ድረስ ነበር፡፡ የአሜሪካ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት ፕሮግራም ስርጭት ባልደረባ በሆነው በሰለሞን አባተ ግንባር ቀደም አደራጅ እና አስተባባሪነት እንዲሁም በአሜሪካ ድምጽ የትግርኛው ፕሮግራም ስርጭት ባልደረባ በሆነው በበትረ ስልጣን ተባባሪነት  በዲፕሎማቶቹን  እና ሁለት ቴክኒሸኖችን ጨምሮ ሰባት የቪኦኤ የስራ ባልደረቦችን ባካተተው ቡድን መካከል የተካሄደው ስብሰባ ተገቢነት የሌለው እና አግባብ ያልሆነ ተብሎ ተፈርጇል፡፡ አገዛዙ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ጠንካራ ትችት የሚያቀርቡትን ብዙሀን መገናኛዎች ጸጥ ለማድረግ እና የስርጭት አድማሳቸውን ለመገደብ እያራመደ ካለው አውን ያወጣ ስልት አንጻር ከፍተኛ በሆኑ የአምባገነኑ አገዛዝ ባለስልጣኖች እንደዚህ ያለ ስብሰባ መካሄዱ እና ስለቪኦኤ እያራገቡት ያለው የጥላቻ አጀንዳ በሕጋዊ መልኩ ስልጣን የተሰጠውን የመተዳደሪያ ደንብ እና የጋዜጠኝነት ስነምግባርን የሚጥስ ዕኩይ ድርጊት እንደሆነ ተደርጎ ይታሰባል፡፡ ይህ በቅሌት የታጀበ ስብሰባ እንዲካሄድ የተፈለገበት ዋናው ምክንያት አገዛዙን በየዓመቱ የፕሬስ ነጻነትን በመደፍጠጥ የቀዳሚነቱን ቦታ ከሚይዙት የፕሬስ ደፍጣጮች መካከል እያስመደበው የመጣ ስለሆነ ይህንን ሁነት ለማደብዘዝ ሲባል በጋዜጠኞች እና በጨቋኙ መንግስት መካከል መተማመን እና ትብብር እንዲኖር ለማድረግ ከመፈለግ የመነጨ ክስተት ነው፡፡ በስብሰባው ወቅት በተደረገው ንግግር የህወሀት ተወካይ ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ወደ ኢትዮጵያ የሚደረገውን የሬዲዮ ስርጭት ጥያቄ በማቅረብ እና በድብቅ የማስፈራሪያ ድርጊቶችን በመፈጸም በስርጭቱ ላይ ከፍተኛ የሆነ ተጽዕኖ መፍጠር እና የስርጭቱንም ይዘት ማስቀየር እንደሚቻል የቀረበውን ሀሳብ ለደህንነታቸው ሲባል አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ ሰው ይፋ አድርገዋል፡፡ እየተካሄደ የነበረው ስብሰባ ውይይት በመቅረጸ ድምጽ እንዳይቀዳ እግድ የጣለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በማያያዝም ቪኦኤ ጠንካራ የሆኑ ትችቶችን ለሚያቀርቡት የአየር ጊዜ በመስጠት እና ዓላማቸውን በኃይል ለማስፈጸም የሚንቀሳቀሱትን አመጸኞች ግንቦት ሰባትን ጨምሮ መንግስትን ለመገልበጥ ለሚደረገው እንቅስቃሴ ድጋፍ ያደርጋሉ በማለት ቅሬታውን አሰምቷል፡፡ ሚኒስትሩ በመቀጠልም ቪኦኤ “አሉታዊ ትረካ” ላይ ትኩረት በማድረግ የሚሰራ ሜዲያ ነው በማለት ቅሬታውን ገልጿል፡፡ የአምባገነን ምልከታ፣ ጥቂት ጥያቄዎችን ከወሰደ በኋላ ሚኒስትሩ ባለፈው ሐምሌ ወር ለቪኦኤ የሰጠው ቃለመጠይቅ የመንግስትን ፖሊሲ በሚተቹ ትችት አቅራቢዎች በቪኦኤ በኩል ትችት የቀረበ በመሆኑ ቅሬታ የተሰማው መሆኑን ግልጽ አድርጓል፡፡ እንደዚህ ያሉ ተሞክሮዎች ስህተት ናቸው፣ እናም መደረግ አልነበረባቸውም በማለት ለተሰብሳቢዎቹ ተናግሯል፡፡ አወዛጋቢ በነበረው የቪኦኤ ቃለመጠይቅ የህወሀት ሚኒስትር ካለው እውነታ በተጻረረ መልኩ ፕሬዚዳንት ኦባማ የኢትዮጵያ የመጨረሻው ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ስለሆነ አጽድቆታል በማለት የተዛባ መረጃ አሰራጭቷል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ባለፈው ዓመት የመን ላይ የታፈነው እና በኢትዮጵያ ውስጥ ስቃይ እየተፈጸመበት ያለው ታዋቂው አመጸኛ አንዳርጋቸው ጽጌ መልካም የሆነ አያያዝ እየተደረገለት እንደሆነ እና እንዲያውም የልማት ፕሮጀክቶችን በማድነቅ ላይ እንደሚገኝ ይፋ አድርጓል፡፡ እንደዚሁም ደግሞ አንዳርጋቸው መጽሐፍ እንዲጽፍ ላፕቶፕ የተሰጠው መሆኑን ተናግሯል፡፡ ሚኒስትሩ እና አምባሳደሩ ሁለቱም መንግስት ከቪኦኤ ጋር ተቀራርቦ ለመስራት ያለውን ዝግጁነት እና ጋዜጠኞች አዎንታዊ ትረካ እና ስዕሎችን አጉልተው ማውጣት እንዳለባቸው እና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ድጋፍ እና እገዛ እንደሚያደርግላቸው ግልጽ ያደረጉ መሆናቸውን ምንጮቹ ይፋ አድርገዋል፡፡ ባለስልጣኖቹ ሰባት የቪኦኤ የስራ ባልደረቦች ያሉበትን ስብሰባ እየመሩ ባሉበት ጊዜ ሲሰጡት በነበረው መመሪያ ቪኦኤ ወደ ኢትዮጵያ በሚያስተላልፈው የሬዲዮ ስርጭት ላይ ልዩ ትኩረት አድርጎ መዘገብ ያለበት ከአሉታዊ ትረካዎች እና አስተያየቶች፣ እንዲሁም አንገብጋቢ ከሆኑ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች፣ ስልጣንን ከሕግ አግባብ ውጭ መጠቀም እና ከሙስና ይልቅ አዎንታዊ እና የልማት ስራዎችን መዘገብ እንደሚያስፈልግ አስረግጠው ተናግረዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በዚህ ብቻ ሳያቆም ንግግሩን ቀጥሎ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ተገኙ ያላቸውን ጥቂት ዕድገት እና መሻሻሎች ከዘረዘረ በኋላ ጋዜጠኞቹ እራሳቸው እውነታውን በግንባር ወደ ሀገር ቤት በመሄድ ማየት እንዳለባቸው የግብዣ ጥሪ አስተላልፎላቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ስለቪኦኤ ውስጣዊ የስራ እንቅስቃሴ ቀጣይነት ባለው መልኩ መረጃ እንደሚቀበል ቀጥታ ባልሆነ መንገድ ይፋ አድርገዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞቹ በየስራ ክፍሎቻቸው ማን ምን እንደሚሰራ እያንዳንዱን ነገር እንደሚያውቁ እና እነዚህ ጋዜጠኞችም ከዚህ አንጻር እራሳቸውን እንደገና በጥንቃቄ መመርመር እንዳለባቸው በይፋ የተናገረ መሆኑ ተዘግቧል፡፡ አንድ ስሙ እንዳይታወቅ የፈለገ የስብሰባው ተሳታፊ የሆነ የቪኦኤ የስራ ባልደረባ እንዲህ በማለት ሀሳቡን ገልጿል፣ “በእንደዚህ ዓይነት ስራዎች ላይ ልንከተላቸው የሚገቡ ሕጎች፣ የአሰራር ሂደቶች እና የሙያ ስነምግባሮች አሉ፡፡ በአሁኑ ጊዜ ምሽት ከመሆኑ አንጻር ሰራተኛው ሁሉ ለመኝታ ወደየቤቱ በሄደበት ሁኔታ አንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በድርጅቱ ኢዲቶሪያል ክፍል ውስጥ በመገኘት ጥቂት የድርጅቱ ሰራተኞችን በመያዝ እንደዚህ ያለ ስብሰባ ማካሄድ በድርጅቱ ታሪክ ውስጥ ተደርጎ የማያውቅ አዲስ እና ያልተለመደ ነገር ነው“ በማለት ሀሳቡን ግልጽ አድርጎ አቅርቧል፡፡ ምንጩ ከዚህ ጋር በማያያዝ እንደገለጸው የአሰራር የዕዝ ሰንሰለቶችን በመጣስ የቪኦኤን ነጻነት በገደበ መልኩ እየተካሄደ ባለው በዚህ ስብሰባ ላይ እኔ እና መሰል ባልደረቦቼ በእጅጉ አዝነናል የሚል መልዕክት እንዳስተላለፈ ምንጮች ዘግበዋል፡፡ የስብሰባ ምንጮች እንዲህ የሚል ግልጽ የሆነ መልዕክት የተላለፈ መሆኑን ጠቁመዋል፣ “ስለቪኦኤ የአዘጋገብ ፕሮግራም እና ስለሌሎች ማናቸውም ጉዳዮች ለመወያየት እና ቅሬታን ለማቅረብ ሲፈለግ ባለስልጣኖች የኢዲቶሪያል ስብሰባ ለማድረግ የዩኤስ ፌዴራል መንግስት ሰራተኛ የሆኑትን የተመረጡ ጥቂት የቪኦኤ ጋዜጠኞች ቡድንን በምሽት ስብሰባ ከመጥራት ይልቅ የተለመደውን የአሰራር ስርዓት እና የዕዝ ሰንሰለት መከተል ነበረባቸው“ ብሏል፡፡ ሌላው ምንጭ በመቀጠል ከተሰብሳቢዎች የቀረበውን እንዲህ የሚለውን አስተያየት ይፋ አድርጓል፣ “እኛ ለቪኦኤ የምንሰራ ነጻ ጋዜጠኞች ነን፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወይም አምባሳደሩ ወደ ቪኦኤ ዘልቀው በመምጣት ስራዎቻችንን እንዴት መስራት እንዳለብን የሚያስገድዱን ወይም ደግሞ መመሪያዎችን የሚሰጡን ለምንድን ነው? ይህ ዓይነት አካሄድ አግባብነት የሌለው የሙያ ጣልቃገብነት ጉዳይ ብቻ አይደለም፣ ሆኖም ግን ይህ ጉዳይ በእኛ የማሰብ ችሎታ እና ሙያዊ ብቃት ላይ የተሰነዘረ ግልጽ ዘለፋ ነው“ ብሏል፡፡ ይኸው ምንጭ፣ “ቪኦኤ ያለምንም ፍርሀት እና ከምንም ዓይነት አድልኦ በጸዳ መልኩ የመስራት ተግባሩን መቀጠል እንዳለበት ጠንካራ እምነት አለኝ“ ብሏል፡፡ ቪኦኤ እንደ ነጻ የሜዲያ ተቋም በትክክለኛ እና በእውነት ላይ የተመሰረተ ዘገባን የማቅረብ ተልዕኮን የሚያራምድ ጠንካራ የሆነ ኃላፊነትን የተሸከመ ድርጅት እንደሆነ አጽንኦ በመስጠት ግልጽ አድርገዋል፡፡ ተሰብሳቢዎቹ “ሕግን መሰረት አድርጎ የተቋቋመውን እና ሕጋዊ ስልጣን ያለውን የቪኦኤን የመተዳደሪያ ደንብ እና የሙያ ስነምግባር ማንም ድርድር ሊያደርግበት እና ሊለውጠው አይችልም“ ብለዋል፡፡ ይኸ ቅንነት የጎደለው ስብሰባ “አምባገነኑ እየተመለከታችሁ ነው“ የሚል ቀጥተኛ ያልሆነ እንደምታ ይኖረዋል በማለት ሌላው ምንጭ ጠቁሟል፡፡ ለስራ በጣም ምቹ የሆነ እና ደህንነቱ አስተማማኝ በሆነ በዚህ የፌዴራል መንግስት ህንጻ ውስጥ እንደዚህ ያለ ክስተት እንዴት እና ለምን እንደተፈጠረ ጥቂት ሰዎች በጣም ያሳሰባቸው ስለሆነ ድርጊቱ ለምን እንደተፈጸመ ሊያጣራ የሚችል አጣሪ አካል መቋቋም እንዳለበት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ባለስልጣኖቹ ለቪኦኤ የስራ ባልደረቦች የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሮች በሰፊው ተከፍተው የቆዩ መሆናቸውን ነግረዋቸዋል፡፡ ሆኖም ግን የተወሰኑ የስብሰባው ተሳታፊዎች ባለስልጣኖቹ የመጡት በስቱዲዮ በመገኘት ቃለመጠይቅ እንዲሰጡ ነው ተብሎ የተሳሳተ መረጃ በመሰራጨቱ እና እዚህ ከገባን በኋላ እየተደረገ ያለው የኢዲቶሪያል ሕገወጥ ስብሰባ መሆኑን በመመልከቴ ወደ ስሰብሰባው ከፍል በመግባቴ ጸጸት ተሰምቶኛል በማለት ተናግሯል፡፡ የኢትዮ-አሜሪካ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የሆኑት አበበ ኃይሉ ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ መልኩ የተሰማቸውን ሀዘን እና እምነት ማጣት እንዲህ በማለት ግልጽ አድርገዋል፣ “በአሁኑ ጊዜ በቪኦኤ ላይ እየተደረገ ያለው ድርጊት የቪኦኤን ታማዕኒነት የሚያጠፋ ስለሆነ ድርጊቱ በድርጅቱ ህልውና ላይ ያነጣጠረ በጣም አስፈሪ ሁኔታ ነው፡፡ እንደ ኢትዮ-አሜሪካውያን ዜጎች ለዚህች ታሪካዊ ለሆነች ሀገር ለዩናይትድ ስቴትስ አሜሪከ ግብር ከፋይ ሕዝቦችም ነን“ ብለው ነበር፡፡ አቶ አበበ አስተያየታቸውን በመቀጠል ቪኦኤ እና የቪኦኤ የስራ ባልደረቦች በሌላ በውጭ ኃይል ጣልቃገብነት የመጦዝ እና የመታዘዝ ዕድል እንዳይገጥማቸው የሜዴያን ነጻነት ለማስከበር ወጥተን መጠየቅ እንዳለበን ምክንያት የሚፈጥር ጉዳይ ሆኗል፡፡ በመጨረሻም ይኸ ድርጊት በጠቅላይ የምርመራ ጽ/ቤት/Inspector General መመርመር እንዳለበት ጠንካራ እምነነት አለኝ በማለት ጥቆማ አቅርበዋል፡፡ የውጥረት ታሪክ፣ በኢትዮጵያ ላይ ተንሰራፍቶ የሚገኘው አገዛዝ ከሕግ አግባብ ውጭ ግድያ በመፈጸም፣ በዜጎች ላይ ስቃይ በማድረስ፣ ስልጣንን ከሕግ አግባብ ውጭ በመጠቀም፣ በሙስና በመዘፈቅ፣ ሕዝብን በጅምላ በማፈናቀል፣ በመሬት ቅርምት ወረራ በመረባረብ፣ በዜጎች ላይ አድልኦ በመፈጸም እና በሌሎች ዓይነት ጅምላ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እና በሰዎች ልጆች ላይ በሚፈጽማቸው ሰብአዊ ወንጀሎች በሰፊው ይተቻል፡፡ እ.ኤ.አ በ2005 የተከሄደውን ሀገር አቀፍ ምርጫ ተፈጥሮ የነበረውን ውዝግብ ተከትሎ አገዛዙ በጉዳዩ ላይ የዩኤስ መንግስት ጣልቃ ገብቶ ክሱ ውድቅ እስከሚደረግ ድረስ በአራት የቪኦኤ ነባር ጋዜጠኞች ከሌሎች በርካታ ተወንጃዮች ጋር በመጨመር የሀገር ክህደት እና የዘር ማጥፋት መፈጸም የሚል የውንጀላ ክስ ተመስረቶባቸው ነበር፡፡ እ.ኤ.አ ሰኔ 2011 የቪኦኤን እና የሌሎች ዓለም አቀፍ የዩኤስ ዜና ማሰራጫዎችን የሚገመግም ሶስት አባላትን ያካተተ የሬዲዮ ስርጭቱ የቦርድ አመራሮች/Broadcasting Board Governors (BBG) ቡድን ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ሄዶ ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ በስልጣን ላይ የነበረው አገዛዝ በቬኦኤ የስርጭት አድማስ እንዳያገኙ እና ቃለመጠይቅም እንዳይደረግላቸው የሚፈለጓቸውን ሰዎች ስም ዝርዝር እና ሌሎች አመጽ ያካሂዳሉ ብለው የፈረጇውን ድርጅቶች ዝርዝር ያካተተ ረዥም ቅሬታ አቅርበው ነበር፡፡ የቀድሞው የአፍሪካ ቀንድ የቪኦኤ ዋና ኃላፊ የነበሩት ዴቪድ አርኖልድ አገዛዙ ትችት ለሚያቀርቡት እና አመጽን ለሚያራምዱት ግለሰቦች እና ድርጅቶች ቪኦኤ መድረክ እንዳይሰጣቸው ይፈልጋል በማለት ግልጽ አድርገው ነበር፡፡ ሆኖም ግን አርኖልድ ሀሳባቸውን ግልጽ ካደረጉ በኋላ ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ከስራቸው እንዲታገዱ ተደርገዋል፡፡ እ.ኤ.አ በ2010 አሁን በህይወት የሌለው አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ቪኦኤን ሀገሪቱን ካወደመው እና የዘር ማጥፋት ሰይጣናዊ የቅስቀሳ ድርጊት በማድረግ በመጥፎነቱ ከሚታወቀው ከሩዋንዳው ሬዲዮ ሚሌ ኮሊንስ ጋር አንድ ዓይነት ነው በማለት ድምዳሜ ሰጥቷል፡፡ ይህንንም በማስመልከት በኢትዮጵያ የሚሰራጨውን የቪኦኤን የስርጭት ሞገድ ካፈነ/ጃም ካደረገ በኋላ አምባገነኑ መለስ እንዲህ የሚል ዲስኩር አሰምቶ ነበር፣ “በብዙ መንገድ የቪኦኤ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት የመጫረሻ ዝቅተኛ የሆነውን የጋዜጠኝነት ስነምግባርን የማያሟላ እና የሁከት ፕሮፓጋንዳ የሚነዛ የሩዋንዳውን የሬዲዮ ኮሊንስን ተሞክሮ እንዳለ የሚተገብር ሜዲያ እንደሆነ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ እምነት አድርቦብናል“ ብሎ ነበር፡፡ ይኸው የውንጀላ ክስ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የመንግስት መምሪያ “መሰረተ ቢስ እና ቆጥቋጭ” በሚል ውድቅ ተደርጎበታል፡፡ የአሜሪካ የመንግስት መምሪያ ለቀረበው የውንጀላ ክስ ምላሽ እንዲሆን በማሰብ ይልቁንም መንግስት የሰው ልጆች መሰረታዊ መብት የሆነውን ሀሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲያከብር ጠይቋል፡፡ የሙያ ስነምግባር መርሆዎች፣ የቪኦኤ የሙያ የስነምግባር መርሆ በግልጽ እንደሚያስቀምጠው የቪኦኤ ቋሚ ወይም ደግሞ የኮንትራት ሰራተኞች በተለዬ ምክንያት በልዩ ትዕዛዝ በተላለፈ የስልጣን ተዋረድ ካልሆነ በስተቀር ለሌላ መንግስት ወይም ደግሞ የሜዲያ ተቋም ሊያገለግሉ አይችሉም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በጨቋኝ አገዛዝ መዳፍ ስር ወድቀው ለሚሰቃዩ ህዝብች ትክክለኛ መረጃ እና ዜና በማቅረብ ረገድ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፡፡ የቪኦኤ የጋዜጠኝነት የስነምግባር መርሆ እንዲህ በሚለው ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፣ “ቪኦኤ በነጻነት እና በዴሞክራሲ ላይ ሙሉ እምነት እና ተስፋ ላላቸው ህዝቦች ብሄራዊ ጥቅምን ለመጠበቅ እና ለዓለም ህዝብ በተለይም ደግሞ ትክክለኛ መረጃ ለማያገኙት ህዝቦች ትክክለኛ፣ ሚዛናዊ እና የተሟላ መረጃ እንዲያገኙ ያደርጋል“ ይላል፡፡ ባለፈው ዓመት በህወሀት የበላይነት የሚመራው አገዛዝ የተሟሉ የሳቴላይት መሳሪያዎችን በመጠቀም እና ዓለም ሕጎችን በማክበር ትክክለኛ የሆኑ የአሰራር ስርዓቶችን በመከተል እና በስራ ላይ በማዋ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መረጃዎችን እና ዜናዎችን የሚያሰራጩትን ዓለም አቀፍ ሜዲያዎች ስርጭትን ቪኦኤን ጨምሮ በማፈኑ/ጃም በማድረጉ ቢቢጂ/BBG ከቢቢሲ/BBC፣ ዶቼ ዎሌ/Deutsche Welle እና ከፍራንስ 24/France 24 ጋር በጋራ በመሆን አገዛዙ ሰብአዊ መብቶችን በሰፊው እየደፈጠጠ ነው በማለት አውግዘውታል፡፡ እነዚህ ዓለም አቀፍ የብዙሀን መገናኛ ዘዴዎች በጋራ ባወጡት መግለጫ እንዲህ የሚል ተካትቶ ይገኛል፣ “ይህ ጣልቃገብነት ዓለም አቀፍ የሬዲዮ ሞገድ የስርጭትን አጠቃቀም እና የሳቴላይት ስርዓቱ የሚመሩባቸውን ደንቦች በተጻረረ መልኩ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌ አንቀጽ 19ን በመተላለፍ ግለሰቦች ነጻ የሜዲያ ሽፋን መረጃዎችን እንዳያገኙ እገዳ ጥሏል ወይም ጃም አድርጓል“ የሚል የጋራ መግለጫ አውጥተዋል፡፡ የቢቢሲ አገልግሎት ቡድን ተጠባባቂ ዳይሬክተር የሆኑት ሊሊያን ላንዶር የአገዛዙን አፋኝነት በማስመልከት እንዲህ ብለው ነበር፣ “ግልጽ ባልሆነ ምክንያት የዓለም አቀፉን የዜና ማሰራጭ አውታሮች አውከዋል፡፡“ የስትራቴጂ ለውጥ ማድረግ፣ ለጠንካራ ትችቶች እና ለሜዲያ ሽፋን ጠላት በመሆን በስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ  የቪኦኤ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት ፕሮግራምን ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል በእራሱ ስልጣን ስርጭቱን ለማቋረጥ እና ለመዝጋት ያለ የሌለ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ይህንን ያህል ጥረት በኢትዮጵያ የቪኦኤን አጭር ሞገድ እና የሳቴላይት ስርጭት ለማፈን/ጃም ለማድረግ እንዲሁም የተለያዩ ዲፕሎማሲያዊ ተጽዕኖዎችን ሲያደርግ የቆዬ ቢሆንም ቅሉ ዓላማ አድርጎ የተነሳበትን ግብ ሳይመታ እና የታለመውን ውጤት ሳይስገኝ የውኃ ላይ ኩበት ሆኖበት ቀርቷል፡፡ እ.ኤ.አ በ2015 ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች ተከላካይ ድርጅት/CPJ የጽሁፍ እና የሕትመት ምርመራ የሚደረግባቸውን 10 ዋና ዋና ጨቋኝ መንግስታት የደረጅ ዝርዝር ባወጣው ዓመታዊ ዘገባ ኢትዮጵያ ከኤርትራ፣ ሰሜን ኮሪያ እና ከሳውዲ አረቢያ በመቀጠል በ4ኛነት ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡ የCPJ የምርመራ ውጤት ዘገባ እንደሚያመለክተው “ከፍተኛ የሆነ የህትመት እና የሜዲያ ምርመራ ከሚያደርጉ ሀገሮች መካከል ኢትዮጵያ በ4ኛነት ደረጃ ላይ የምትገኝ በመሆኗ ምክንያት የጋዜጠኞች እስራት በገፍ የሚከናወን በመሆኑ በርካታ ጋዜጠኞች ሀገራቸውን እየተው ለመሰደድ ተገደዋል፡፡ እ.ኤአ. በ2014 በጦማሪያን እና በነጻው ፕሬስ ህትመት አዘጋጆች ላይ ከፍተኛ የሆነ የኃይል እርምጃ በመወሰዱ ምክንያት ከ30 በላይ የሚሆኑ ጋዜጦች ለስደት ተዳርገዋል፡፡“ CPJ ማንኛውንም ትችት ማቅረብ እና ሀሳብን በነጻ መግለጽ ወንጀለኛ የሚያደርገውን እ.ኤ.አ በ2009 የወጣውን የጸረ-ሽብር አዋጅ አውግዞታል፡፡ አገዛዙ ይህንኝ ያህል ጥረት እያደረገ የህወሀት የብዙሀን መገናኛ ዘዴዎችን የማፈን እና በጋዜጠኞች እና በሰላማዊ አመጸኞች ላይ የሀሰት የውንጀላ ክሶችን ቢመሰርትም ያሰበው እና የሚያደርገው ሁሉ የእምቧይ ካብ እየሆነ ፍሬ ሳያፈራ ቀርቷል፡፡ ሆኖም ግን አሁን በቅርቡ ደግሞ የእስትራቴጂ ለውጥ በማድረግ በቀጥታ ከቪኦኤ ጋዜጠኞች እና ከሌሎች ነጻ የሜዲያ ተቋማት ጋር በግንባር በመገናኘት እያደረገ ያለው ንግግር አገዛዙ ከውስጥ የግንኙነት መረብ አድማሱን እያሰፋ እና እያጠናከረ እንዲሁም ካሮት እና ዱላ እያሳየ እያስፈራራ  ያለው ዕኩይ ድርጊት ያለምንም ጥርጥር በአፍሪካ ቀንድ የቪኦኤ ክፍል ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩ አይቀርም፡፡ ከዚህም በላይ ከጋዜጠኝነት ስነምግባራቸው በተዛነፈ መልኩ ካሮት እየተሰጣቸው ለርካሽ ጥቅም በማጎብደድ መሳሪያ ሆነው የሚያገለግሉ ሊኖሩ ይችላሉ የሚል ግምት አለ፡፡ ቪኦኤ በሚስጥር ስለተካሄደው ስብሰባ ምንነት እና በኢትዮጵያ የቪኦኤ የሬዲዮ ስርጭት ላይ የሚኖረውን አሉታዊ ተጽዕኖ ከግምት ውስጥ በማስገባት በስብሰባው ክፍልም የተደረገውን ውይይት በማስመልከት በዚህ ዘገባ አጠናቃሪ ለቀረቡለት ጥያቄዎች እስከ አሁን ድረስ ምላሽ አልሰጠም፡፡ - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47894#sthash.9zdK6ic0.dpuf

በሚችጋን የ14 ዓመቷ ኢትዮጵያዊት በመኪና ተገጭታ ሕይወቷ ከ2 ቀን በኋላ አለፈ

(ዘ-ሐበሻ) ረቡዕ ኦክቶበር 28, 2015 ዓ.ም በቤተሰቧ ሰላም ያውልሽ ተብላ ተመርቃ ወደ ትምህርት ቤት ለማምራት ከቤት ወጣች:: ሕሊና ደሪባ:: ነዋሪነቷ በኤተን ካውንቲ ሚቺጋን አሜሪካ ውስጥ ነው::

Helina Dirba





















የ14 ዓመቷ የዋቨርሊ ከፍተኛ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ይህችው ልጅ ድንገት የሚበር መኪና መትቷት ሹፌሩም እንደወደቀች መኪናውን ሳያቆም ጥሏት ጠፋ:: ሰዓቱ ገና ከጠዋቱ 7:30 ነበር::
ሕሊና ወዲያውኑ የህክምና እርዳታ ብታገኝም ከሁለት ቀናት በኋላ ሕይወቷ ሊያልፍ ችሏል::
የዓይን እማኞች ጠቆር ያለ ሲዳን መኪና ያሽከረክር የነበረ ሹፌር ገጭቷት እንደሄደ ለፖሊስ ምስክርነታቸውን በሰጡት መሰረት ተከሳሹ ትናንት እዚያው ሚችጋን ተይዞ በኤተን ካውንቲ በሚገኘው ፍርድ ቤት ቀርቦ ክስ እንደተመሰረተ ከወደ ሚችጋን ለዘ-ሐበሻ የደረሰው መረጃ ጠቁሟል::
የ14 ዓመቷን ሕሊና በመኪና ገጭቶ በማምለጥ ወንጀል ተጠርጥሮ የታሰረው የ68 ዓመቱ ሄክተር አሮዮ እስከ 15 ዓመት የሚደርስ ቅጣት እንደሚጠብቀው ተገልጿል:: ተጠርጣሪው 3 ክስ እንደተከፈተበት ያስረዱት የዘ-ሐበሻ የመረጃ ምንጮች 1ኛው ክስ የታገደ መንጃ ፈቃድ ይዞ በመንዳት 2ኛው ያለ ውዴታ በስህተት ሰው በመኪና በመግጨትና 3ኛው ሰው ከገጨ በኋላ ሳይረዳ በግዴለሽነት መኪናውን አስነስቶ በመሄድና በዚህም የተነሳ ለሞት በመዳረጓ የሚሉ ክሶች ተከሷል::
ተከሳቹ ኖቬምበር 22 ፍርድ ቤት ለቀጣይ ቀጠሮ እንዲቀርብ ታዟል::
የሟች እናት የልጇን አስከሬን ኢትዮጵያ ወስዳ መቅበር እንደምትፈልግ ያስታወቁት የዘ-ሐበሻ ምንጮች በኢንተርኔት የወላጆቿን ወጪ ለመጋራት የገቢ ማሰባሰብ እየተደረገ ነው:: መርዳት ለምትፈልጉ ሊንኩ የሚከተለው
- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47899#sthash.Xpn5wT1Y.dpuf

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የለሊቱ የቪኦኤ ሚስጥራዊ ጉባኤ – በአበበ ገላው (ትርጉም በታኬ)

በቅርቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም እና አምባሳደር ግርማ ብሩ በዩናይትድ ሰቴትስ አሜሪካ ዋሽንግተን ዲ.ሲ በሚገኘው የቪኦኤ ሬዲዮ ጣቢያ በሌሊት በድብቅ በመግባት ሕጋዊ ስልጣኑ ሳይኖራቸው ስለስርጭቱ ለጥቂት የድርጅቱ ሠራተኞች የኢዲቶሪያል መመሪያ ከሰጡ በኋላ በአሜሪካ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት (ቪኦኤ) እና በህወሀት የበላይነት በሚመራው የኢትዮጵያ መንግስት መካከል ያለው የሻከረ ግንኙነት ያልተጠበቀ አቅጣጫ ይዟል፡፡ ስብሰባው በሚስጥር በተካሄደበት ጊዜ የአምባገነኑ አገዛዝ ባለስልጣኖች ለሬዲዮ ስርጭቱ ሰራተኞች ስለዜና አዘጋገብ፣ እንደዚሁም ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ ስለሚተላለፈው የስርጭት ጥራት ሁኔታ መመሪያ የመስጠት ሙከራ ያደረጉ ለመሆናቸው ከታመኑ ምንጮች በተገኙ መረጃዎች ተረጋግጧል፡፡ ከቪኦኤ ባለስልጣኖች ዕውቅና ውጭ በሚስጥር እንዲከናወን የተደረገው ይህ ስብሰባ የተካሄደው በዋሽንግተን ዲ.ሲ 330 ኢንዲፔንደንስ አቬኑ በሚገኘው በቪኦኤ የአፍሪካ ቀንድ ክፍል የኢዲቶሪያል የስብሰባ ቢሮ ውስጥ ነው፡፡ ይህ ድብቅ ስብሰባ እንዲካሄድ የተደረገው ባልተለመደ እና እንግዳ በሆነ መልኩ በሰንበት፣ እ.ኤ.አ መስከረም 26 ቅዳሜ ዕለት ከስራ ሰዓት ውጭ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ ምሽቱ 3 ሰዓት ድረስ ነበር፡፡ የአሜሪካ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት ፕሮግራም ስርጭት ባልደረባ በሆነው በሰለሞን አባተ ግንባር ቀደም አደራጅ እና አስተባባሪነት እንዲሁም በአሜሪካ ድምጽ የትግርኛው ፕሮግራም ስርጭት ባልደረባ በሆነው በበትረ ስልጣን ተባባሪነት  በዲፕሎማቶቹን  እና ሁለት ቴክኒሸኖችን ጨምሮ ሰባት የቪኦኤ የስራ ባልደረቦችን ባካተተው ቡድን መካከል የተካሄደው ስብሰባ ተገቢነት የሌለው እና አግባብ ያልሆነ ተብሎ ተፈርጇል፡፡ አገዛዙ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ጠንካራ ትችት የሚያቀርቡትን ብዙሀን መገናኛዎች ጸጥ ለማድረግ እና የስርጭት አድማሳቸውን ለመገደብ እያራመደ ካለው አውን ያወጣ ስልት አንጻር ከፍተኛ በሆኑ የአምባገነኑ አገዛዝ ባለስልጣኖች እንደዚህ ያለ ስብሰባ መካሄዱ እና ስለቪኦኤ እያራገቡት ያለው የጥላቻ አጀንዳ በሕጋዊ መልኩ ስልጣን የተሰጠውን የመተዳደሪያ ደንብ እና የጋዜጠኝነት ስነምግባርን የሚጥስ ዕኩይ ድርጊት እንደሆነ ተደርጎ ይታሰባል፡፡ ይህ በቅሌት የታጀበ ስብሰባ እንዲካሄድ የተፈለገበት ዋናው ምክንያት አገዛዙን በየዓመቱ የፕሬስ ነጻነትን በመደፍጠጥ የቀዳሚነቱን ቦታ ከሚይዙት የፕሬስ ደፍጣጮች መካከል እያስመደበው የመጣ ስለሆነ ይህንን ሁነት ለማደብዘዝ ሲባል በጋዜጠኞች እና በጨቋኙ መንግስት መካከል መተማመን እና ትብብር እንዲኖር ለማድረግ ከመፈለግ የመነጨ ክስተት ነው፡፡ በስብሰባው ወቅት በተደረገው ንግግር የህወሀት ተወካይ ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ወደ ኢትዮጵያ የሚደረገውን የሬዲዮ ስርጭት ጥያቄ በማቅረብ እና በድብቅ የማስፈራሪያ ድርጊቶችን በመፈጸም በስርጭቱ ላይ ከፍተኛ የሆነ ተጽዕኖ መፍጠር እና የስርጭቱንም ይዘት ማስቀየር እንደሚቻል የቀረበውን ሀሳብ ለደህንነታቸው ሲባል አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ ሰው ይፋ አድርገዋል፡፡ እየተካሄደ የነበረው ስብሰባ ውይይት በመቅረጸ ድምጽ እንዳይቀዳ እግድ የጣለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በማያያዝም ቪኦኤ ጠንካራ የሆኑ ትችቶችን ለሚያቀርቡት የአየር ጊዜ በመስጠት እና ዓላማቸውን በኃይል ለማስፈጸም የሚንቀሳቀሱትን አመጸኞች ግንቦት ሰባትን ጨምሮ መንግስትን ለመገልበጥ ለሚደረገው እንቅስቃሴ ድጋፍ ያደርጋሉ በማለት ቅሬታውን አሰምቷል፡፡ ሚኒስትሩ በመቀጠልም ቪኦኤ “አሉታዊ ትረካ” ላይ ትኩረት በማድረግ የሚሰራ ሜዲያ ነው በማለት ቅሬታውን ገልጿል፡፡ የአምባገነን ምልከታ፣ ጥቂት ጥያቄዎችን ከወሰደ በኋላ ሚኒስትሩ ባለፈው ሐምሌ ወር ለቪኦኤ የሰጠው ቃለመጠይቅ የመንግስትን ፖሊሲ በሚተቹ ትችት አቅራቢዎች በቪኦኤ በኩል ትችት የቀረበ በመሆኑ ቅሬታ የተሰማው መሆኑን ግልጽ አድርጓል፡፡ እንደዚህ ያሉ ተሞክሮዎች ስህተት ናቸው፣ እናም መደረግ አልነበረባቸውም በማለት ለተሰብሳቢዎቹ ተናግሯል፡፡ አወዛጋቢ በነበረው የቪኦኤ ቃለመጠይቅ የህወሀት ሚኒስትር ካለው እውነታ በተጻረረ መልኩ ፕሬዚዳንት ኦባማ የኢትዮጵያ የመጨረሻው ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ስለሆነ አጽድቆታል በማለት የተዛባ መረጃ አሰራጭቷል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ባለፈው ዓመት የመን ላይ የታፈነው እና በኢትዮጵያ ውስጥ ስቃይ እየተፈጸመበት ያለው ታዋቂው አመጸኛ አንዳርጋቸው ጽጌ መልካም የሆነ አያያዝ እየተደረገለት እንደሆነ እና እንዲያውም የልማት ፕሮጀክቶችን በማድነቅ ላይ እንደሚገኝ ይፋ አድርጓል፡፡ እንደዚሁም ደግሞ አንዳርጋቸው መጽሐፍ እንዲጽፍ ላፕቶፕ የተሰጠው መሆኑን ተናግሯል፡፡ ሚኒስትሩ እና አምባሳደሩ ሁለቱም መንግስት ከቪኦኤ ጋር ተቀራርቦ ለመስራት ያለውን ዝግጁነት እና ጋዜጠኞች አዎንታዊ ትረካ እና ስዕሎችን አጉልተው ማውጣት እንዳለባቸው እና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ድጋፍ እና እገዛ እንደሚያደርግላቸው ግልጽ ያደረጉ መሆናቸውን ምንጮቹ ይፋ አድርገዋል፡፡ ባለስልጣኖቹ ሰባት የቪኦኤ የስራ ባልደረቦች ያሉበትን ስብሰባ እየመሩ ባሉበት ጊዜ ሲሰጡት በነበረው መመሪያ ቪኦኤ ወደ ኢትዮጵያ በሚያስተላልፈው የሬዲዮ ስርጭት ላይ ልዩ ትኩረት አድርጎ መዘገብ ያለበት ከአሉታዊ ትረካዎች እና አስተያየቶች፣ እንዲሁም አንገብጋቢ ከሆኑ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች፣ ስልጣንን ከሕግ አግባብ ውጭ መጠቀም እና ከሙስና ይልቅ አዎንታዊ እና የልማት ስራዎችን መዘገብ እንደሚያስፈልግ አስረግጠው ተናግረዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በዚህ ብቻ ሳያቆም ንግግሩን ቀጥሎ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ተገኙ ያላቸውን ጥቂት ዕድገት እና መሻሻሎች ከዘረዘረ በኋላ ጋዜጠኞቹ እራሳቸው እውነታውን በግንባር ወደ ሀገር ቤት በመሄድ ማየት እንዳለባቸው የግብዣ ጥሪ አስተላልፎላቸዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ስለቪኦኤ ውስጣዊ የስራ እንቅስቃሴ ቀጣይነት ባለው መልኩ መረጃ እንደሚቀበል ቀጥታ ባልሆነ መንገድ ይፋ አድርገዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለጋዜጠኞቹ በየስራ ክፍሎቻቸው ማን ምን እንደሚሰራ እያንዳንዱን ነገር እንደሚያውቁ እና እነዚህ ጋዜጠኞችም ከዚህ አንጻር እራሳቸውን እንደገና በጥንቃቄ መመርመር እንዳለባቸው በይፋ የተናገረ መሆኑ ተዘግቧል፡፡ አንድ ስሙ እንዳይታወቅ የፈለገ የስብሰባው ተሳታፊ የሆነ የቪኦኤ የስራ ባልደረባ እንዲህ በማለት ሀሳቡን ገልጿል፣ “በእንደዚህ ዓይነት ስራዎች ላይ ልንከተላቸው የሚገቡ ሕጎች፣ የአሰራር ሂደቶች እና የሙያ ስነምግባሮች አሉ፡፡ በአሁኑ ጊዜ ምሽት ከመሆኑ አንጻር ሰራተኛው ሁሉ ለመኝታ ወደየቤቱ በሄደበት ሁኔታ አንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በድርጅቱ ኢዲቶሪያል ክፍል ውስጥ በመገኘት ጥቂት የድርጅቱ ሰራተኞችን በመያዝ እንደዚህ ያለ ስብሰባ ማካሄድ በድርጅቱ ታሪክ ውስጥ ተደርጎ የማያውቅ አዲስ እና ያልተለመደ ነገር ነው“ በማለት ሀሳቡን ግልጽ አድርጎ አቅርቧል፡፡ ምንጩ ከዚህ ጋር በማያያዝ እንደገለጸው የአሰራር የዕዝ ሰንሰለቶችን በመጣስ የቪኦኤን ነጻነት በገደበ መልኩ እየተካሄደ ባለው በዚህ ስብሰባ ላይ እኔ እና መሰል ባልደረቦቼ በእጅጉ አዝነናል የሚል መልዕክት እንዳስተላለፈ ምንጮች ዘግበዋል፡፡ የስብሰባ ምንጮች እንዲህ የሚል ግልጽ የሆነ መልዕክት የተላለፈ መሆኑን ጠቁመዋል፣ “ስለቪኦኤ የአዘጋገብ ፕሮግራም እና ስለሌሎች ማናቸውም ጉዳዮች ለመወያየት እና ቅሬታን ለማቅረብ ሲፈለግ ባለስልጣኖች የኢዲቶሪያል ስብሰባ ለማድረግ የዩኤስ ፌዴራል መንግስት ሰራተኛ የሆኑትን የተመረጡ ጥቂት የቪኦኤ ጋዜጠኞች ቡድንን በምሽት ስብሰባ ከመጥራት ይልቅ የተለመደውን የአሰራር ስርዓት እና የዕዝ ሰንሰለት መከተል ነበረባቸው“ ብሏል፡፡ ሌላው ምንጭ በመቀጠል ከተሰብሳቢዎች የቀረበውን እንዲህ የሚለውን አስተያየት ይፋ አድርጓል፣ “እኛ ለቪኦኤ የምንሰራ ነጻ ጋዜጠኞች ነን፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ወይም አምባሳደሩ ወደ ቪኦኤ ዘልቀው በመምጣት ስራዎቻችንን እንዴት መስራት እንዳለብን የሚያስገድዱን ወይም ደግሞ መመሪያዎችን የሚሰጡን ለምንድን ነው? ይህ ዓይነት አካሄድ አግባብነት የሌለው የሙያ ጣልቃገብነት ጉዳይ ብቻ አይደለም፣ ሆኖም ግን ይህ ጉዳይ በእኛ የማሰብ ችሎታ እና ሙያዊ ብቃት ላይ የተሰነዘረ ግልጽ ዘለፋ ነው“ ብሏል፡፡ ይኸው ምንጭ፣ “ቪኦኤ ያለምንም ፍርሀት እና ከምንም ዓይነት አድልኦ በጸዳ መልኩ የመስራት ተግባሩን መቀጠል እንዳለበት ጠንካራ እምነት አለኝ“ ብሏል፡፡ ቪኦኤ እንደ ነጻ የሜዲያ ተቋም በትክክለኛ እና በእውነት ላይ የተመሰረተ ዘገባን የማቅረብ ተልዕኮን የሚያራምድ ጠንካራ የሆነ ኃላፊነትን የተሸከመ ድርጅት እንደሆነ አጽንኦ በመስጠት ግልጽ አድርገዋል፡፡ ተሰብሳቢዎቹ “ሕግን መሰረት አድርጎ የተቋቋመውን እና ሕጋዊ ስልጣን ያለውን የቪኦኤን የመተዳደሪያ ደንብ እና የሙያ ስነምግባር ማንም ድርድር ሊያደርግበት እና ሊለውጠው አይችልም“ ብለዋል፡፡ ይኸ ቅንነት የጎደለው ስብሰባ “አምባገነኑ እየተመለከታችሁ ነው“ የሚል ቀጥተኛ ያልሆነ እንደምታ ይኖረዋል በማለት ሌላው ምንጭ ጠቁሟል፡፡ ለስራ በጣም ምቹ የሆነ እና ደህንነቱ አስተማማኝ በሆነ በዚህ የፌዴራል መንግስት ህንጻ ውስጥ እንደዚህ ያለ ክስተት እንዴት እና ለምን እንደተፈጠረ ጥቂት ሰዎች በጣም ያሳሰባቸው ስለሆነ ድርጊቱ ለምን እንደተፈጸመ ሊያጣራ የሚችል አጣሪ አካል መቋቋም እንዳለበት አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ባለስልጣኖቹ ለቪኦኤ የስራ ባልደረቦች የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሮች በሰፊው ተከፍተው የቆዩ መሆናቸውን ነግረዋቸዋል፡፡ ሆኖም ግን የተወሰኑ የስብሰባው ተሳታፊዎች ባለስልጣኖቹ የመጡት በስቱዲዮ በመገኘት ቃለመጠይቅ እንዲሰጡ ነው ተብሎ የተሳሳተ መረጃ በመሰራጨቱ እና እዚህ ከገባን በኋላ እየተደረገ ያለው የኢዲቶሪያል ሕገወጥ ስብሰባ መሆኑን በመመልከቴ ወደ ስሰብሰባው ከፍል በመግባቴ ጸጸት ተሰምቶኛል በማለት ተናግሯል፡፡ የኢትዮ-አሜሪካ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የሆኑት አበበ ኃይሉ ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ መልኩ የተሰማቸውን ሀዘን እና እምነት ማጣት እንዲህ በማለት ግልጽ አድርገዋል፣ “በአሁኑ ጊዜ በቪኦኤ ላይ እየተደረገ ያለው ድርጊት የቪኦኤን ታማዕኒነት የሚያጠፋ ስለሆነ ድርጊቱ በድርጅቱ ህልውና ላይ ያነጣጠረ በጣም አስፈሪ ሁኔታ ነው፡፡ እንደ ኢትዮ-አሜሪካውያን ዜጎች ለዚህች ታሪካዊ ለሆነች ሀገር ለዩናይትድ ስቴትስ አሜሪከ ግብር ከፋይ ሕዝቦችም ነን“ ብለው ነበር፡፡ አቶ አበበ አስተያየታቸውን በመቀጠል ቪኦኤ እና የቪኦኤ የስራ ባልደረቦች በሌላ በውጭ ኃይል ጣልቃገብነት የመጦዝ እና የመታዘዝ ዕድል እንዳይገጥማቸው የሜዴያን ነጻነት ለማስከበር ወጥተን መጠየቅ እንዳለበን ምክንያት የሚፈጥር ጉዳይ ሆኗል፡፡ በመጨረሻም ይኸ ድርጊት በጠቅላይ የምርመራ ጽ/ቤት/Inspector General መመርመር እንዳለበት ጠንካራ እምነነት አለኝ በማለት ጥቆማ አቅርበዋል፡፡ የውጥረት ታሪክ፣ በኢትዮጵያ ላይ ተንሰራፍቶ የሚገኘው አገዛዝ ከሕግ አግባብ ውጭ ግድያ በመፈጸም፣ በዜጎች ላይ ስቃይ በማድረስ፣ ስልጣንን ከሕግ አግባብ ውጭ በመጠቀም፣ በሙስና በመዘፈቅ፣ ሕዝብን በጅምላ በማፈናቀል፣ በመሬት ቅርምት ወረራ በመረባረብ፣ በዜጎች ላይ አድልኦ በመፈጸም እና በሌሎች ዓይነት ጅምላ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እና በሰዎች ልጆች ላይ በሚፈጽማቸው ሰብአዊ ወንጀሎች በሰፊው ይተቻል፡፡ እ.ኤ.አ በ2005 የተከሄደውን ሀገር አቀፍ ምርጫ ተፈጥሮ የነበረውን ውዝግብ ተከትሎ አገዛዙ በጉዳዩ ላይ የዩኤስ መንግስት ጣልቃ ገብቶ ክሱ ውድቅ እስከሚደረግ ድረስ በአራት የቪኦኤ ነባር ጋዜጠኞች ከሌሎች በርካታ ተወንጃዮች ጋር በመጨመር የሀገር ክህደት እና የዘር ማጥፋት መፈጸም የሚል የውንጀላ ክስ ተመስረቶባቸው ነበር፡፡ እ.ኤ.አ ሰኔ 2011 የቪኦኤን እና የሌሎች ዓለም አቀፍ የዩኤስ ዜና ማሰራጫዎችን የሚገመግም ሶስት አባላትን ያካተተ የሬዲዮ ስርጭቱ የቦርድ አመራሮች/Broadcasting Board Governors (BBG) ቡድን ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ሄዶ ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ በስልጣን ላይ የነበረው አገዛዝ በቬኦኤ የስርጭት አድማስ እንዳያገኙ እና ቃለመጠይቅም እንዳይደረግላቸው የሚፈለጓቸውን ሰዎች ስም ዝርዝር እና ሌሎች አመጽ ያካሂዳሉ ብለው የፈረጇውን ድርጅቶች ዝርዝር ያካተተ ረዥም ቅሬታ አቅርበው ነበር፡፡ የቀድሞው የአፍሪካ ቀንድ የቪኦኤ ዋና ኃላፊ የነበሩት ዴቪድ አርኖልድ አገዛዙ ትችት ለሚያቀርቡት እና አመጽን ለሚያራምዱት ግለሰቦች እና ድርጅቶች ቪኦኤ መድረክ እንዳይሰጣቸው ይፈልጋል በማለት ግልጽ አድርገው ነበር፡፡ ሆኖም ግን አርኖልድ ሀሳባቸውን ግልጽ ካደረጉ በኋላ ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ከስራቸው እንዲታገዱ ተደርገዋል፡፡ እ.ኤ.አ በ2010 አሁን በህይወት የሌለው አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ቪኦኤን ሀገሪቱን ካወደመው እና የዘር ማጥፋት ሰይጣናዊ የቅስቀሳ ድርጊት በማድረግ በመጥፎነቱ ከሚታወቀው ከሩዋንዳው ሬዲዮ ሚሌ ኮሊንስ ጋር አንድ ዓይነት ነው በማለት ድምዳሜ ሰጥቷል፡፡ ይህንንም በማስመልከት በኢትዮጵያ የሚሰራጨውን የቪኦኤን የስርጭት ሞገድ ካፈነ/ጃም ካደረገ በኋላ አምባገነኑ መለስ እንዲህ የሚል ዲስኩር አሰምቶ ነበር፣ “በብዙ መንገድ የቪኦኤ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት የመጫረሻ ዝቅተኛ የሆነውን የጋዜጠኝነት ስነምግባርን የማያሟላ እና የሁከት ፕሮፓጋንዳ የሚነዛ የሩዋንዳውን የሬዲዮ ኮሊንስን ተሞክሮ እንዳለ የሚተገብር ሜዲያ እንደሆነ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ እምነት አድርቦብናል“ ብሎ ነበር፡፡ ይኸው የውንጀላ ክስ በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የመንግስት መምሪያ “መሰረተ ቢስ እና ቆጥቋጭ” በሚል ውድቅ ተደርጎበታል፡፡ የአሜሪካ የመንግስት መምሪያ ለቀረበው የውንጀላ ክስ ምላሽ እንዲሆን በማሰብ ይልቁንም መንግስት የሰው ልጆች መሰረታዊ መብት የሆነውን ሀሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲያከብር ጠይቋል፡፡ የሙያ ስነምግባር መርሆዎች፣ የቪኦኤ የሙያ የስነምግባር መርሆ በግልጽ እንደሚያስቀምጠው የቪኦኤ ቋሚ ወይም ደግሞ የኮንትራት ሰራተኞች በተለዬ ምክንያት በልዩ ትዕዛዝ በተላለፈ የስልጣን ተዋረድ ካልሆነ በስተቀር ለሌላ መንግስት ወይም ደግሞ የሜዲያ ተቋም ሊያገለግሉ አይችሉም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በጨቋኝ አገዛዝ መዳፍ ስር ወድቀው ለሚሰቃዩ ህዝብች ትክክለኛ መረጃ እና ዜና በማቅረብ ረገድ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፡፡ የቪኦኤ የጋዜጠኝነት የስነምግባር መርሆ እንዲህ በሚለው ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፣ “ቪኦኤ በነጻነት እና በዴሞክራሲ ላይ ሙሉ እምነት እና ተስፋ ላላቸው ህዝቦች ብሄራዊ ጥቅምን ለመጠበቅ እና ለዓለም ህዝብ በተለይም ደግሞ ትክክለኛ መረጃ ለማያገኙት ህዝቦች ትክክለኛ፣ ሚዛናዊ እና የተሟላ መረጃ እንዲያገኙ ያደርጋል“ ይላል፡፡ ባለፈው ዓመት በህወሀት የበላይነት የሚመራው አገዛዝ የተሟሉ የሳቴላይት መሳሪያዎችን በመጠቀም እና ዓለም ሕጎችን በማክበር ትክክለኛ የሆኑ የአሰራር ስርዓቶችን በመከተል እና በስራ ላይ በማዋ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መረጃዎችን እና ዜናዎችን የሚያሰራጩትን ዓለም አቀፍ ሜዲያዎች ስርጭትን ቪኦኤን ጨምሮ በማፈኑ/ጃም በማድረጉ ቢቢጂ/BBG ከቢቢሲ/BBC፣ ዶቼ ዎሌ/Deutsche Welle እና ከፍራንስ 24/France 24 ጋር በጋራ በመሆን አገዛዙ ሰብአዊ መብቶችን በሰፊው እየደፈጠጠ ነው በማለት አውግዘውታል፡፡ እነዚህ ዓለም አቀፍ የብዙሀን መገናኛ ዘዴዎች በጋራ ባወጡት መግለጫ እንዲህ የሚል ተካትቶ ይገኛል፣ “ይህ ጣልቃገብነት ዓለም አቀፍ የሬዲዮ ሞገድ የስርጭትን አጠቃቀም እና የሳቴላይት ስርዓቱ የሚመሩባቸውን ደንቦች በተጻረረ መልኩ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌ አንቀጽ 19ን በመተላለፍ ግለሰቦች ነጻ የሜዲያ ሽፋን መረጃዎችን እንዳያገኙ እገዳ ጥሏል ወይም ጃም አድርጓል“ የሚል የጋራ መግለጫ አውጥተዋል፡፡ የቢቢሲ አገልግሎት ቡድን ተጠባባቂ ዳይሬክተር የሆኑት ሊሊያን ላንዶር የአገዛዙን አፋኝነት በማስመልከት እንዲህ ብለው ነበር፣ “ግልጽ ባልሆነ ምክንያት የዓለም አቀፉን የዜና ማሰራጭ አውታሮች አውከዋል፡፡“ የስትራቴጂ ለውጥ ማድረግ፣ ለጠንካራ ትችቶች እና ለሜዲያ ሽፋን ጠላት በመሆን በስልጣን ላይ ያለው አገዛዝ  የቪኦኤ ድምጽ የአማርኛው አገልግሎት ፕሮግራምን ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል በእራሱ ስልጣን ስርጭቱን ለማቋረጥ እና ለመዝጋት ያለ የሌለ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ይህንን ያህል ጥረት በኢትዮጵያ የቪኦኤን አጭር ሞገድ እና የሳቴላይት ስርጭት ለማፈን/ጃም ለማድረግ እንዲሁም የተለያዩ ዲፕሎማሲያዊ ተጽዕኖዎችን ሲያደርግ የቆዬ ቢሆንም ቅሉ ዓላማ አድርጎ የተነሳበትን ግብ ሳይመታ እና የታለመውን ውጤት ሳይስገኝ የውኃ ላይ ኩበት ሆኖበት ቀርቷል፡፡ እ.ኤ.አ በ2015 ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች ተከላካይ ድርጅት/CPJ የጽሁፍ እና የሕትመት ምርመራ የሚደረግባቸውን 10 ዋና ዋና ጨቋኝ መንግስታት የደረጅ ዝርዝር ባወጣው ዓመታዊ ዘገባ ኢትዮጵያ ከኤርትራ፣ ሰሜን ኮሪያ እና ከሳውዲ አረቢያ በመቀጠል በ4ኛነት ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡ የCPJ የምርመራ ውጤት ዘገባ እንደሚያመለክተው “ከፍተኛ የሆነ የህትመት እና የሜዲያ ምርመራ ከሚያደርጉ ሀገሮች መካከል ኢትዮጵያ በ4ኛነት ደረጃ ላይ የምትገኝ በመሆኗ ምክንያት የጋዜጠኞች እስራት በገፍ የሚከናወን በመሆኑ በርካታ ጋዜጠኞች ሀገራቸውን እየተው ለመሰደድ ተገደዋል፡፡ እ.ኤአ. በ2014 በጦማሪያን እና በነጻው ፕሬስ ህትመት አዘጋጆች ላይ ከፍተኛ የሆነ የኃይል እርምጃ በመወሰዱ ምክንያት ከ30 በላይ የሚሆኑ ጋዜጦች ለስደት ተዳርገዋል፡፡“ CPJ ማንኛውንም ትችት ማቅረብ እና ሀሳብን በነጻ መግለጽ ወንጀለኛ የሚያደርገውን እ.ኤ.አ በ2009 የወጣውን የጸረ-ሽብር አዋጅ አውግዞታል፡፡ አገዛዙ ይህንኝ ያህል ጥረት እያደረገ የህወሀት የብዙሀን መገናኛ ዘዴዎችን የማፈን እና በጋዜጠኞች እና በሰላማዊ አመጸኞች ላይ የሀሰት የውንጀላ ክሶችን ቢመሰርትም ያሰበው እና የሚያደርገው ሁሉ የእምቧይ ካብ እየሆነ ፍሬ ሳያፈራ ቀርቷል፡፡ ሆኖም ግን አሁን በቅርቡ ደግሞ የእስትራቴጂ ለውጥ በማድረግ በቀጥታ ከቪኦኤ ጋዜጠኞች እና ከሌሎች ነጻ የሜዲያ ተቋማት ጋር በግንባር በመገናኘት እያደረገ ያለው ንግግር አገዛዙ ከውስጥ የግንኙነት መረብ አድማሱን እያሰፋ እና እያጠናከረ እንዲሁም ካሮት እና ዱላ እያሳየ እያስፈራራ  ያለው ዕኩይ ድርጊት ያለምንም ጥርጥር በአፍሪካ ቀንድ የቪኦኤ ክፍል ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩ አይቀርም፡፡ ከዚህም በላይ ከጋዜጠኝነት ስነምግባራቸው በተዛነፈ መልኩ ካሮት እየተሰጣቸው ለርካሽ ጥቅም በማጎብደድ መሳሪያ ሆነው የሚያገለግሉ ሊኖሩ ይችላሉ የሚል ግምት አለ፡፡ ቪኦኤ በሚስጥር ስለተካሄደው ስብሰባ ምንነት እና በኢትዮጵያ የቪኦኤ የሬዲዮ ስርጭት ላይ የሚኖረውን አሉታዊ ተጽዕኖ ከግምት ውስጥ በማስገባት በስብሰባው ክፍልም የተደረገውን ውይይት በማስመልከት በዚህ ዘገባ አጠናቃሪ ለቀረቡለት ጥያቄዎች እስከ አሁን ድረስ ምላሽ አልሰጠም፡፡ - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47894#sthash.Lt04zvfq.dpufSolomon Abate Girma Birru Tewdros Adhanom

Tuesday, October 27, 2015

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) Ethiopian People´s Revolutionary Party (EPRP)

ባለፈውጵያ የሆነው የወያኔ ቡድን በሥልጣን ኮርቻ ላይ ከተቆናጠጠ ጀምሮ የኢትዮጵያን አንጡራ ሀብት ዘርፎና ለቡድኑ መጠቀሚያ አድርጎ በወሰን አካባቢ ያሉ ለም መሬቶችን ተቃዋሚዎችን ለሚቆጣጠርለትና መስል አጽፋዊ ስጦታ ለሚያደርግለት ለሱዳን አስረክቦ፤ ሰፋፊ ለም የእርሻ ቦታዎችን ለውጭ አገር ከበርቴዎች በሊዝ ሸጦ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ትውልድ ይቅር የማይለው ከፍተኛ በደል ፈጽሟል። ይህን ግፍና በደል ለማስቀረትና የሕዝቡን መብትና ጥቅም ለማስከበር ከቡድኑ ጥቅም በላይ ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ደንታ የሌለውን ዘረኛና አምባገነን ቡድን በሕዝባዊ ኃይል ከማውረድ በስተቀር ሌላ አማራጭ የሌለ በመሆኑ ዛሬም ትግላችንን በሕብረት አጠናክረን ወደፊት እንግፋ የሚለው ጥሪ ወቅታዊ ሆኖ የሚገኝ ነው። ሕዝባዊ ትግሉን በኀብረት እናጠናክር !! ፀረ ኢትዮጵያ የሆነው የወያኔ አገዛዝ ይወገዳል  ሳምንት የወያኔ የትግራይ ክልል ታጣቂዎች በከባድ መሳሪያዎች በመታጀብ ጎንደር አርማጭሆ ውስጥ ሶረቃ በሚባለው አካባቢው አርሶ አደሮችን በኃይልና በማን አለብኝነት አስነስተው ቦታውን ወደ ትግራይ ክልል ለማጠቃለል ያደረጉት ጥረት ሕዝቡ ከዳር እስከዳር በመንቀሳቀስና ውጊያ በመግጠም ያከሸፈው መሆኑ ታውቋል። በተደረገው ግጭትም ከሁለቱም በኩል ጉዳት የደረሰ መሆኑ ከሥፍራው የሚገኙ ዜናዎች ያስረዳሉ። ሁኔታው እስካሁን ያልበረደ ሲሆን ሕዝቡም ከዳር እስከ ዳር ተጠራርቶ መብቱን ለማስከበርና ንብረቱን ለማስጠበቅ ባንድነት ለመታገል ወስኗል። የወያኔ አገዛዝ ሥልጣን ላይ ለመቆየት አገሪቱን በጎሳና በቋንቋ እንዲሁም በሃይማኖት በመከፋፈል በሕዝብና በሀገር ላይ ከፍተኛ በደል ከመፈጸሙ በተጨማሪ ለዓመታት በጎንደርና በወሎ ክፍለሀገራት የነበሩትን ሰፊ አካባቢዎች ያለ ሕዝቡ ፈቃድና ስምምነት ቀምቶ በትእቢትና በማናለብኝነት በትግራይ ክልል ውስጥ እንዲጠቃለሉ ያደረገ መሆኑ ይታወሳል። የወያኔ እኩይ ተግባር ሕዝቡን ከፍተኛ ብሶት ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል። ይህ አልበቃ ብሏቸው የወያኔ ሆዳም ባለሥልጣኖች ደኻውን ገበሬ ከእርሻ ቦታው ላይ አፈናቅለው መሬቱን ለመቀራመት የወሰዱት እርምጃ በጽኑ የሚወገዝ ነው። ጸረ ኢትዮ!! 

በአማራ ሕዝብ ስም ሌሎችን መዝለፍ የሚወገዝ ነው

ይህን አቅዋም ማስተጋባቱ የግድ የሆነብን አማራው ህዝብ ተበደለ በሚል ጸያፍ ዘመቻዎች በሌሎች ህዝባችን ላይ መካሄዱ ስለቀጠለ ነው። ዝምታ ሕዝብን ለጥቃት አሳልፎ መስጠት በመሆኑ ግዳጅና ሀላፊነትን መካድ ይሆንብናል። በሰሞኑ አማራው ህዝብ ከቤኒ ሻንጉል ተፈናቀለ በሚል ለዚህ ዋናውን ተጠያቂ ወያኔን በማውገዝ ፈንታ በጉምዝ ሕዝብ ላይ የተከፈተው ጸያፍ ዘመቻ የአማራን ሕዝብ ተገን አድርጎ በመሆኑ ሊወገዝ የሚገባው ነው። በመጀመሪያ ደረጃ አማራው ከጉምዝና ቤኒ ሻንጉል አካባቢዎች መፈናቀል የጀመረው ወያኔ ኢሕአፓን አጥቅቶ ቦታውን ከተቆጣጣውረ ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ ነው። ደርግ በጣና በለስ አካባቢ አስፍሯቸው የነበሩ ዜጎች የዚህ ወያኔያዊ ዘመቻ ሰለባ ነበሩ፡፡ ቀደም ሲል ደርግ ያደረሰባቸው በደልና ይህንንም በመቃወም ድርጅቱ ያደረጋቸውን ጥረቶች ለታሪክ ትተን ወያኔ ስልጣን ሲይዝ በቦታው በነበሩ የአማራ ተወላጆች ላይ እርምጃ ሲወስድ ያኔ ከኢሕአፓ ሌላ በጉዳዩ ቁጭትም ያሰማ ትችትም ያቀረበ አልነበረም። አሌ ከተባለ በመረጃ መርታት ይቻላል። ከቤኒ ሻንጉልም፤ ከምስራቅ ወለጋም፤ ከደቡብ ኢትዮጵያም ወዘተ አማሮች ላይ የማፈናቀሉ ዘመቻ ምንጩ ወያኔ ነው። የወያኔ ተለጣፊዎች ናቸው:: በአሶሳ፤ በደኖ፤ አርባጉጉ ከወያኔ ያበሩ የኦሮሞ ድርጅቶች ለደረሰው ወንጀል ተጠያቂነታቸው የሚካድ አይደለም። የነሺፈራው ሽጉጤና ሃይለ ማርያም ደሳለኝም ወንጀል ወያኔ በሚል የሚሸፈን አይደለም። ይህ እንዳለ ሆኖ ግን ንጹህ ሕዝብን በጸያፉ መወንጀልና መክሰስ ብልግና ነው። የጉምዝ ሕዝብ/ቤኒ ሻንጉሎች አማራውን ገድለው ጉበቱን፤ ኩላሊቱን፤ የታፋ ስጋውን በሉ ብሎ ዓይንን በጨው አጥቦ ሕዝብን መዝለፍ አፍሪካን ከሚጠሉ ነጮች የሚጠበቅ እንጂ ለአማራው ተቆረቆርን ባዮች ሊሰማ የሚገባው አይደለም። ያሳፍራል ይህ ሲደመጥ። ሊደመጥ የማይገባውን ትምክህትንም አንጸባራቂ ነው። ሕዝባችን የትም ቢሆን የት ሰው አይበላም:: ይህን ውሸት ማሰራጨት ኢትዮጵያ ላይ መዝመት ነው። የሚከሰሱት አህዛብ ናቸው፤ ሀይማኖት የላቸውም፣ ስለዚህም ሰው የሚበሉ አረመኔዎች ናቸው ብሎ ልፈፋም አማራ ነን ባዮቹ ምንኛ ኋላ ቀርና የሀገርን ስምና የአንድነት መሰረት አውዳሚ እንደሆኑ ያሳያል። ሁሉም ሕዝብ የራሱ እምነት አለውና መከበር ይገባዋል ከማለታችን በተጨማሪ “ሰው ብላ!” የሚል እምነት በኢትዮጵያ አለ ብሎ መነሳት ሀገራችንን ማዋረድ ነው። ኢትዮጵያዊያን ግፍ አይፈጽሙም ስንል ቆይተን የደርግ አረመኔዎች (አሁን ሰው ተበላ ባዮች አንዳንዶቹ እነዚሁ ናቸው ) የኢሕአፓን አባላት ስጋ እየቆረጡ ብሉ ሲሉ ታዝበናል። እነዚህ ከይሲዎች ዛሬ በየተቃዋሚው ድርጅት ተሰግስገው እንዳሉም እናውቃለን። በየፓል ቶኩ የሚባልጉት እነዚሁ ናቸው። ይህ የአማራው ስጋ ተበላ የሚል መረጃ አልባ ልፈፋ ተወደደም ተጠላም ወያኔን የሚጠቅምና ተከሳሹን ሕዝብ ብቻ ሳይሆን መላ ኢትዮጵያን ሕዝብ መብትና ክብር የሚጥስም የሚያክቸለችልም ነው፡፡የጉምዝ ቤኒሻንጉልን ሕዝብ በጸያፍ ውንጀላ የከሰሱት ሁሉ ህዝብን ይቅርታ መጠየቅ ይገባቸዋል። አፍሪካዊያኖች አረመኔዎች ናቸው ብለው ሊያጣጥሉን ለሚጥሩ ባዕዳንም ወፍጮ እህል በማቅረባችው የሚወገዙ ናቸው። ኢትዮጵያን ሲጎዳ የቆየውን ትምክህት በማናፈሳቸውም በህዝብ መከፋፈል ልክ እንደ ወያኔም ሊከሰሱ ይገባቸዋል። እውነቱ ተነግሮ ሳያልቅ ወደ ሀሰቱ መጓዝስ ለምን አስፈለገ? ወያኔ አማራውን ከየቦታው ያፈናቅላል? እውነት። ከቤኒ ሻንጉልና ሌሎች ቦታዎች አማራው ተፈናቅሏል? እውነት። መፈናቀሉ በደልንም አዘል ነበር? አዎ:: የተገደሉ አማራዎች አሉ? ትክክል። ሬሳቸው ቅርጫ ገብቶ ተበልቷል? አሳፋሪና ጸያፍ ውሸት። ይህን ውሸት ማራገቡ ጠቃሚ ነው ብለው የተነሱ ክፍሎች ፖለቲካዊ መሃይምነታቸውን ተገንዝበው እንዲያቆሙ ሊደረጉ ይገባል። የጉምዝና ቤኒ ሻንጉል ሕዝብ ኢትዮጵያዊነትን በጥያቄ ማስገባት ራሱ አሳዛኝ ከመሆኑ ባሻገር ግን ሬሳ በላ ብሎ መወንጀሉ አሳፋሪ፤ ትምክህተኛና የኢትዮጵያን የአንድነት መሰረት ጎጂ ነው። የተወነጀለው ሕዝብ አያሌ መሀይሞችና ትምክህተኞች አሁንም እንዳሉ ተገንዝቦ ቅሬታ እንዳይኖረው ጥሪ ማድረግን እንፈልጋለን።

የሳሙኤልን ገዳይ መደበቅ ያልቻለው ድራማ – ጌታቸው ሺፈራው

Samuel _Satenaw Newsዜጎች በተራ ‹‹ወንጀል›› 14 ከዚህ አለፍ ሲል 28 ቀን እየተቀጠሩ በሚመላለሱበትና በሚጉላሉበት ሀገር፣ አባሪው እንኳ ባልተያዘበት ሁኔታ፣ ይህ ነው የሚባል ምርመራ ሳይደረግ የሳሙኤል አወቀ ገዳይ በ17 ቀን ውስጥ 19 አመት እስራት እንደተፈረደበት ተሰምቷል፡፡ ትናንት ችሎቱን የተከታተሉት ሰዎች በግምት ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ አዲስ አበባ ለሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች የነበረውን ድራማ በስልክ ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችን ስልክ የሚጠልፈው ኢህአዴግ ሪፖርቱ ‹‹ሳሙኤልን አልገደልነውም›› የሚለውን ድራማቸውን የሚያራክስ መሆኑን ተረድቷል፡፡ የፍርድ ቤቱ ድራማ ቀድሞ በሰማያዊ በኩል እንዳይወጣ ጉዳዩ ለሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ሪፖርት ከተደረገ ከደቂቃዎች በኋላ በራሱ ካድሬዎች በኩል ቀድሞ ‹‹ፍርዱን!›› ይፋ አደረገ፡፡ ዛሬ ደግሞ እነ ፋና እየተረባረቡበት ነው፡፡ ከምንም በላይ ወንጀሉን የግል ሲያደርጉት ድምፀታቸው ግን ሳሙኤልን ማን እንደገደለው ግልጽ እያደረገባቸው ነው፡፡
ሳሙኤል አወቀ ከአንድ አመት በላይ ካድሬዎችና ደህንነቶች ‹‹እንገድልሃለን›› እያሉ እየዛቱበት መሆኑን በማህበራዊ ገጹ አስቀምጧል፡፡ በፖለቲካ አመለካከቱ ምክንያት በፖሊስ ታድኖ ታስሯል፡፡ ከሀገር ውጣልን ብለውት ‹‹አልሰደድም›› ብሎ ነገረ ኢትዮጵያ ላይ ጽፏል፡፡ ከደህንነት፣ ካድሬዎችና የፖሊስ አዛዦች የሚደርስበት ማስፈራሪያና ዛቻ ከሶስት ጊዜ በላይ በነገረ ኢትዮጵያ ተዘግቧል፡፡ ለአብት ያህል ሰኔ 10/2006 ዓ.ም ነገረ ኢትዮጵያ ላይ ‹‹ጠበቃው በፖሊስ እየታደነ ነው›› በሚል ዜና ‹‹ህዝብ እየተበደለ ነው ብለህ የአስተያየት መስጫ ሳጥን ላይ አስተያየት ሰጥተሃል:: አገር ለቀህ ካልተሰደድክ እንገድልሃለን›› መባሉ በዋቢነት ተቀምጧል፡፡
የደንበኞች አስተያየት መስጫ ላይ የጻፍከው አንተ ነህ ተብሎ በተከሰሰበት ወቅት የምስራቅ ጎጃም ዞን ፍትህ መምሪያ ኃላፊ አቶ ሸጋዬ መንግስቴ ዳኞች በተገኙበት ‹‹በማንኛውም ጊዜ መንገድ ላይ ይዛችሁ ማሰር ትችላላችሁ፡፡ ዴሞክራሲያዊም ሆነ ሰብአዊ መብት የሚባል አይሰራም›› ብለውታል፡፡ የደብረማርቆስ ፖሊስ ኮማንደር ‹‹አስደፋሃለሁ!›› ብሎ ዝቶበታል፡፡ ከመገደሉ አንድ ወር በፊት እግሩን ሰብረውታል፡፡ ከመገደሉ ሁለት ሳምንት በፊት በተፈጠረበት ከፍተኛ ስጋት ‹‹ብታሰርም መንፈሴ አይታሰርም፣ ከገደሉኝም ትግሌን አደራ›› ሲል ተናዝዟል፡፡
ሳሙኤል አወቀ ድብደባ ሲፈፀምበት፣ ከዛም በኋላ ሲገደል በድንገት መብራት መጥፋቱን የአካባቢው ነዋሪዎች እማኝነታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ሳሙኤል አወቀ የተገደለው ከምሽቱ 1፡30 አካበቢ ነው፡፡ በዚህ ወቅት እሱን ሌት ተቀን ይከታተሉት የነበሩት ፖሊሶች እንኳን በቦታው አልነበሩም፡፡ የተገደለው መሃል ከተማው ላይ ሆኖ እያለ ፖሊስ የደረሰው ከአንድ ሰዓት ተኩል በኋላ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ ነው፡፡ ከ1፡30 በኋላም በቦታው የደረሰው ፖሊስም ሳሙኤልን በግል የሚያውቀው መሆኑ ምን አልባት ‹‹አርፈህ ተቀመጥ!›› ተብሎም ስላልቻለ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ያም ሆኖ ተሰቃይቶ እንዲሞት ስለተፈለገ በሚመስል መልኩ ፖሊስ ደርሶ እስኪጣራ ተብሎ ሀኪም ቤት እንዳይደርስ ተደርጓል፡፡

የሳሙኤል አወቀ ገዳዮች ከተባሉት መካከል አንዱ ወዲያውኑ ማታ እንደተያዘ ተነገረ፡፡ ተባባሪዎቹ ግን ሊያዙ አልቻሉም፡፡ እንግዲህ ተባባሪዎቹ ባልተያዙበት፣ በዚህ ፍትህ በሚራዘምበት ሀገር የሳሙኤል አወቀን ገዳይ ሰኔ 25/2007 ዓ.ም በተገደለ በ17 ቀን ውስጥ የ19 አመት እስር ተፈርዶበታል ተብሏል፡፡ በትናንትናው ዕለት በዋለው ችሎት የሳሙኤል ቤተሰቦችና ሌሎች ወጣቱን የሚያውቁት ግለሰቦችም ተገኝተው እንደታዘቡት፣ አቶ ተቀበል ገዱ 19 አመት ተፈረደበት በተባለበት ችሎት ዳኛው ስለ ፍርድ ሂደቱ ምንም ነገር አላነበቡም ተብሏል፡፡ ፍርዱ ሲነበብ ሳሙኤል እንዴት እንደተገደለ በምርመራና በፍርድ ሂደቱ የተገኙት ሀቆች መገለጽ አለባቸው፡፡ ግን ደግሞ የሚያሳጡ ሆኑና በፍጥነት 19 አመት እንደተፈረደበት ተናግረው ወጥተዋል፡፡
ገዳይ ተብሎ የተያዘው አቶ ተቀበል ገዱ ‹‹እኔ ሳሙኤል አወቀ የሚባለውን ሰው አላውቀውም፡፡ ግደለው ተብዬ ገንዘብ ስለተሰጠኝ ነው የገደልኩት፡፡›› ማለቱ ከእስር ቤት ሾልኮ ወጥቷል፡፡ ‹‹ማን ነው ገንዘቡን የከፈላችሁ?›› ሲባል ደግሞ ‹‹እኔ እሱንም አላውቀውም፡፡ ለእኔ ገንዘቡን የሰጠኝ ያልተያዘው ጓደኛዬ ነው፡፡ እንድንገድልለት የፈለገውም ሰውም የሚያውቀው እሱ ነው›› ማለቱን እስረኞቹ ተናግረዋል፡፡
በተመሳሳይ ከዚህ በፊት በዋለ ሌላ ችሎት ገዳይ የተባለው ሰው ‹‹ለምን ገደልከው?›› ሲባል ሻይ ቤት ውስጥ በተፈጠረ አለመግባባት ሳሙኤል ቀድሞ በዱላ ስለመታው እንደገደሉት ገልጾአል፡፡ ይሁንና ይህ ከሳሙኤል ግላዊ ባህሪ ጋር የሚሄድ አይደለም፡፡ ይህንንም ገዳይ ተብሎ የተያዘውና የተፈረደበት አቶ ተቀበል ገዱ እንደገና እጁን አውጥቶ ዳኛው እድል ሲሰጡት ‹‹ቅድም ሻይ ቤት ውስጥ ስለተጣላን ነው የገደልኩት ያልኩት አቃቤ ህጉ በል ስላለኝ ነው፡፡ አላውቀውም፡፡›› እንዳለ ችሎቱን የተከታተሉት ይናገራሉ፡፡

ሳሙኤል በተገደለ ማግስት ካድሬዎች ግድያው ከጥብቅና ጋር በተያያዘ ነው በሚል ጉዳዩን ከኢህአዴግ ካድሬዎችና ደህንነቶች እራስ ለማውረድ ጥረው ነበር፡፡ በወቅቱም ሳሙኤል የተገደለው ለጥብቅና ቆሞለት ከነበረው አርሶ አደር ጋር አለመግባባት በመፈጠሩ ነው እያሉ ለማስመሰል ጥረዋል፡፡ ይሁንና በትናንትናው የፍርድ ቤት ውሎ ፍርድ ቤቱ ለገዳዩ ማቅለያ ሲያቀርብ ‹‹የቀን ሰራተኛ በመሆንህና በዚህ ስራም ቤተሰብን የምትደጉመው አንተ በመሆንህ አንቀፁን ከ38 ወደ 31 አውርደንልሃል›› ሲሉ ተደምጧል፡፡ በዚህም መጀመሪያ ካሉት ከአርሶ አደርነት ወደ ቀን ሰራተኝነት ቀይረውታል፡፡ ይህም መጀመሪያ ግድያው ፖለቲካዊ አይደለም ለማለት ካድሬዎች ከደንበኝነት ጋር ያያዙትን ውድቅ የሚያደርግ ነው፡፡ በእርግጥ የውስጥ ምንጮች እንደሚሉት መጀመሪያ አካባቢ አቃቤ ህግ ሳሙኤል የተገደለው ከደንበኝነት ጋር በተያያዘ ለማስመሰል ጥረው ነበር፡፡ ይህኛው ድራማ አላስኬድ ሲል በትዕዛዝ እንዲቋረጥ ተደርጓል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የሳሙኤል አወቀን ቤተሰቦች ለማስተዛዘን ወደ ጎጃም ያቀኑት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት አባይ በርሃ ላይ ተይዘው እስከ ምሽቱ 2፡30 ከታሰሩ በኋላ ቢፈቱም ወደ ለቅሶው እንዳይሄዱ መኪና እና ቁሳቁሶቻቸውን መነጠቃቸው ይታወሳል፡፡ በወቅቱ መርማሪዎቹ በተደጋጋሚ ይጠይቁት የነበረው ጥያቄ ‹‹ሳሙኤልን ማን ገደለው?›› የሚል ነበር፡፡ ይህም የሚያሳየው መረጃዎች ያጋለጡትን የሳሙኤል ገዳይ በድራማ ለመደበቅ ያደረጉት መንደፋደብ ነው፡፡ ከመጀመሪያው ጀምሮ እስከ ትናንትናው የፍርድ ውሎና አሁንም ድረስ የቀጠለው ፕሮፖጋንዳ የሚያሳየው ሳሙኤል በፖለቲካ አመለካከቱ የተገደለ መሆኑን ነው፡፡ ይህን ለመሸፈን ፍርድ ቤት አድርጎት የማያውቀውን እጅግ የተፋጠነ ‹‹ፍርድ›› ሰጥቷል፡፡ መጀመሪያ ከደንበኝነት ጋር በተያያዘ ነው የተገደለ ብለው አሁን የማያውቀው የቀን ሰራተኛ ነው የገደለው ብለዋል፡፡ እነሱ ‹‹ሻይ ቤት ውስጥ ተጣልተን ነው የገደልኩት›› እንዲልላቸው ቢፈልጉም እሱ ግን እንደገና ‹‹ይህን እነሱ ናቸው በል ያሉኝ›› ብሎ መስክሮባቸዋል፡፡ ገዳይ ተብሎ ለተያዘው ሰው ገንዘብ የሰጠው አባሪ አልተያዘም፡፡ በእርግጠኝነት አምልጦ አይመስለኝም፡፡ ግድያውን ካቀነባበረው ሰው ጋር የሚያገናኝ ድልድይ በመሆኑ እንዳይያዝ ስለሆነ እንጅ፡፡ ሆኖም ይህ ሁሉ ድራማ ገዳዩን መደበቅ አልቻለም፡፡ ከምንም በላይ ድራማው ሳሙኤል ባለፈው አንድ አመት በሚዲያና በማህበራዊ ደረ ገጹ ያሰፈራቸው እማኝነቶችና ሌሎችን መረጃዎች ያጋለጡትን ገዳይ መደበቅ አልቻለም፡፡

- See more at: http://www.satenaw.com/amharic/archives/10773#sthash.W5IFh1if.dpuf

የቃሊቲ ማረሚያ ቤት “አንዳርጋቸው ጽጌ እኔ ጋር የሉም” አለ


Andargachew Tsige
ተከሳሾቹ ማረሚያ ቤቱ ሲያጉላላቸው ቆይቶ አሁን የለም ማለቱ ትክክል እንዳልሆነ የገለፁ ሲሆን 2ኛ ተከሳሽ አቶ አሸናፊ አካሉ ማረሚያ ቤቱ ምላሽ የሰጠው በአራተኛው ትዕዛዝ መሆኑን ጠቅሶ የፍርድ ሂደታቸውን ከሚገባው በላይ እያጓተተ እንደሆነ ለፍርድ ቤቱ ገልፆአል፡፡ ‹‹መከላከል ከጀመርን አንድ አመት ከስድስት ወር ሆነ፡፡ በግዞት ነው ያለነው፡፡ የሚቀርብልን ምግብ ለእንሰሳትም መቅረብ የማይገባው ነው›› ያለው አቶ አሸናፊ የማረሚያ ቤቱን ምላሽ ‹‹ፌዝ ነው›› ብሎታል፡፡ 3ኛ ተከሳሽ አቶ ደናሁን ቤዛ በበኩሉ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌን በመከላከያ ምስክርነት ሲጠቅሱ አቃቤ ህግ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የሞትና የእድሜ ልክ ፍርደኛ እንደሆኑ በመጠቆም ተቃውሞ አሰምቶ እንደነበር፣ የእድሜ ልክና የሞት ፍርደኛ ቃሊቲ እንደሚታሰር ገልፆ ማረሚያ ቤቱ አቶ አንዳርጋቸው እንደሌሉ መግለፁ ‹‹የስርዓቱን ሽፍትነት ያመላክታል›› ብሏል፡፡ ‹‹የእድሜ ልክ ወይንም የሞት ፍርደኛ የት ነው የሚታሰረው?›› ሲልም ፍርድ ቤቱን ጠይቋል፡፡ 3ቱ ተከሳሾች የፀረ ሽብር ግብረ ኃይሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ አንዳርጋቸውን እንደያዙ በቴሊቪዥን መግለፃቸውን አስታውሰው አሁንም ለሁለቱ አካላት ደብዳቤ እንደሚፅፉ ለፍርድ ቤቱ አሳውቀው የነበር ቢሆንም ከ6ኛ-9ኛ ያሉት ተከሳሾች ማረሚያ ቤቱ በፈጠረው ችግር የአቶ አንዳርጋቸውን ምስክርነት ለመስማት የፍርድ ሂደታቸው እየተጓተተባቸው በመሆኑ የአቶ አንዳርጋቸው ምስክርነት ቀርቶ ብይን እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ሆኖም ግን 4ኛ ተከሳሽ አቶ ምንዳዬ ጥላሁን ‹‹ከአንዳርጋቸው ጋር ተገናኝተህ መመሪያ ተቀብለሃል ስለተባልኩ አቶ አንዳርጋቸው መጥቶ መመስከር አለበት›› ሲል አሁንም አቶ አንዳርጋቸው እንዲቀርቡለት ጥያቄውን አቅርቧል፡፡ ፍርድ ቤቱም 4ኛ ተከሳሽ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ እንዲቀርቡለት የሚያቀርበውን አቤቱታ ተመልክቶ ይገኙበታል ተብሎ ለታሰበው ተቋም ትዕዛዝ ለመስጠት ለጥቅምት 23/2008 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47644#sthash.PR7SDwDb.dpuf

• ‹‹የስርዓቱን ሽፍትነት ያመላክታል›› 3ኛ ተከሳሽ አቶ ደናሁን ቤዛ
• ‹‹የሚቀርብልን ምግብ ለእንሰሳትም መቅረብ የማይገባው ነው›› 2ኛ ተከሳሽ አቶ አሸናፊ አካሉ
በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር
በእነ ዘመነ ካሴ የክስ መዝገብ ከ2ኛ -5ኛ መዝገብ ለተከሰሱት አቶ አሸናፊ አካሉ (2ኛ ተከሳሽ)፣ አቶ ደናሁን ቤዛ (3ኛ ተከሳሽ)፣ አቶ ምንዳዬ ጥላሁን (4ኛ ተከሳሽ) እና አቶ አንሙት የኔዋስ (5ኛ ተከሳሽ) በመከላከያ ምስክርነት የተጠቀሱት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት እንደሌሉ ማረሚያ ቤቱ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛው ወንጀል ችሎት በላከው ደብዳቤ ገልፆአል፡፡ 19ኛ ወንጀል ችሎት ሀምሌ 29/2007 ዓ.ም የቃሊቲ ማረሚያ ቤት አቶ አንዳርጋቸውን ለምን እንዳላቀረበ እንዲያብራራ፣ እንዲሁም ለምስክርነት እንዲያቀርብ ለዛሬ ለጥቅምት 12/2008 ዓ.ም ለአራተኛ ጊዜ ቀጠሮ ሰጥቶ የነበር ቢሆንም ማረሚያ ቤቱ አቶ አንዳርጋቸው ቃሊቲ እንደሌሉ በደብዳቤ አሳውቋል፡፡
- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47644#sthash.PR7SDwDb.dpuf


(ሰበር ዜና) 300 መንገደኞችን ጭኖ ወደ አሜሪካ ሲበር የነበረው ድሪምላይነር የኢትዮጵያ አውሮፕላን አየር ላይ እንዳለ ሞተሩ መሥራት አቆመ - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47635#sthash.S9CLQr33.dpuf

(ዘ-ሐበሻ) ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነውና ከአዲስ አበባ ተነስቶ በአየርላንድ በኩል ወደ አሜሪካ ሲበር የነበረው የበረራ ቁጥሩ ET-500 የሆነው 787-8 ድሪምላይነር የኢትዮጵያ አውሮፕላን አትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ ችግር ስላጋጠመው ተመልሶ ወደ ደብሊን ለማረፍ መገደዱን ዘደይሊ ሜይል ጋዜጣ ዘገበ:: ዛሬ ከጠዋቱ 6:00 አካባቢ 300 የሚሆኑ መንገደኞችን ጭኖ ከአየር ላንድ ደብሊን አውሮፕላን የተነሳው ይኸው ድሪምላይነር አውሮፕላን ወደ ዋሽንግተን ዲሲ በረራ ላይ እንዳለ የአንደኛው አውሮፕላን ሞተር ሥራ በማቆሙ ተመልሶ ደብሊን ላይ እንዲያርፍ ተደርጓል::: ለአንድ ሰዓታት ያህል በአየርላንድ ቆይታ አድርጎ ጋዝና ሌሎች ምግቦችን ለተሳፋሪዎች የጫነው ይኸው ቦይንግ 787-8 አውሮፕላንድ ለሁለት ሰዓት ተኩል ያህል ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ጉዞ ለማድረግ በአየር ላይ መቆየቱን ዘ-ሐበሻ ከደይሊ ሜይል ያገኘችው መረጃ ያስረዳል:: የአውሮፕላኑ አንድ ክንፍ ሞተር ሥራ በማቆሙ የተነሳ ከ2:30 ዓየር ላይ ቆይታ በኋላ ወደ ደብሊን የተመለሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ድሪም ላይነር አውሮፕላንድ ከጠዋቱ 8:30 አካባቢ በሰላም ማረፉም ተዘግቧል:: ይህ አውሮፕላን ወደ ዋሽንግተን ዲሲ የማይበር ሲሆን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተቀያሪ አውሮፕላን ከፍራንክፈርት ጀርመን በመላክ የበረራ 500 ተጓዦች እንደገና በረራቸውን በ እንግሊዝ ሰዓት አቆጣተር 1 ሰዓት ላይ እንደሚጀመሩ ዘሐበሻ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል;: ድሪምላይነር አውሮፕላኖች እንዲህ ያለው ችግር ሲያጋጥማቸው ይህ የመጀመሪያው አይደለም::   ከዚህ ቀደም:- በ2013 ዓ.ም:- ድሪምላይነር ቦይንግ 787 ግዙፍ አውሮፕላን ገጠመው በተባለው የባትሪ ችግር ምክንያት ከመሬት እንዳይነሳ ለ3 ወራት ያህል በመላው ዓለም ቢታገድም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን ድሪም ላይነር አውሮፕላን ማብረሩ ይታወሳል:: አሁንም በዚያው በ2013 ዓ.ም ተሣፋሪ ባልነበረበት አይሮፕላን ላይ ዛሬ የተነሣ እሳት የለንደኑ ሂትሮው አይሮፕላን ማረፍያ እንዲዘጋ አድርጓል። እሳቱ የተነሳው ድሪምላይነር ቦይንግ 787 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን ውስጥ ነበር:: በአይሮፕላኑ ላይ ጢስ በታየበት ጊዜ ሞተሩ እየሠራ እንዳልነበረና ለስምንት ሰዓታት ያህል እዚያው ቆሞ እንደነበረ እንዲሁም ለምሽት በረራ የተዘጋጀ እንደነበረ የአጋጣሚው መንስዔ ምን እንደሆነ እንደማይታወቅ የአየር መንገዱ ሥራ አስፈጻሚ ገልጸው ነበር:: - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47635#sthash.z7lHEuAQ


fdreamliber ethiopiadream linerdream liner 3

እውን ፕ/ት ሳዳም ሁሴን እና መሀመድ ጋዳፊ በሰልጣን ላይ ቢኖሩ ለአለማችን ሰላም ይበጁ ነበር?

በመጪው 2016 አኤ አ የአሜሪካን ፖለቲካ ውስጥ ትለቁን የሰልጣን አርከን የሆነት ፕሬዜዳንትነትን ለመያዝ በሩጫ ላይ ያሉት ቢሊነሩ ቱጃር ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ጥቅምት 25 2015 አኤ አ በአየር ላይ በበቃው “ስቴት ኦፍ ዘ ዩኒኦን” በተባለው የ ሴኤን ኤን ቴለቭዥን ፕሮግራም ላይ “ ዛሬ እየጋየ ከምናየው የመካከለኘው ምስራቅ ችግሮች አኳያ የቀደሞዋቹ አምባገነኖቹ የኢራቁ ፕ/ት ሳዳም ሁሴን እና የሊቢያው ሙሃመድ ጋዳፊ በሕይወት ቢኖሩ ኖሮ አለማቸን 100% የተሻለ ሰላም ይኖራታል ብዮ አምናለሁ።”ሲሉ አምነታቸውን ገልጸዋል- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47721#sthash.HcAcb9pI.dpuf


Saddam Husseinበአሜሪካ መራሹ ጦር አኤአ በ 2003 ከሰልጣን ተወግደው በ2006 በሰቅላት የተገደሉት የ ኢራቁ ሳዳም ሁሴን እና ለ አራት አሰር አመታት ሊቢያን የገዙት ሙሃመድ ጋዳፊ (በጥቅምት 2011 ኤአ አ ተገደለዋል) አምባገነኖች እና በእጃቸው ብዙ ነፈሳት አንደጠፉ የሚያምኑት ሪፐብሊካኑ እጩ ፕሬዘዳናታዊ ተፎካካሪ ትራምፕ “ ሰዎች ዛሬ በሊቢም ሆነ በ ኢራቅ አንደ እንሰሳ አንገታቸወን ይቀላሉ ፣ የወረወራሉ። ሊቢያ ቀወስ ውስጥ ገብታለች፡ ኢራቅም ምስቀልቀሏ ወጥቷል ፣ሶሪያም እንዲሁ። በአጠቃላይ መካከለኛው ምስራቅ በእነ ኦባማ እና በእነ ሂለሪ ክሊንተን ፊት እየፈንዳ ነው። ታዲያ ይህ ሁኔታን ሰናነጻጽረው የእነ ጋዳፊ እና የ እነ ሳዳም ዘመን በጣም የተሻለ ነበር ማለት ይቻላል።” ሲሉ ገምታቸውን ሰንዘረዋል። ኢራቅ የአሸባሪዎች “ሃርቫርድ ዮኒቨርሲቲ” ሆናለች የሚሉት ትራምፕ “የቱን ያህል ሳዳም መጥፎ መሪ ቢሆኑ ዘመነ ሳዳም አሁን ካለንበት ውጥንቅጥ የተሻለ ነበር ።” ብለዋል።በመቀጠልም ትራምፕ አሁን በአለም ላይ ከሚመለከቱት ሁናቴ አኳያ “ዘምናችን የመካከለኛው ዘመን ይመሰላል፣ ቸግራችንንም ለማመን ይከብዳል።” በማለት አለማችን ደህረ ሳዳም እና ድህረ ጋዳፊ ያለውን ችግርን አመላክተዋል።ትራምፕ በምረጡኝ ዘመቻቸው ላይ ቀጣይ ፕ/ት ከሆኑ አሜሪካንን ከሜኪሲኮ የሚያዋሰነው ድንበር ላይ ትልቅ የግንብ አጥር አጥራለሁ በማለት አወዛጋቢ ትችቶችን ተጋፍጠዋል።ሰሞኑንም አንዳንድ “የእክራሪዎች መነሃሪያዎች” ያሏቸው መሰጊዶችን አንደሚዘጉ ፎክረዋል ። ነገር ግን የአሜሪካ ሀገ መንግስት እርምጃቸወን ለማሳካት እንደማይፈቅደላቸው በቅጡ ኣንዳለተገነዘቡት ተናግረዋል። ምቼ ይሄ ብቻ በ ቅርቡ ለመጠይቅ ፈቃድ/እድል ያልሰጡት ጋዜጠኛን በጸጥታ ሰራተኞቻቸው ከ አዳራሽ አስባረወታል ። - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47721#sthash.HcAcb9pI.dpuf

dolandl trummpየኢራቅ ነገር ከተነሳ ዘንዳ የቀደሞው የእንግሊዝ ጠ/ሚ/ር ቶኒ ብለዩር በ 2003 ጦራቸወን ከእሜሪካ ጎን አሰልፍው ኢራቅን መወረራቸው “ሰህተት ነበር” ሲሉ ነገ ሙሉው ቃለምለለሰ በሚቀረበው ሲ አኢን አኤን ፕሮግራም ላይ ቀረበው ይቀርታ የተጠየቁ ሲሆን የኢራቁ ወረራ ዛሬ በመካከለኛው ምስራቅ ለተከሰተው አክራሪ ቡድን (አይ ሲስ) መፈጠር ምንሰኢ ነው።” ብለዋል። ሳዳም ጅምላ ጨራሽ መሳሪያ አከማችተው ነበር የሚል ጥያቄ እና ትችቶች የቀረበባቸው ቶኔ ብልዩር መረጃው ሰህትት እንደ ነበር በማመን ይቅርታ ጠይቀዋል።ቶኒ ብለዪር 45,000 የሚደረሰ ጦር ወደ ኢራቅ በማዘመት ከ 100 በላይ ይ አንግሊዝ ወታደሮቻቸውን አጥተዋል። ሜል የተባለው ጋዜጣ “በመጨረሻ ላይ ቶኒ ብሌር ይቅርታ ጠየቁ ።ይህም ታሪካዊ ክስተት ነው “ብሎታል ። ምንም ኣንኳን ከ 6ሚሊኦን በላይ ኢራቃዊ ሕይወቱን በከንቱ ቢገብርም፣ያቺ ታሪካዊ አገር እንደዋዛ በትበታተንም የቶኒ ብለዮር ወደ ይቅረታ እና ጸጸት መመጣት ሕዝባቸውን ሳያማክሩ ጦራቸውን የብስ እና ባህር አቋርጦ በሰው ግዛት ላይ ጣልቃ ገብነት/ወረራ ለሚያደረጉ አምባገነኖች /ጀብደኞች ትልቅ ትምህርት ሊሰጥ ይችላል። - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47721#sthash.HcAcb9pI.dpuf

እውን ፕ/ት ሳዳም ሁሴን እና መሀመድ ጋዳፊ በሰልጣን ላይ ቢኖሩ ለአለማችን ሰላም ይበጁ ነበር?

እውን ፕ/ት ሳዳም ሁሴን እና መሀመድ ጋዳፊ በሰልጣን ላይ ቢኖሩ ለአለማችን ሰላም ይበጁ ነበር?

Saturday, October 17, 2015

የኤፍሬም ታምሩ እንደገና አልበም በከፍተኛ ሁኔታ እየተደመጠለት ነው ተባለ

የኤፍሬም ታምሩ እንደገና አልበም በከፍተኛ ሁኔታ እየተደመጠለት ነው ተባለ
(ዘ-ሐበሻ) ከሮሃ ባንድ ጋር ‘እንደገና’ የተሰኘውን የሙዚቃ አልበሙን በቅርቡ የተለቀቀለት ድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ በሃገር ቤትም ሆነ በውጭ ሃገር ዘፈኖቹ በከፍተኛ ሁኔታ እየተደመጡለት ይገኛሉ ተባለ::
ላለፉት 30 ዓመታት ከሠራቸው ተወዳጅ ሙዚቃዎች ውስጥ የተወሰኑትን መርጦ በኮሌሽን መልክ በሲዲ ያቀረበው ኤፍሬም ለአልበሙ መጠሪያ “እንደገና” የሚል ስያሜ ሰጥቶታል:: በዚህ የሙዚቃ አልበም የቀድሞው ሮሃ ባንድ እንደና ተሳትፎበታል::
ኤፍሬም ታምሩ ይህንን አልበም በኮሌክሽን መልክ ለማውጣት ረዥም ጊዜ የፈጀበት ሲሆን ከዚህ ቀደም አልበሙን ሰርቶ ሊለቀው ሲል የ እርሱን ድምጽ አስመስሎ የሚዘፍን ሌላ ድምፃዊ ራሱን ዘፈኖች በሲዲ በመልቀቁ ሲዲው ሊዘገይ ችሏል:: በተጨማሪም ባለፈው ዓመት ይኸው ሥራ ይለቀቃል ተብሎ ሲጠበቅ በድንገት እናቱ በማረፋቸው እንደገና የሲዲው ሥራ ዘግይቷል:: ለዚህም ነው ኤፍሬም “ይህ የሙዚቃ አልበም የትዕግስትን ምንነት አስተምሮኛል” ያለው::
እንደልፋቱም ይህ የሙዚቃ አልበም በከፍተኛ ሁኔታ እየተደመጠ መሆኑ ድምፃዊውን ሊያስደስተው እንደሚችል ይታመናል:: ኤፍሬም ሰሞኑን በአዲስ አበባ ታትሞ ለወጣው ቁምነገር መጽሔት በሰጠው ቃለምልልስ እስካሁን ለኢትዮጵያ ጀግና አትሌቶች መወደሻ የሚሆን ዘፈን አለመሥራቱን እና ወደፊት ግን እግዚአብሄር እንደሚያውቅ ተናግሯል:: ሙሉ ቃለምልልሱ ከቁምነገር መጽሔት እንደደረሰን እናስነብባችኋለን::

ከአዲስ አበባ አስተዳደር የተባረሩት ከ800 በላይ ሠራኞች ከባድ ማህበራዊ ቀውስ ውስጥ ገብተዋል ተባለ

Photo File






















በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተመድበው ሲሰሩ ከቆዩት ከ800 በላይ ሰራተኞች በመቀነሳቸው ምክንያት ለከባድ ማህበራዊ ችግር እንደተጋለጡ ተዘገበ:: የደህሚት ራድዮ እንደዘገበው የኢህአዴግ ካድሬዎች ስልጣናቸውን ለማደላደል ሲሉ ላይና ታች በሚሉበት በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ መስተዳድር ስር ባሉት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ ሲሰሩ የቆዩትን ሲቪል ሰራተኞች 800 የሚሆኑትን በተለያዩ ምክንያቶችን በመፈጠር በዚህ ሳምንት ውስጥ ተቀንሰው እንዲወጡ በመደረጉ ምክንያት ያለ ስራ ተጥለው በመቅረታቸው የተነሳ ቤተሰቦቻቸው ለከባድ ማህበራዊ ችግር ተጋልጠው እንደሚገኙ ተገለፀ። መረጃው በመጨመር ከሲቪል ሰራተኞች ጋር የትምህርት ደረጃቸው ዝቅተኛ ነው ተብለው ከሃላፊነታቸው የተቀነሱት የገዢው ቡዱን ካድሬዎች ግን በመንግስት ልዩ ትኩረትና ድጋፍ ተደርጎላቸው በአነስተኛና ጥቃቅን ተደራጅተው እንዲሰሩና ከሌላው ዜጋ የበለጠ ሃብት አፍረተው እንዲኖሩ ሁኔታዎችን እንደተመቻቸላቸው ምንጮቻችን በላኩት መረጃ ለማወቅ ተችሏል። አስተዳደሩ በሙስና የተጨማለቁ ከፍተኛ አመራሮችና ሲቪል ሰራተኞችን ህግ ፊት በማቅረብ እንዲ ጠየቁ እንደሚያደርግ በተደጋጋሚ ቢገልፅም በተግባር ግን የበታች ሲቪል ሰራተኞች ለመክሰስ መረጃዎችን በማሰባሰብ ላይ ሲሆን ይህ ግን ወደ በላይ አመራሮች እንዳይሸጋገር ታስቦ እየተከተለው ያለው የስርአቱ አስመሳይ አካሄድ እንደሆነና ከዚህም አልፎ እርምጃ እንዲወስድ የፖለቲካ ቁርጠኝነቱን እንደሚያንሰው የህግ ባለሞያዎች ዋቢ በማድረግ መረጃው ጨምሮ
 አስረድቷል። - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/47464#sthash.WUfKtVKA.dpuf

Wednesday, October 7, 2015

አብዱ ኪያር ዘንድሮ አንበሳ ሆኖ መጣ

ሄርሜላ አበበ ከልደታ
የራሳቸውን ግጥምና ዜማ ከሚሰሩት ጥቂት የሃገራችን ድምጻውያን ጋር በዋነኝነት ይሰለፋል:: ብዙዎች ደግሞ መድረክ ላይ ሲጫወት ልክ እንደ ሲዲው ኩልል አርጎ በመዝፈን ያደንቁታል:: ለጥቂት አመታት አዳዲስ ስራ ሰርቶ አልቀረበም ነበር :: ምክንያቱንም ሲገልጽ ትምህርት ቤት ገብቶ ሲማር በመቆየቱ እንደሆነ አስረድቷል::Abdu Kiar, New Song Anbessa (Black Lion)
በአሁኑ ሰአት ላይ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት እራሱን አሳድጎ ሶፍትዌር ዴቨሎፐር ሆኖ በመስራት ላይ ይገኛል:: በቅርብ የሚያውቁት ሰዎች ስለሱ ሲናገሩ ሰው አክባሪ ግልጽ እና ጥርስ የማያስከድን በጣም ተጫዋች ሰው ነው ይሉታል:: እኔና በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ከሰይፉ ፋንታሁን ጋር ያደረገውን ቆይታ በኢቢኤስ ክተመለከትን በኋላ ከለፉና ከጣሩ ምንም የማይደረስ ነገር እንደሌለ ስላሳየን ወደነዋል አክብረነዋል ልባችን ውስጥም ልዩ ቦታ ሰጥተነዋል:: ከጥበቡ ውጭ ለእውቀት እንዲህ ያለ ስፍራ በመስጠቱና ከዝና ጋር ትምህርት ቤት ሄዶ ስኬታማ በመሆኑ እጅግ በጣም አድንቀነዋል ብዙም አስተምሮናል::
ድምጻዊ አብዱ ኪያር አዲሱ ጥቁር አንበሳ የተሰኘ አልበሙን እንካችሁ ብሎናል ይህ ማለት አራተኛ ስራው መሆኑ ነው:: ያለፉት ሶስቱ አልበሞቹ መርካቶ ሰፈሬ ፍቅር በአማርኛ ና ምነው ሸዋ በህዝብ ዘንድ እጅግ ከፍ ያለ ፍቅር እና አድናቆት አስገኝተውለታል::
እንግዲህ ስለ አብዱ ኪያር ይሄን ካልኩ በኋላ ወደ አዲሱ ጥቁር አንበሳ የሙዚቃ አልበም ጽሁፌን ልቀጥል:: ሁሉንም ዘፈን ያቀናበረው አሸብር ማሞ ሲሆን ታላቁ የሙዚቃ መምህር ፈለቀ ሃይሉም ተሳትፎበታል:: ተክሉ ደምሴ ሳክስፎን ሰጠኝ አጣናው ማሲንቆ በመጫወት እዚህ ስራ ላይ ተሳትፈዋል::11 ዘፈኖች ሲኖሩት የተለያየ ሪትም አላቸው ሬጌ፣ ችክችካ፣ ዙክ… በየዘፈኖቹ ላይ የሚያነሳቸው ሃሳቦች ልዩ መሆናቸውን ዘንድሮም በብዙ ዘፈኖቹ አሳይቶናል:: በየቀኑ የምናየውን ነገር ልብ ካለማለታችን ወደ ሩቅ እንመለከታለን:: አይናችን ስር ያለ ግን ደሞ አግዝፈን የማናየውን ነገር በጥበብ ቀምሮ የሰጠንን ጥቁር አንበሳን እንመልከተው::
ስንቶቻችንን ነው በአንበሳ ነው ለካ የተከበብነው እንድንል ያደረገን? ጥቁር አንበሳ ትምህርት ቤት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የአየር መንገድ አርማ አንበሳ የአውራ ጎዳና አርማ አንበሳ የቴሌ አርማ አንበሳ ሳንቲሞቻችን አንበሳ አንበሳ አውቶቡስ አንበሳ ጫማ አንበሳ ሻይ ስንጎብዝ አንበሳ ስንበረታ አንበሳ ስናይል አንበሳ ስንቀድም አንበሳ ስንጎብዝ አንበሳ… ለባእድ እጅ አልልሰጥም በማለት ሃገራችንን ያቆዩልንን ጥቁር አንበሶችን በዚህ መልኩ በጥበብ ሲያመጣልን ተደስተናል ታላቅ ኩራትም ተሰምቶናል::Abdu Kiar's new album "anbesa"
ሆ ብሎ ሆ ከተነሳ 
ያስፈራል ጥቁር አንበሳ
እናት አገራችን ኢትዮጵያ ሆ ብሎ ሲነሳ የሚያስፈራ ህዝብ እንዳላት እናቴን እንዳትነኩ ብሎ ሁሉም እንደ አንበሳ የሚቆጣ ህዝብ እንደሆነ በጥበብ ሲነገረን ያውም በዘፈን ኩራታችን ጨምሯል:: ሌላው የድሮውንና የወደፊቱን የገለጸበት ጥበብ ነው:: የጥንቱን ታላቅነት አሁንም የሚደረገውን አድርገን መመለስ እንዳለብን በግልጽ የሚናገር ግጥም በመሆኑ ሊሰመርበት የሚገባ የዘላለም ጥቅስ ነው::
በራስ መተማመን በውርስ ያቀበለን
ለመስሪ ለፓሻ ለሶልዳቶ ያልጣለን
ጀግና አገር አክባሪ አንበሳ አያት አለን
ታላቅ እንደነበርን ታላቅ እንሆናለን!!!!!!!!
መስሪ ማለት የግብጽ ሰው ማለት ሲሆን ፓሻ ማለት ደግሞ የቱርክ የውትድርና ማዕረግ ስም ነው:: ሶልዳቶ ማለት በጣሊያንኛ ወታደር ማለት ሲሆን አብዱ ኪያር ይሄን ዘፈን ሲሰራ ምን ያህል እንደተመራመረና እንደተጨነቀበት ጽሁፍ የሚችል ያውቀዋል::
አሁን ደግሞ በታላቁ የኢትዮጵያ ቅኝት በአንች ሆዬ መልካም አመት በዓል ብሎ በሰራው ዘፈን ላይ ትንሽ ልበል:: በበአሉ ለሁሉም መልካም ምኞትን ሲገልጽ ቤተሰብ ወዳጅ ጓደኛን ብቻ አይደለም ያነሳው:: በኢትዮጵያ የዘፈን ግጥም ውስጥ ተብሎና ተነግሮ በማያውቅ መልኩ ለተሰደዱ በህመም ለተሰቃዩ እንዲሁም ወህኒ እና እስር ቤት የሚገኙትን ኢትዮጵያውያን በሙሉ መልካም አመት በዓል ብሎበታል::
ከአገር ርቀው ለተሰደዱት
በህመም በስቃይ ካልጋ ለዋሉት
በህግ ተይዘው እስር ቤት ላሉት
ያድርግላቸው እንደሚመኙት
ሁሉንም ኢትዮጵያዊ የሚያስማማ እና ብሩህ የሆነ የመልካም ምኞት ስለሆነ በጣም ኮርኩሮኛል:: እዛው ዘፈን ላይ ሌላ እጅግ የሚደንቀው ግጥም ደግሞ ያለፈው ታሪካችን እንዴት እንደሚያኮራና ከየትና የት ሰው እንደተቀበልን የሚያሳይ ነው::
ከእየሩሳሌም ደግሞም ከመካ
እኛን አክብሮ ከሩቅ ጃማይካ
ኢትዮጵያን ብሎ በኛ ሲመካ 
ተቀብለናል ትመስክር አፍሪካ
ተቀብለናል ትመስክር አፍሪካ
አብዱ ኪያርን በዚህ ግጥሙ ኢትዮጵያውያን ምን ያህል በሃይማኖት የተለያዩ ቢሆኑም ወንድማማች እና ደራሽ ወገን መሆናቸውን አሳይቷል:: በዚህ በአሁኑ ዘመን የሃይማኖት አክራሪዎች የሚያደርጉትን እያየን እና እየተመለከትን ባለንበት ዘመን አብዱ ኪያር ይሄን የመሰለ አገራዊ ቅኝት በፍቅርና በወገን ደራሽ ስሜት ሲያንቆረቁረው ልቤን ነክቶኛል ሰውነቴን ውርር እስኪያረገኝ ድረስ በአገር ፍቅር አጥምቆኛል::
እንዲሁ እንዳለን እንዳይለየን
የወንጌሉ ሰው ላገሬ እስላሙ 
ወገኑ አይደል ወይ ደራሽ ወንድሙ
የቁርአኑ ሰው ለክርስቲያኑ 
ወንድሙ አይደል ወይ ደራሽ ወገኑ
ረመዳን ስፆም በርታ የሚል ጓዴ 
አይዞህ የምለው ሲሆን ኩዳዴ 
የኔና የሱን ታላቁን ፍቅር 
ኢትዮጵያን ያየ ወጥቶ ይመስክር
አብዱ ኪያር ኑርልን ከክፉ ይጠብቅህ ታላቅ አገራዊ ክብር ይገባሃል:: ይህ ዘፈን ምን ያህል ጥልቀት እንዳለው ለማወቅ ቅኝቱን ማወቅ ያስፈልጋል አንቺ ሆየን::
ብዙዎቹ የአንቺ ሆየ ዘፈኖች የኢትዮጵያ የሰርግ ዘፈኖች ናቸው ብዙ ጊዜም አዳዲስ ዘፈኖች በዚህ ቅኝት አይሰሩም:: አብዱ ኪያር ሂፕ ሃፕ ሬጌ ዳንስ ሆል ስታይል ዘፈኖችን እየዘፈነ ያደገ የመርካቶ የአራዳ ልጅ ሲሆን በዚህ ቅኝት ዘፍኖ ግን ድፍን የኢትዮጵያን ህዝብ አስደስቷል:: አራዳ ማለት እንዲህ ወደ ውስጣዊ ማንነቱ በጥልቀት የሚያይ መሆኑንም አስመስክሯል አንዳንድ ቅላጼው ላይም ለማ ገብረህይወትን እጅግ በጣም አስታውሶኛል:: በሚቀጥለው ክፍል ስለ አልተነጣጠልንም ስለ ዳኛው እና ስለ ሌሎቹ ዘፈኖች በስፋት እሞነጭራለሁ:: ሰላም ቆዩልኝ::

ረሃብ በኢትዮጵያ በባቡር ይጋልባል

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም
ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የረሃብ አዝመራ፣Famine Rides a Light Train in Ethiopia
ባለጥቁሩ ፈረስ የረሃብ የምጽዓት ቀን አስፈሪውን ፊቱን በኢትዮጵያ እንደገና ማሳየት ጀመረ፡፡
በአሁኑ ጊዜ በባቡር ተቀምጦ በመጋለብ ላይ ይገኛል፡፡
እ.ኤ.አ የካቲት 2014 በዚሁ ወር ኤንቢሲ/NBC የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ያወጣውን የምርመራ ዘገባ መሰረት በማድረግ “እየተንፏቀቀ የመጣው ረሃብ በኢትዮጵያ “ በሚል ርዕስ ትችት አቅርቤ ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ ኤንቢሲ/NBC እንዲህ የሚል ዘገባ አቅርቦ ነበር፡
ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ የዓለም የምግብ ቀውስ መግለጫ ሆናለች፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ በአንድ መንደር ውስጥ እናቶች በተመጣጣኝ የምግብ እጥረት ከተጎዱ ህጻናት ልጆቻቸው ጋር ለአስቸኳይ የምግብ ምፅዋት (ራሽን) ተደርድረው ታይተዋል፡፡ እነዚህ የረሃብ ሰለባ የሆኑ ወላጆች ህጻናት ልጆቻቸውን ለመመገብ የሚያስችል አቅም የላቸውም፡፡ እንዲሁም በአሁኑ ጊዜ የውጩ ዓለም የእርዳታ እጁን ለመዘርጋት የሚችል አይመስልም፡፡ የረኃብ ምልክት የሆነው የህጻናት ሆድ መነፋት ከሁለት ተከታታይ ደካማ የምርት ዓመታት በኋላ የተከሰተ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በየዕለቱ ተጨማሪ ሰዎች የረኃብ ሰለባዎች እየሆኑ ነው… [የገዥው አካል ተወካይ የሆኑት አቶ ዑመር አብዲ] ጉዳዩን አስመልክቶ እንዲህ በማለት ሀሳባቸውን ገልጸዋል፣ “ለእነርሱ ሁለት የማያሻሙ አማራጮች አሉኝ፣ መሞት ወይም መሬቱን መጫር፡፡” ሆኖም ግን በአሁኑ ጊዜ በዚህች አገር ላይ ከውጭ የሚደረገው እርዳታ ሚሊዮኖች በህይወት እንዲቆዩ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ባልተመጣጠነ ምግብ ምክንያት ለአደጋ የተጋለጡ ዜጎች ብዛት እድገት በማሳየት ላይ ይገኛል፣ እናም ይህንን ክስተት ለመግታት የሚደረግ ምንም ዓይነት የጥረት ምልክት አይታይም፡፡ ይህ ዓለም አቀፍ የምግብ ቀውስ በምዕራቡ ዓለም ለምግብ መሸመቻ ገንዘብ ችግር ቢፈጥርም ግን እዚህ [ኢትዮጵያ ውስጥ] ያሉት ህዝቦች በጣም ከፍተኛ የሆነ ዋጋ እንዲከፍሉ ያደርጋል፡፡
እ.ኤ.አ ነሐሴ 2015 የተባበሩት መንግስታት እንዲህ የሚል ለምግብ እርዳታ የአስቸኳይ ጊዜ ማስጠንቀቂያ ዘገባ አውጥቷል፡
በኢትዮጵያ የምግብ ዋስትና እጦት መጠኑ እየሰፋ እና እየተስፋፋ መጥቷል፣ እንደዚሁም ከፍተኛ የሆነ የተመጣጠነ የምግብ ንጥረ ነገር እጥረት መጠን ከዓለም አቀፉ መስፈርት መለኪያ በላይ በእጅጉበመጨመሩ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ቀውስ ክስተትን ፈጥሯል፡፡ ሁለት ተከታታይ የዝናብ ወቅቶች (የበልግ እና የመኸር) የሰብል አዝመራ ምርት የሳተ በመሆኑ ምክንያት በአሁኑ ጊዜ በእርዳታ ላይ ጥገኛ የሆነው የምግብ ፈላጊው ህዝብ ቁጥር (ከዚህ ዓመት መጀመሪያ ጀምሮ 2.9 ሚሊዮን የነበረ ሲሆን) ከፍተኛ በሆነ መልኩ ይጨምራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ (ኢሲኤችኦ/ECHO፣ እ.ኤ.አ ነሐሴ 13/2015) (አጽንኦ ተጨምሯል፡፡)
በኢትዮጵያ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር የሆነው ሬድዋን ሁሴን የተባለው ቀልደኛ የሆነ ደንቆሮ በሀገሪቱ ውስጥ አስከፊ የሆነ የምግብ ቀውስ መኖሩን አምኖ ይፋ ያደረገ ሲሆን ይህም ሆኖ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ምንም ዓይነት የምግብ እርዳታ እንደማያስፈልግ ዓይኑን በጨው ታጥቦ የተራ ቅጥፈት እና ክህደት ቃሉን ሰጥቷል፡፡
ሬድዋን እንዲህ ብሏል፣ “እራሳችንን መመገብ እንችላለን፣ እናም በዝናቡ እጥረት ምክንያት ለችግሩ ሰለባ የሆኑትን አካባቢ ህዝቦች ጨምሮ የረሃቡ ስፋት እና መጠን በአብዛኛው ህዝብ ላይ ምንም ዓይነት ተጽዕኖ አያመጣም፡፡“ ይህ ሰው ያለምንም ተጨባጭ መረጃ ይህንን የመሰለ  ነገር ሲናገር የረሃቡ ሰለባ የሆኑ ሰዎች መራባቸውን አያውቁትም ማለቱ ነውን? አሁን በህይወት የሌለው እና የሬድዋን ትንሹ አምላክ የነበረው አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ስላለው ዓላማ ለቀረበለት ጥያቄ ካለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በፊት አዲስ አበባ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ “ኢትዮጵያውያን በቀን ሶስት ጊዜ መመገብ ከቻሉ የመንግስቴ ስኬት የሚለካው በዚህ ነው” ብሎ ነበር፡፡ (ከዚህ ጋ ጫን በማድረግ የቪዲዮ ምስሉን ይመልከቱ፡፡)
በአሁኑ ጊዜ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የዓለም አቀፉ የምግብ እጥረት መስፈርት እና መለኪያ ከሚያሳየው በላይ በመሄድ ለአስቸኳይ እና ለአስከፊ የምግብ እጥረት ቀውስ ተዳርገዋል፡፡
እ.ኤ.አ በጃንዋሪ 2010 የአምባገነኑ መለስ ዜናዊ መለስ የግብርና ሚኒስትር ተሿሚ የነበረው አቶ ምትኩ ካሳ እንዲህ በማለት አውጆ ነበር፣ “በኢትዮጵያ ሁኔታ ረሃብ የለም፣ ቸነፈር/ጠኔ የለም… [ረሃብ ወይም ቸነፈር አለ] የሚለው መሰረተቢስ ነው፣ ረሃብ አለ የሚለው አባባል በመሬት ላይ ካለው ተጨባጭ ሁኔታ በተቃራኒው ነው፡፡ በመረጃ የተደገፈ አይደለም፡፡ በአሁኑ ጊዜ ችግሮቹን ለማስወገድ መንግስት እርምጃ በመውሰድ ላይ ነው፡፡“ አሁን በህይወት የሌለው አምባገነኑ መለስ ዜናዊም በተመሳሳይ መልኩ ስለረሃብ መኖር እንዲህ በማለት ሙልጭ አድርጎ ያፈጠጠውን እና ያገጠጠውን እውነታ ዓይኑን በጨው ታጥቦ በመካድ አስተባብሏል፣ “ረሃብ በኢትዮጵያ ለረዥም ጊዚ እልቂትን ሲያስከትል ቆይቷል፣ እንደዚህ ዓይነት አደጋዎች ሊከሰቱ እንደሚችሉ አስቀድሞ መገንዘብ አለመቻል ደደብነት ነው፣ ሆኖም ግን በእኛ እይታ ረሃብ የለም… የአስቸኳይ ጊዜ፣ እንጂ ረሃብ የለም፡፡“ ረሃብ በፍጹም የለም! የፖለቲካ እስረኞች የሉም! የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የሉም! አምባገነናዊነት የለም! በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ዓይነት ችግሮች የሉም! አዎ እውነት ነው እንደ እናንተ ዓይነት የክህደት እና የሸፍጥ አካሄድ ምንም ዓይነት ችግሮች የሉም፣ እኛ ግን ቅጥፈት ብቻ ነው ያለው እንላለን!
እ.ኤ.አ መስከረም በ2010 አሁን በህይወት የሌለው አምባገነኑ መለስ እራሱን ከፍ ከፍ በማድረግ እንዲህ በማለት የግነት አዋጅ አውጆ ነበር፣ “ትርፍ ምርት ለማምረት የሚያስችሉ ዕቅዶችን ቀይሰናል፣ እናም በ2015 ያለምንም የውጭ እርዳታ ፍላጎት ህዝባችንን መመገብ እንችላለን“ ብሎ ነበር፡፡
ይቅርታ ጉዳዩን በተሻለ መልኩ የሚገልጽ ቃል ስላላገኘሁለት ነው፣ ሁሉም ቢሆኑ እውነታውን ሙልጭ አድርገው በመካድ ትንሽ ትንሽ ብቻ መዋሸት ሳይሆን እንደ አቡጀዲ ይቀደዳሉ፣ እንደማዳበሪያ መያዣ ከረጢት ይተረተራሉ፡፡
እ.ኤ.አ በ2015 “በቀን ሶስት ጊዜ ምግብ መመገብ“ ለበርካታ ኢትዮጵያውያን ላም አለኝ በሰማይ ወተቷን የማላይ ሆኗል፡፡ እንደዚሁም “ካለውጭ የምግብ  እርዳታ አቅርቦት“ አምባገነኑ መለስ “እንደቀየሰው” ኢትዮጵያ በ2015 እራሷን ትመግባለች ማለት ዘበት ነው፡፡ እንዲያውም ከዚህም አልፎ እ.ኤ.አ በ2030 እንኳ የህዝቧ ቁጥር ከ130 ሚሊዮን በላይ ከፍ እንደሚል በሚገመትበት ጊዜም ቢሆን ይህ መንግስት እና የተሳሳተ ፖሊሲው እስካልተቀየሩ ድረስ ሀገሪቱ በፍጹም እራሷን ልትመግብ አትችልም፡፡
በአሁኑ ጊዜ የይስሙላ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ በአሻንጉሊትነት እያገለገለ የሚገኘው ኃይለማርያም ደሳለኝ እ.ኤ.አ በ2011 የውጭ ጉዳይ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በነበረበት ጊዜ እርሱ የሚመራው መንግስት ረኃብን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ መንግሎ ማስወገድ እንደሚችል እና በአጭር ጊዜ ውስጥ ድህነትን ተረት እንደሚያደርግ በጣም እርግጠኛ በመሆን ተናግሮ ነበር፡፡
ኃይለማርያም ከአፍሪካ ኮንፊደንሻል ጋር በተደረገ ቃለመጠይቅ እንዲህ በማለት ድንፋታ አሰምቶ ነበር፣ “ላለፉት ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያ ባለሁለት አሀዝ የምጣኔ ሀብት እድገት አስመዝግባለች፣ ይህም የሚያመላክተን የምጣኔ ሀብት ፖሊሲያችን በጥሩ ሁኔታ እየሰራ ያለ መሆኑን ነው፡፡ ይህንን የምጣኔ ሀብት እድገት በዚሁ ፍጥነት የምናስቀጥል ከሆነ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የምጣኔ ሀብታችንን አሁን ካለበት በእጥፍ ማሳደግ እንችላለን፡፡ ይህም ማለት የማህበረሰባችንን ገቢ በእጥፍ እናሳድጋን፣ ይህንንም በማድረግ ድህነትን 50 በመቶ እንቀንሳለን፡፡” በማለት ጠብደል እና ዓይን ያወጣ ውሸት ዋሽቶ ነበር፡፡
በኢትዮጵያ ተንሰራፍቶ ለሚገኘው ረሃብ ዋና መንስዔዎች የመልካም አስተዳደር እጦት እንጂ ድርቅ አይደለም፡፡ የችግሩ መንስዔ አንኳር ችግር በየደረጃው የሚገኘው የመንግስት አካላት ብቃት የለሽነት እና ብልሹ አስተዳደር እንጅ አካባቢያዊ ነገሮች አይደሉም፡፡
በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለው ረሃብ ሰው ሰራሽ ነው፡፡ ይህም ማለት ለረሃቡ መንስዔ ሙስና፣ ብልሹ አስተዳደር፣ የሙያ እና የአስተዳደር ብቃትየለሽነት እና በአሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ ላይ ተንሰራፍቶ የሚገኘውን ችግር ለማስወገድ የሚያስችል የፖለቲካ ፈቃደኝነት እና ፍላጎት የሌለው አምባገነን እና ጨካኝ የወሮበላ መንግስት በስልጣን እርካብ ላይ ተፈናጥጦ የመገኘቱ ሁኔታ ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ በስልጣን እርካብ ላይ ተንጠልጥለው የሚገኙት ቡድኖች ትክክለኛ ለሆነ ዕቅድ እና ለህዝቦች ደህንነት ጠቀሜታ ያላቸውን ፖሊሲዎች ለመንደፍ የማይችሉ ሀሳበ ግትር እና ለለውጥ በምንም ዓይነት መልኩ ዝግጁ ያልሆኑ የጫካ ወሮበላ የአስተሳሰብ አድማስን የተላበሱ ፍጡሮች ናቸው፡፡
የዓለም ባንክ ዋና የምጣኔ ሀብት ባለሙያ የሆኑት ወልፍጋንግ ፌንግለር እ.ኤ.አ ነሐሴ 17/2011 ቀጥተኛ በሆነ መልኩ እንዲህ ብለው ነበር፣ “ይህ በኢትዮጵያ ያለው የረሃብ/ቸነፈር ቀውስ ሰው ሰራሽ ነው፡፡ የድርቅ አደጋዎችደግመው ደጋግመው በየጊዜው ይከሰታሉ፣ ሆኖም ግን እነዚህ ድርቆች ወደ ረሃብ እንዲያመሩ የሚያደርጋቸውትልቁ ነገር መጥፎ ፖሊሲን የመንደፍ ሁኔታ ነው፡፡“
በእርግጥ ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ ህዝቦቻቻውን በተሻለ ሁኔታ ከማይመግቡ በዓለም ላይ ከሚገኙ 125 አገሮች በ123 ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ እንደ አዲሱ የኦክስፋም የምግብ መረጃ ቋት ከሆነ “በዓለም ላይ የተትረፈረፈ፣ የተመጣጠነ፣ ጤናማ እና ህዝቡ እንደልብ ሊገዛው የሚችል ምግብ በማግኘት ኔዘርላንድ በቁጥር አንድ ላይ የምትገኝ ስትሆን ቻድ በ125ኛ ደረጃ ላይ በመቀመጥ የመጨረሻ በመሆን ኢትዮጵያን እና አንጎላን ታስከትላለች፡፡”
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ እየመነመነ ስለመጣው የዝናብ ስርጭት እና በኢትዮጵያ ስጋት ሆኖ በመቅረብ ላይ ስላለው ረኃብ ያሳሰበው መሆን አለመሆኑን በተጠየቀ ጊዜ ለሰጠው መልስ እንዲህ የሚል ቀልድ ወጥቶበታል፣ “ስለዝናብ ሁኔታ በኢትዮጵያ አንጨነቅም፣ እኛ የምንጨነቀው በአሜሪካ እና በካናዳ ስለሚኖረው ዝናብ ነው፡“ እኛ በቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ በውጭ ሀገር ባሉ ባንኮች ስናጭቅ አሜሪካውያን እና ካናዳውያን የእኛን ረሃብተኛ ህዝብ ይመግባሉ፡፡
አሜሪካ የከባቢ አየር ለውጥ ክህደት ፈጻሚዎች አሏት፣ ኢትዮጵያ ደግሞ የረሃብ/ቸነፈር ክህደት ፈጻሚዎች አሏት፡፡ እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ እንደሚጠራው የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ  ረሃብ በኢትዮጵያ ማታለያ ነው!
እውነታዎች እንዲህ ይናገራሉ፡፡
እ.ኤ.አ የካቲት 2014 እንዲህ የሚል ዘገባ ቀርቦ ነበር፣ “2.7 ሚሊዮን የሆኑ ለረሃብ የተጋለጡ ዜጎችን ለመመገብ ኢትዮጵያ የውጭ እርዳታ ሰጭዎችን እገዛ ትፈልጋለች፡፡“ ይህ እ.ኤ.አ በ2014 መጀመሪያ አካባ ነበር የተደረገው፡፡
እ.ኤ.አ በ2013 ኢትዮጵያ ከ4 ሚሊዮን በላይ የሆኑ የረሃብ ሰለባ የሆኑ ዜጎቿን ለመመገብ ወደ 700 ሚሊዮን ዶላር አካባቢ የሰብአዊ እርዳታ ተቀበለች፡፡
እ.ኤ.አ መስከረም 2012 “የኢትዮጵያ መንግስት ባለፈው ሳምንት 3.7 ሚሊዮን የሚሆኑ የኢትዮጵያ ዜጎች በዚህ ዓመት ከነሐሴ እስከ ታህሳስ ላሉት ወራት እስከ ጥር ደግሞ 3.2 ሚሊዮን ለሚሆኑ ለረሃብ ለተጋለጡ ዜጎች እንደሚያስፈልግ ይፋ አደረገ፡፡“
እ.ኤ.አ በ2011 በኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የሰብአዊ የምግብ እርዳታ አብዛኛው ከዩናይትድ ስቴትስ የሆነ 500 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ተገኘ፡፡
እ.ኤ.አ ነሐሴ 2010 የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና የግብርና ድርጅት ኢትዮጵያን በማስመልከት እንዲህ የሚል አገባ አቀረበ፣ “ወደ 5.2 ሚሊዮን የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን እስከ አሁን ድረስ ለአስቸኳይ የምግብ እርዳታ ጥገኛ ሆነው የዘለቁ ሲሆን በረዥም የጊዜ ዕይታ ደግሞ ሀገሪቱ ወደ ከፋ የምግብ ቀውስ ሁኔታ ውስጥ ልትገባ እንደምትችል ድርጅቶቹ ስምምነት ላይ ደረሱ፡፡“
እ.ኤ.አ ነሐሴ 2009 እንዲህ የሚል ዘገባ ቀርቦ ነበር፣ “በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ድሆች አስከፊ ለሆነ የምግብ ንጥረ ነገር ጉድለት በቀጣይነትም ወደ ረሃብ ቀውስነት ሊለወጥ ወደሚችል ችግር ተጋልጠዋል፣ እናም ለበርካታ አስርት ዓመታት በሀገሪቱ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ከዚህ የበጋ ወቅት ጀምሮ አስከፊ የምግብ ቀውስ ሊከሰት ይችላል፡፡ የምግብ እርዳታ ፈላጊው ቁጥር በዚህ ዓመት በጥር ወር ከ4.9 ሚሊዮን እስከ ግንቦት ድረስ 5.3 ሚሊዮን እንዲሁም እስከ ሰኔ ድረስ 6.2 ሚሊዮን የሚሆን ተረጅ ህዝብ ይኖራል ተብሎ ይገመታል፡፡“
ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በእያንዳንዱ ዓመት ለረሃብ ሰለባነት የተጋለጡ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ለመመገብ የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ጥያቄ ሲያቀርብ ቆይቷል፡፡
እርዳታ ሰጭ ድርጅቶች በረሃብ ለተጎዳው በ10 ሚሊዮኖች ህዝብ የእርዳታ እጃቸውን ሳይዘረጉ የዝሆን ጆሮ ይስጠኝ በማለት ጆሮ ዳባ ልበስ ባሉበት ወቅት የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ምንም ዓይነት ኃላፊነትን ሳይቀበል በርካታ ህዝቦች በረሃብ እንዲያልቁ አድርጓል፡፡
የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ በኢትዮጵያ ለረሃቡ ያለው ኃላፊነት መለመን፣ አኩፋዳውን እየከፈተ ጨምሩልኝ እያለ መለመን እንጅ ሌላ ረሃብን ሊያስወግዱ የሚችሉ ፖሊሲዎችን በመንደፍ በስራ ላይ ማዋል አይደለም፡፡
በየዓመቱ የምግብ እርዳታ መለመን እና ምጽዋዕት መጠየቅ ለወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የክብር መገለጫ ባህል ሆኖ በመዝለቅ ላይ ይገኛል፡፡
ለማኝ መንግስት መሆን ምን ያህል አሳፋሪ ነገር ነው!!!
በአሁኑ ጊዜ የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ በኢትዮጵያ ስም በመለመን ላይ ይገኛል፡፡ ምን ዓይነት የወረደ ነገር ነው፣ ምን ዓይነት የሚያሳፍር እና የሚያበግን ነገር ነው!
ረሃብ በቀላል ባቡር በመጋለብ ላይ ይገኛል፣
የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ የባቡር አገልግሎት መጀመሩን ለህዝብ ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ በህዝብ መገናኛ ብዙሀን ለህዝብ በሰፊው በመነገር ላይ ያለው ፕሮፓጋንዳ በአሁኑ ጊዜ እየተስፋፋ የመጣውን ረሃብ ለመሸፋፈን ሲባል የፕሮፓጋንዳ ዒላማ አድርጎ የተነሳ እንደሆነ አምናለሁ፡፡
ህዝብ ስለቀላል ባቡሩ “በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው“ እና ሌላም እንቶ ፈንቶ እና የማይረቡ ነገሮችን የሚያወራ ከሆነ ከዚህ አልፎ እየተንፏቀቀ ስለሚመጣው ከባድ ረሃብ አያወራም፣ እንደዚሁም ደግሞ ስለ4.5 ሚሊዮን እና ከዚያ በላይ ስለሚሆነው ህዝብ የረሃብ ሰለባነት ጉዳይ ቀስ በቀስ ነው እየተገነዘበ የሚመጣው የሚል እምነት አለው የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ፡፡
የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ እኔ እነርሱ የሰሩትን ስራ ሁሉ እንደማንቋሽሽ አድርገው እንደሚያስቡ አውቃለሁ፡፡
እነርሱ የሚያስመዘግቧቸውን ስኬቶች ሁሉ እንደማንኳስስባቸው አድርገው ይናገራሉ፡፡
እነርሱን መጥፎ አድርጌ የማቀርብ እና ምንጊዜም እነርሱን የምቃወም አድርገው ይቆጥራሉ፡፡ ለእነርሱ ምንም ዓይነት እውቅና የማልሰጥ አድርገው ይገምታሉ፡፡
የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ስለእኔ አንድም ጊዜ ቢሆን የማይናገሯት ነገር ብትኖር  በእነርሱ ጉዳይ ላይውሸት አቅርቧል የምትለዋን ነገር ነውአንድም ጊዜ ቢሆን በፍጹም አይሉም!!! 
በእርግጠኝነት ለመናገር የእኔ ሀሳብ ታዋቂ በሆነው ተንቀሳቃሽ ፊልም ይፋ እንደሚሆነው ሁሉ በተጨባጭ ሁኔታ የሚታይን እውነታ በመያዝ እንጅ “የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን የፈለገዉን ቢያስብ ቢናገር ጉዳዬ አይደለም።
የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ በሰብ ሰሀራ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን የባቡር ሀዲድ እንደገነቡ አድርገው ጉራቸውን ይቸረችራሉ፡፡
አሐ! አሐ! አሐ! ያስቃል በፍጹም አላደረጉም፣ ሀሰት ነው፡፡
ግማሽ ቢሊዮን ዶላር የቻይና የብድር ገንዘብ ነው የሰራው፡፡
ይኸ 28 (34?) ኪ/ሜ ርዝመት ይኖረዋል ተብሎ የሚገመተው የባቡር ሀዲድ ወደ 500 ሚሊዮን ዶላር በሚሆን ገንዘብ ተገነባ ሲባል በጣም አስገራሚ እና ታምራዊ ነገር ነው፡፡ በዚህ ስሌት መሰረት በአንድ ኪ/ሜ የባቡር ሀዲድ 18 ሚሊዮን ዶላር ውጭ ተደርጓል ማለት ነው፡፡
በአሜሪካ እንደዚህ ያሉት ግንባታዎች አጅግ በጣም ባነሰ ወጭ ይፈጸማሉ፡፡
በዚህ የባቡር ግንባታ ፕሮጀክት ተብዬ ስራ በወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ውስጥ ያለ ወሮበላ እርባናቢስ ሀብትን ዘርፏል የሚል እምነት አለኝ!
በእርግጥ ቻይናዎች ለወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የቀላል ባቡር ግንባታ በተቀበሏቸው የገንዘብ ቁርጥርጮች የብሩክላይንን ድልድይ ለወያኔዎቹ እሸጥላቸው ነበር፡፡ ለወደፊቱ ስምምነት እናደርጋለን፡፡
እንደ ዌልስ አገር በጎች የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ኢትዮጵያን አስላጭቷታል።
ሆኖም ግን የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ በኢትዮጵያ ልማትን እንዴት እንዳመጡ እንዲህ በማለት ሌት ቀን እንደ በቀቀን ይለፈልፋሉ፣ “የቀላል ባቡር ሀዲዱን ተመልከቱ… ከሰብ ሰሀራ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን…“
በደናቁርት ስብቦቹ እስቃለሁ፡፡
አንድ ደራሲ ነኝ ባይ ከፍሎ በሌላ ሰው ስላስፃፈው መፅሐፍ አስታወሰኝ። ከፍሎ መፅሐፍ ማስጻፍ ደራሲነት አያረግም።
(ያነጋገሬ  ዘይቤ ስለ ደራሲው ለምሳሌ ብቻ አይደለም። እንደምርመራ ጋዜጠኛ አበበ ገላው በግልጽ አንዳሳየው አብዛኞቹ የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ አመራሮች የአካዳሚክ ዲግሪዎቻቸውን እና የትምህርት ውጤቶቻቸውን ከየቦታው ከፍለው ነው ያገኙት፡፡ እ.ኤ.አ መስከረም 2010 “ማጥመቅ“ በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ትችት መሰረት አሁን በህይወት የሌለው አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ከኦፕን የኒቨርሲቲ ዲግሪው በቀጥታ ከቢሮው መጥቶለት እንዲቀበል ተደርጓል፡፡ በዚሁ ዓመት በየካቲት ወር አበበ ገላው እንዲህ በማለት አጋልጧል፣ “የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ“ የሆነው አባ ዱላ ገመዳ የሕዝብ አስተዳደር የባችለር እና የማስተርስ ዲግሪዎችን ከኢንተርኔት የሸፍጥ የዲፕሎማ መፈልፈያ ወፍጮ ከሆነው ከአሜሪካ ሴንቹሪ ዩኒቨርሲቲ እ.ኤ.አ እንደ ቅደም ተከተላቸው በ2001 እና በ2004 ተቀብሏል፡፡)
እውነታው ፍርጥርጥ ብሎ ሲታይ ግን 28 ኪ/ሜ የሆነው የባቡር ሀዲድ በቻይናዎች ለወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የመገንባቱ ሁኔታ ምንም ትልቅ ጉዳይ አይደለም፡፡
የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ኢትዮጵያ ከቻይና ኢኤክስ-አይኤም/EX-IM ባንክ ከግማሽ ሚሊዮን ዶላር በላይ ብድር እንደወሰደች ሆኖ በእዳ መረብ ውስጥ የማስገባት ክስተት ነው፡፡
ስለባቡር ሀዲድ እየተነጋገርን እስከሆነ ድረስ እ.ኤ.አ በ1894 ዳግማዊ ምኒልክ 2ኛ በአደዋ ጦርነት የጣሊያን ወራሪ ኃይሎችን ድባቅ በመምታት ድል ከመቀዳጀታቸው ሁለት ዓመታት በፊት 617 ኪ/ሜ ርቀት ያለውን ከባድ የባቡር ሀዲድ እንዲገነቡት እና እንዲያስተዳድሩት ከፈረንሳዮች ጋር ስምምነት አድርገው ነበር፡፡
በአሁኑ ጊዜ የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ አሁን በህይወት የሌለው እና ትንሹ አምላካቸው የነበረው አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ጀምሮት የነበረውን የባቡር ሀዲድ ፕሮጀክት እንደታላቅ ነገር በመቁጠር በሰብ ሰሀራ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው እያሉ የዳግማዊ ምኒልክ 2ኛን ክብር እና ሞገስ በማሳነስ የአምባገነኑን የመለስን ስብዕና ከፍ ለማድረግ በማሰብ አደንቋሪ ልፍለፋቸዉን በማሰማት ላይ ይገኛሉ፡፡
ይኸ እውን የሚሆነው በህልማቸው ብቻ ነው!!!
የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የንጉስ ዳግማዊ ምኒልክ 2ኛን የስልጣኔ መዝገብ ከአምባገነኑ መለስ ዜናዊ ጋር ለማነጻጸር የሚፈለግ ከሆነ ይህንን ንጽጽር ከህዝብ አስተዳደር ጀምሮ እስከረቀቀው ቴክኖሎጂ ድረስ ያሉትን ጉዳዮች በማካተት ልንወያይ እንችላለን፡፡
ንጉስ ዳግማዊ ምኒልክ 2ኛ በአፍሪካ አህጉር ውስጥ የስልክ እና የቴሌግራፍ መስመር ዝርጋታ ስርዓትን ተግባራዊ ያደረጉ ብቸኛው የአፍሪካ መሪ ነበሩ፡፡
አሌክሳንደር ግርሃም ቤል የድምጽ መነጋገሪያ መሳሪያውን የባለቤትነት መብት ማረጋገጫውን ፓተንት ከማግኘታቸው ከ13 ዓመታት በፊት እ.ኤ.አ በ1889 የመጀመሪያው የስልክ መስመር በምኒልክ ቤተመንግስት ውስጥ በተዘረጋበት ጊዜ የስልጣኔ አደናቃፊ አዛውንት መኳንንቶች እና መሳፍንቶቻቸው ንጉስ ምኒልክን ይህ ነገር የሰይጣን ስራ ነውና ከቤተመንግስትዎ ውስጥ ያስወግዱት ብለዋቸው ነበር፡፡
የብሩህ አዕምሮ ባለቤት የሆኑት ዳግማዊ አጼ ምኒልክ ግን በፍጹም አይሆንም በማለት ሳይቀበሏቸው በመቅረት ቴክኖሎጂውን እያስፋፉ በጥቅም ላይ እንዲውል ያደረጉ ብልህ እና ጀግና ንጉስ ነበሩ፡፡
በአሁኑ ጊዜ በወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ አምባገነናዊ ስርዓት ውስጥ አሳር ፍዳዋን በመቀበል ላይ ያለችው ኢትዮጵያ በኢንተርኔት ስርጭት ምጣኔ ከሰብ አፍሪካ ሀገሮች ውስጥ ከመጨረሻው በመሆን በ2ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡
የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ሀሳብን በነጻ የመግለጽን እና የነጻ ፕሬስ መስፋፋትን ኢንተርኔት የተባለው የግንኙነት ሰይጣን ይቆጣጠረዋል በማለት ፍርሀት እና ስጋት ያለው እንደሆነ አድርጌ እገምታለሁ፡፡
በእርግጥ ቻይናዎች ለእነርሱ የግል ጥቅማቸው ሲሉ መንገዱን ዘርገተዋል፡፡ በማታለል የመሰረተ ልማትን መሸጣቸው ይሆን?
በእርግጠኝነት እ.ኤ.አ በ2012 በአፍሪካ ላይ የተደረገውን ታላቅ የቅሌት ክስተት በርካታ አንባቢዎቼ ታስታውሱታላችሁ ብዬ አስባለሁ፡፡
ስምን በመቀያየር እድገት እና ልማት ይመጣ ይመስል ከአውሮፓ ህብረት በመኮረጅ ቀደም ሲል የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ይባል የነበረውን ስም በመቀየር እና አሁን የአፍሪካ ህብረት ትብሎ እንዲጠራ ያደረጉትን ህንጻ ቻይናዎች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከ200 ሚሊዮን ዶላር በላይ በሚሆን ገንዘብ ገንብተው ለአፍሪካ መሪዎች በስጦታ መልክ ሰጡ፡፡
ሊታመን የማይችል ጉድ ነገር ነው!
የአፍሪካ መሪዎች እየተባሉ የሚጠሩት ስብስቦች ለሁሉም አፍሪካውያን ልዩ የክብር መገለጫ የሚሆነውን ህንጻ ትንሽ የሆነቸውን 200 ሚሊዮን ዶላር ከእራሳቸው ካዝና በማዋጣት ለማሰራት አልቻሉም፡፡
ከቻይናን ምጽዋት በመለመን ማሰራት ነበር የፈለጉት፡፡
የአፍሪካ መሪዎች የአፍሪካ አህጉርን የለማኞች እና የምጽዋት ፈላጊዎች አህጉር በማለት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ማሳየታቸው ምን ያህል የወረደ እና አሳፋሪ ድርጊት ነው!
አፍሪካዊ በመሆኔ ብቻ በህይወቴ ውስጥ እስከ አሁን ድረስ በሀፍረት እንድሸማቀቅ ያደረገኝ ድርጊት ቢኖር ክስተት ብቻ ነው
“የአፍሪካ ለማኞች አዳራሽ” በሚል ርዕስ አቅርቤው በነበረው ትችቴ ላይ በአፍሪካ ለማኝ ፕሬዚዳንቶች እና ጠቅላይ ሚኒስትሮች በጣም ተበሳጭቸ እና በሀፍረት ተሸማቅቄ እንደነበር ግልጽ አድርጌ ነበር፡፡ በዚያ ትችቴ ላይ የአፍሪካውያን ክብር እና ሞገስ በትንሿ 200 ሚሊዮን ዶላር ለቻይናዎች ተሸጠ ብየ ነበር፡፡
ይቅርታ ሊደረግለት የማይችል ድርጊት!
ታዋቂ የሆኑት ጋናዊ የምጣኔ ሀብት ባለሙያ ጆርጅ አይቴይ የተባበሩት መንግስታትን መረጃ ዋቢ በማድረግ እንዲህ የሚል የክርክር ጭብጣቸውን አቅርበዋል፣ “እ.ኤ.አ በ1991 ብቻ 200 ቢሊዮን ዶላር ወይም ደግሞ የሰብ ሰሀራን ሀገሮች ዓመታዊ ጥቅል ምርት/Gross Domestic Product (GDP) 90 በመቶ የሚሆነው ገንዘብ ወደ ውጭ ሀገር ባንኮች ወጭ ተደርጎ ታጭቋል፡፡“
እ.ኤ.አ በ2011 ግሎባል ፋይናንሻል ኢንቴግሪቲ/Global Financial Integrity የተባለው ዓለም አቀፍ ድርጅት ኢትዮጵያን በማስመልከት እንዲህ የሚል ዘገባ አቅርቦ ነበር፣ “በአፍሪካ አህጉር ካለችው ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2009 ካለፈው ዓመት በእጥፍ በሚበልጥ ሁኔታ በሕገ ወጥ መልክ 3.2 ቢሊዮን ዶላር የሚሆን ገንዘብ በሙስና፣ በስጦታ እና በጉቦ ከሀገር እንዲወጣ ተደርጓል፡፡“
ሁሉም 54ቱ የአፍሪካ ሀገሮች ለአህጉሩ ታላቅ ውበትን እና ልዩ የሆነውን ህንጻ ለመግንባት 200 ሚሊዮን ዶለር በማዋጣት ለመስራት አልቻሉም፡፡
እንግዲህ በዚህ ዓይነት ሁኔታ ነው አፍሪካውያን የአፍሪካን ህብረት የለማኞች የመሰብሰቢያ አዳራሽ ለማግኘት የቻሉት!
ሆኖም ግን ቻይናዎች የቀላል ባቡር ሀዲድ ፕሮጀክት እየተባለ የሚጠራው የባቡር ሀዲድ ቻይናዎች እንደሚሉት “በመስታወት ውስጥ እንደሚታይ አበባ” ወይም ደግሞ “በውኃ አካል ላይ እንደምትታየዋ ጨረቃ” ዓይነት ነው፡፡
ይህንን አባባል የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ደናቁርት ምን ለማለት እንደፈለግሁ አይገነዘቡትም፣ ሆኖምግን ቻይናዎች በትክክል ምን ለማለት እንደፈለግሁ ይገነዘቡታል!
ይኸ ሁሉ የሚደረገው ነገር ለማስመሰያ እና ቀልብን ወደ ሌላ አቅጣጫ ለማስቀየስ ነው፡፡ የአፍሪካ ህብረት መናገሻ በሆነችው በአዲስ አበባ ከተማ የባቡር ሀዲድ ስራና ለቀሪው ዓለም በማሳዬት በቀሪዎቹ የአፍሪካ ሀገሮች አንቴና ቀንዶችን በደንብ አድርጎ በማስገባት ደማቸው እስኪደርቅ ድረስ ሙልጭ አድርጎ መምጠጥ ነው፡፡
ታላቅ ቅሌት!
ሆኖም ግን የእኔ ትልቁ ጥያቄዬ እንዲህ የሚል እና ፍጹም በሆነ መልኩ የተለዬ ነው፡ 28 ኪ/ሜ ርዝመት ያለው የጉራ እና የታዕይታ ፕሮጀክት በግማሽ ቢሊዮን ዶላር ከመገንባት ይልቅ በረሃብ የተጎዱ ኢትዮጵያውያንን ህይወት ለማዳን በሚያስችል ነገር ላይ ማዋል የበለጠ ትርጉም የሚሰጥ ሊሆን አይችልምን?
ድምጼን ከፍ በማድረግ እንዲህ በማለት ደግሜ እለዋለሁ፡ 28 / ርዝመት ያለው የጉራ እና የታዕይታፕሮጀክት በግማሽ ቢሊዮን ዶላር ከመገንባት ይልቅ በረሃብ የተጎዱ ኢትዮጵያውያንን ህይወት ለማዳን በሚያስችልነገር ላይ ማዋል የበለጠ ትርጉም የሚሰጥ ሊሆን አይችልምንአለቀ ይኸው ነው በቃ!!!
ለዘመናት የረኃብን የማስጠንቀቂያ ደወሎች መደወል!
የረሃብን የማስጠንቀቂያ ደወል ለጥቂት ዓመታት ያህል ደውያለሁ፡፡
እውነት ለመናገር የለጋሽ ሀገሮች እና የእርዳታ ሰጭ ድርጅቶች እንዲሁም የውጭ ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ እየተንፏቀቀ የሚመጣውን ረሃብ በዓለም ላይ የአደባባይ ታላቅ ሚስጥር አድርገው ለመያዝ ይሞክራሉ፡፡ በረሃቡ አደጋ የሞቱትን የረሃብ ሰለባ ፍቶግራፎች በእርግጠኝነት እስከ አሁን ድረስ ያዬ ይኖራልን?
በረሃብ አደጋ ከተጠቁ አካባቢዎች ማንኛውም ዓይነት ዘገባ እንዳይወጣ ከፍተኛ የሆነ እገዳ እና ፍጹም የሆነ ቁጥጥር እንዳለ ግልጽ የሆነ ነገር ነው፡፡
እ.ኤ.አ. ጥቅምት 2012 “ኢትዮጵያ፡ በ2013 ስለሚከሰተው ረሃብ ቅድመ ማስጠንቀቂያ“ በሚል ርዕስ የረሃብ ማስጠንቀቂያ ደወሉን በመደወል ትችት አቅርቤ ነበር፡፡
የረሃብ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት መረብ/Famine Early Warning Systems Network (FEWS NET)ን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ድርጅቶች ማለትም ኦክስፋም፣ የተባበሩት መንግስታት የምግብ ፕሮግራም፣ የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና የግብርና ድርጅት እና የአዲሲቷ እንግሊዝ ውስብስብ ስርዓት ተቋም/New England Complex Systems Institute (NECSI) (የአካባቢ ስነምህዳር ለውጦች እንዴት አድርገው ወደ ፖለቲካ አለመረጋጋት እና ቀውስ ሊሸጋገሩ እንደሚችሉ የተለየ ልምድ ያካበቱት ከሐርቫርድ/Harvard እና ከኤምአይቲ/MIT ዩኒቨርሲቲዎች የትንበያ ሙያ ካላቸው የአካዳሚክ ቡድን የተውጣጣ ስብስብ) ያወጧቸውን ግኝቶች በጥንቃቄ በማጥናት እና በመተንተን እ.ኤ.አ 2013 በኢትዮጵያ ረሃብ የሚጀምረበት ወይም ደግሞ እነርሱ በተለያየ ስያሜ እንደሚጠሩት አሰቃቂ የምግብ ቀውስ እንደሚከሰት ግልጽ ሆኖልኝ ነበር፡፡
እ.ኤ.አ በ2012 ሁለተኛው አጋማሽ ከአምራች ሀገሮች ወደ ውጭ የሚወጡ ምርቶች መቀነስ እ.ኤ.አ በ2013 በዓለም አቀፍ የምግብ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ጭማሪ ነውጥ ሊያስከትል እንደሚችል ጠቅላላ ስምምነት ተደርሶ ነበር፡፡
በአሁኑ ጊዜ የናሙና ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ መንግስት የውጭ ምንዛሬ ክምችቱ እየተሟጠጠ ባለበት ሁኔታ እና ከማይቀረው የዓለም የምግብ ቀውስ አንጻር በሀገሪቱ ውስጥ አስከፊ በሆነ መልኩ ወደፊት ሊከሰት የሚችለውን ረሃብ እንዴት አድርጎ ሊቋቋመው እንደሚችል ለማወቅ እፈልጋለሁ፡፡
የበለጠ ምጽዋዕት መጠየቅ እና የምግብ ልመናን የማካሄድ ዕቅድ ብቻውን በማድረግ በአስቸኳይ የምግብ እርዳታ መጠየቅ ችግሩን ሊቋቋመው አይችልም፡፡ በምግብ ለስራ ፕሮግራም/Productive Safety Net Program ላይ ጥገኛ በመሆን መስራት የሚያመጣው ለውጥ አይኖርም፡፡
ላለፉት 5 ዓመታት የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ አገዛዝ በተደጋጋሚ የሚከሰተውን ረሃብ ለማስቆም ምንም ዓይነት የሰራው ነገር የለም፡፡ ይቅርታ ማስተካከያ፡ የሰራውማ ስራ አለ እንጅ፣ ለምግብ እርዳታ የዓለምን ህዝብ ለምኗል!
ዓመት ከዓመት የይስሙላው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም እና የወያኔ ግብረ አበር ሸፍጠኞች አንድ ላይ ተቀምጠው የለመና አጃቸዉን ቀሰረው  የአሜሪካንን ግብር ከፋይ ህዝብ ዶላር የምግብ እርዳታው እስከሚመጣ ድረስ ቁጭ ብለው ዝንቦችን ከፊታቸው አያባረሩ ይጠብቃሉ።
በተጻራሪው አስገራሚው ነገር ደግሞ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ዜጎች በረሃብ እያለቁ በሚገኙበት ጊዜ የሀገሪቱ በጣም ለም የሆኑ መሬቶች በእነዚህ መሬቶች ላይ አምርተው ወደየሀገሮቻቸው በመውሰድ የእራሳቸውን ዜጎች መመገብ እንዲችሉ ለሳውዲ አረቢያ፣ ለህንድ እና በግብርና ስራ ላይ ለተሰማሩ የንግድ ኩባንያዎች እየታደሉ እና ቻይና በኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ጠልቃ በመግባት ዕቅዷን በቆሸሸ መልኩ በመተግበር ላይ ትገኛለች፡፡ ምን ዓይነት አዋራጅ እና አሳፋሪ ነገር ነው!
ባለሁለት አሀዝ የምጣኔ ሀብት ዕድገት፣ የምጣኔ ሀብቱን በእጥፍ ማሳደግ፣ ትርፍ እና የተትረፈረፈ ምርት፣ እና በቀን ሶስት ጊዜ መመገብ! ምን የማይባል ነገር አለ!
በእርግጥ ሰብአዊ እርዳታ ለወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ አመራሮች የገቢ ምንጭ ነው፡፡ (“የሌብነት ሕጋዊነት” በሚል ርዕስ ከዚህ ቀደም አቅርቤው የነበረውን ትችቴን ይመልከቱ፡፡)
በኢትዮጵያ የተደበቀውን ረሃብ ማጋለጥ፣
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዚያት በተለይ ስለሚከሰቱት ረሃቦች ወይም ደግሞ በሌሎች ተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ ትችት ሳቀርብ ቆይቻለሁ፡፡ (በግርጌ ማስታዋሻ ላይ የተቀመጡትን የግንኙነት መስመሮች ይመልከቱ፡፡)
ከምግብ እጦት ምክንያት ከሚሞቱት እና ከሚሰቃዩት በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ የረሃብ ሰለባ ህዝቦችን ከዓለም አቀፍ እና ከሀገር ውስጥ ጋዜጠኞች ለመደበቅ እና ረሃብን ድብቅ አድርጎ ለማቆየት ገዥዎች የሚያደርጉትን ድብብቆሽ እና ክልከላ በተደጋጋሚ ግልጽ ለማድረግ ሞክሪያለሁ፡፡
የመለስ/ኃይለማርያም አገዛዞች ረሃብን ሚስጥራዊ አድርጎ ለመቆየት ከእነርሱ በፊት የነበሩትን ገዥዎች እግር ተከትለዋል፡፡ ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ስላሴ እ.ኤ.አ በ1974 ተከስቶ የነበረውን “ድብቁ ረሃብ” የሚለው ዘጋቢ ፊልም ለህዝብ ዕይታ በአየር ላይ እስከዋለ ድረስ ርሃብ መኖሩን አላውቅም ብለው ነበር፡፡
የቀድሞው ወታደራዊ አምባገነን መሪ የነበሩት ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም እ.ኤ.አ በ1985-86 ተከስቶ በነበረው ረሃብ እብሪት በተቀላቀለበት መልኩ ሙልጭ አድርገው በመካድ ድንገተኛ በሆነ መልኩ “የምን ረሃብ?” የሚል ጥያቄ ያዘለ ምላሽ ሰጥተው ነበር፡፡
መለስ፣ ኃይለማርያም እና ግብረአበሮቹ እንዲሁም ከእርሱ በፊት የነበሩት ገዥዎች የረኃብን መከሰት ጉዳይ በማስመልከት ከህዝብ እይታ ለመደበቅ በሚያደርጉት ጥረት የበለጠ አታላዮች ነበሩ፡፡ ይህንን እኩይ ምግባራቸውን ለመደበቅ የሚጠቀሙባቸው ዘዴዎች ደግሞ፣ 1ኛ) የአገር ውስጥ ብዙሀን መገናኛዎች እንዳይዘግቡ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ እና ሊያመጣ የሚችለውን እና ከፍተኛ የሆነ የሰብአዊ ቀውስ ሊያስከትል የሚችለውን ረኃብ ለመዘገብ ፍላጎት ላላቸው ለዓለም አቀፍ ጋዜጠኞች እና ለብዙሀን መገናኛ ወኪሎች ሁሉ አገሪቱ ዝግ እንድትሆን ማድረግ፣ 2ኛ) ከሚያብረቀርቁ የልመና አኩፋዳዎቻቸው ጋር በመሆን ከምዕራቡ ዓለም ኤምባሲዎች ቅጥር ግቢ ውጭ ለልመና መቆም ዋና ዋናዎቹ ናችው፡፡
እ.ኤ.አ በ2015 የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ፣ የእነርሱ ታዛዥ ሎሌዎች፣ ተባባሪዎች እና ካድሬዎች በአስር እና በሺዎች የሚቆጠሩ ዶላሮችን ልዩ ለሆኑ ልብሶች፣ ጫማዎች፣ የእጅ ቦርሳዎች እና ሽቶዎች፣ እንዲሁም በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዶላሮችን በቅንጦት ተሽከርካሪ መኪኖች፣ በእስፖርት አገልግሎት መኪኖች ግዥዎች ወጭ ማድረግ እና በብዙ ሚሊዮን ዶላሮች ወጭ የተደረገባቸውን ህንጻዎች እና ለእነዚህ ውድ ህንጻዎች ማስዋቢያ የቤት ቁሳቁሶችን እና የምግብ ቤቶችን ዕቃዎች ከአውሮፓ ያስመጣሉ፡፡
ከግሎባል ፋይናንሻል ኢንቴግሪቲ ከተገኘው ዘገባ መገንዘብ እንደሚቻለው በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮችን በውጭ ሀገር በሚገኙ ባንኮች እና ድብቅ በሆኑ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ላይ ያጭቃሉ፡፡
እ.ኤ.አ በ2015-16 በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ለአስከፊ ረሃብ ይጋለጣሉ፡፡
እንግዲህ ይህ ሁኔታ አሳዛኝ ክስተት ሆኖም ግን በኢትዮጵያ በእውን ያለ ተጨባጭነት ያለው ታሪክ ነው፡፡
ለህዝብ ዘገባ የሚያቀርበውን ፕሬሱን በማስፈራራት፣ በኢትዮጵያ በስልጣን ላይ ያለው ገዥ አካል በኢትዮጵያ ያለው ረሃብ ድብቅ ሆኖ እንዲቀር እና በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ እንዳይታወቅ ሚስጥር ሆኖ እንዲቀመጥ ጥረት ያደርጋል፡፡
ሆኖም ግን ለማርቲን ጌይስለር፣ አይቲኤን/ITN እና ለኤንቢሲ/NBC ድፍረት ምስጋና ይግባውና ባለፈው ዓመት ስለነበረው ሰብአዊ ቀውስ የተወሰነ ግንዛቤ እንድንጨብጥ አስችሎናል፡፡
ለጋሽ ድርጅቶች፣ ዓለም አቀፍ እርዳታ ሰጭ ድርጅቶች፣ የውጭ ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ ስላለው የረሃብ ሁኔታእውነታውን ይናገራሉ!
በኢትዮጵያ የተከሰተውን ረሃብ ከህዝብ ለመደበቅ ጸጥ የማለት ዓለም አቀፋዊ ሸፍጥ አለ፡፡
ለሁለት አስርት ዓመታት ያህል  በኢትዮጵያ ላይ ባለው ገዥ አካል እና በዓለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶች፣ እርዳታ ሰጭ ባለሙያዎች፣ ዓለም አቀፍ ሰራተኞች እና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች መካከል በሚገባ በተቀነባበረ የዝምታ ሸፍጥ ምክንያት አስፈሪውን በ “ረ” (ረሃብ ) በማለት የሚጀምረዉን ቃል በኢትዮጵያ ውስጥ አይጠቀሙም፡፡ ሆን ተብሎ ህዝብን ለማሳሳት በሚነገር በቢሮክራሲ የተተበተበ የሀሰት ቃላትና ንግግር ለህዝብ ግልጽ አንዳይሆኑ ዓለም አቀፍ የድህነት አቃጣሪዎች/International Poverty Pimps (IPPs) እያልኩ የምጠራቸው በብዙሀን መገናኛ ዘዴዎች እንዳይለቀቅ በሚል እሳቤ እውነታውን ሸፍኖ ረኃቡን ከህዝብ ደብቆለማቆየት ረዥም ርቀት ተጉዘዋል፡፡
የዚህን ሸፍጥ ውስጣዊ ባህሪ “እ.ኤ.አ በ2013 መጀመሪያ አካባቢ ስለሚከሰተው ረሃብ ማስጠንቀቂያ“ በሚል ርዕስ እ.ኤ.አ ጥቅምት 2012 አቅርቤው በነበረው ትችቴ ውስጥ ገለጻ አቅርቤበታለሁ፡፡
እነዚህ ዓለም አቀፍ የድህነት አቃጣሪዎች ስለምግብ ዋስትና እጦት የተለያዩ ደረጃዎች እንጅ ረሃብን በትክክለኛው ስሙ በፍጹም ረሃብ ብለው አይጠሩትም፡፡
የሰዎች የምግብ መራብ ፍላጎት እና የምግብ እጦት/Hungry and Starving “ኃይለኛ የምግብ ዋስትና እጦት”/”Acute Food Insecurity”፣ አሳሳቢ የምግብ ሁኔታዎች ማጋጠም/Face “stressed” food situations፣ ወደ ቀውስ አዝማሚያ የሚሄድ ምግብ እጦት/Go into “crisis” mode፤ ወደ አስቸኳይ የሆነ ምግብ እጦት ደረጃ/Graduate to “emergency” status፣ እና በመጨረሻም ወደ አስከፊ የምግብ እጦት/Catastrophic food shortages የሚሉ ደረጃዎች ስያሜን አያወጡ ይተርካሉ፡፡ በየትኛውም ቦታ ቢሆን “ረኃብ” ወይም “ጠኔ”/”Famine” or “Starvation” የምትል ቃል በአፋቸው አይጠሯትም፡፡
ረኃብ/Famine የሚለው ቃል በኢትዮጵያ ባለው ገዥ አካል እና በብዙ በዓለም አቀፍ ደረጃ በድህነት ስም ለርካሽጥቅማቸው በቆሙ አቃጣሪዎች ለምን እንደማይጠራ የተከለከለበት ምክንያት አለ፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ ዓለም አቀፍ ጋዜጠኞች በ”ረ” የምትጀምረውን ቃል ትንፍሽ አይሉም፡፡
ምናልባትም የሙዝ ጋሪው እንዳይገለበጥ ወይም ደግሞ አስከፊ የረሃብ ዘገባ በመቅረቡ ምክንያት ቀላሉ ባቡር እንዳይቆም ተፈልጎ ይሆናል፡፡ (ለመሆኑ ቀኑን ሙሉ ምንድን ሲያደርጉ ይውላሉ?)
በ”ረ” የምትጀምረውን ቃል ለምን ደፍረው እንደማይናገሩባት ምክንያቱ ግልጽ ነው፡፡ በኢትዮጵያ እ.ኤ.አ ከ1980ዎቹ ጀምሮ በረኃብ ብዙ ሆዳቸው የተነፋ በበረሃ በተቃጠለ የመሬት ገጽታ ላይ የሚንከላወሱ፣ እግር እና እጃቸው የተጠማዘዘ የረኃብ ሰለባ እሬሳዎችን በግራር ዛፎች ስር እና ሆዳቸው ተነፍቶ በዝንቦች የተወረሩ ህጻናት እናታቸውን አጥብቀው እንደያዙ በመመገቢያ ካምፖች ውስጥ ሆነው በአእምሮ ላይ ስሎ ያሳያልና ነው፡፡
በኢትዮጵያ ስለረኃብ በግልጽ ማውራት በለጋሽ ድርጅቶች/በመንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች እና በገዥው አካል አደገኛ ሁኔታ ነው፣ ምክንያቱም የፖለቲካ አመጽን የሚጋብዝ ነውና፡፡
ፕሮፌሰር አንጌላ ራቬን ሮበርትስ እና ፕሮፌሰር ሱዊ ላውዜ በኢትዮጵያ ያለውን ተደጋጋሚ የረሃብ መከሰት በማስመልከት ባቀረቡት ትንታኒያቸው እንዲህ ይላሉ፣ “ረሀብን ይፋ ማድረግ ማለት ለኢትዮጵያ መንግስት የተወሳሰበ ጥያቄ ነበር፡፡ ረሃብ ለኢትዮጵያ ገዥዎች መውደቅ ምክንያት አስተዋጽኦ አድርጓል… አንዳንድ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ስኬቶቻቸውን በከፊል ረሃብን በማስወገድ ይለኳቸዋል፡፡“
የዝምታ ሸፍጥ ከረሃብ ጋር በተያያዘ መልኩ በኢትዮጵያ በመስራት ላይ ለሚገኙ ተዋንያን ሁሉ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ያገለግላል፡፡ ገዥው አካል፣ ለጋሽ ድርጅቶች፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና የእርዳታ ሰራተኞች የረሃብን መኖር አምነው ለመቀበል መሞከር የሌባ ጣትን ወደ እራስ እንደመቀሰር ተደርጎ ይቆጠራል፡፡
ለረሃብ መኖር በአዎንታዊነት ማረጋገጫ የሚሆኑት በሌላው መልኩ ሲታይ ረሃብ ከሌለ ለምግብ እርዳታ የሚሰጡት በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር፣ በስርጭት መስመሮች ላይ የሚገኙት መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና ከፍተኛ ተከፋይ የሆኑት ዓለም አቀፍ የእርዳታ ሰራተኞች መከኑ ማለት ነው፡፡
በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር እርዳታ ቢኖርም ቅሉ ኢትዮጵያ በምግብ እህል እራሷን እንድትችል የሚያስችል ዕቅድ ለማውጣት ውድቀትን ያሳያሉ፡፡ የኢትዮጵያ ገዥ አካል ረሃቡን ለማስወገድ እንዲችል የሚያግዝ ጥረት የማድረግ ድፍረቱ የላቸውም፡፡
በኢትዮጵያ የምግብ እርዳታ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የሞራል ዝቅተት፣
ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የምግብ እርዳታ አስመልከቶ ህሊናን የሚቆጠቁጥ አስገራሚ እና የማይገናኝ ሁኔታ አለ፡፡ በየዓመቱ ባለፉት አስርት ዓመታት የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ለአንድ ዓይነት የህብረተሰብ ክፍሎች በእርግጠኝነት እያወቀች በየዓመቱ የምግብ እርዳታ ትሰጣለች፡፡
እ.ኤ.አ በ2003 እና በ2012 ባሉት ዓመታት መካከል ኢትዮጵያ 29 ቢሊዮን ዶላር የውጭ የልማት እርዳታን/Overseas Development Assistance በመቀበል ከዓለም ታላቁን የ4ኛነት ደረጃን ይዛ ትገኛለች፡፡
አንዳንድ ለአጠቃላይ ደህንነት የሚውሉ እና እንደ ምርታማነት ደህንነት ፕሮግሞች/Productive Safety Net Programs (ገዥው አካል በገጠር ከሚኖሩ ገበሬዎች እና ኗሪዎች የፖለቲካ ድጋፍ ለማግኘት እየተጠቀመበት ይገኛል) የመሳሰሉ ፕሮጀክቶች በስተቀር ከረሃብ እርዳታው ጋር በተያያዘ መልኩ አሜሪካ በገዥው አካል ላይ የምትጥላቸው ጥቂት ቅድመ ሁኔታዎች እንኳ የሉም፡፡ እንዲህም ሆኖ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ከዓመት ዓመት ከፍተኛ በሆነ ችግር ውስጥ መውድቅ እና በሚሊዮን የሚቆጠር አሜሪካውያን ግብር ከፋይ ዶላሮች ለድርቁ ችግር መዋላቸው ቀርቶ ለማጭበርበር፣ ለሙስና እና ለብክነት ይዳረጋል፡፡
በአሜሪካ በምግብ እርዳታ ፖሊሲ ላይ ያለው ችግር የሚያሳየው እውነታ የመጣው የእርዳታ ገንዘብ በኢትዮጵያ በትልቅ የረሃብ አደጋ ጫፍ ላይ ተንጠልጥለው ያሉ ዜጎችን ከችግራቸው በማውጣት ተግባር ላይ መዋሉ በሚገባ ሊጤን ይገባዋል፡፡
ፓውል ሄበርት የተባሉት የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ አስተባባሪ ቢሮ ኃላፊ በኢትዮጵያ በቅርቡ የተመለከቱትን አንደሚከተለው አቅርበውታል፣ “[በኢትዮጵያ ውስጥ] እየገጠመን ያለው ችግር ብዙው እና በርካታው የህብረተሰብ ክፍል ውጥረት ላለው ሁኔታ እና ለአካላዊ አደጋ ይጋለጣሉ… ከዚያ አደጋ ለማውጣት የተደረገ ጥረት የለም፡፡ ከዚህም በላይ የሚያስፈራው ነገር በዚህች አገር ሌላ ትልቅ የድርቅ አደጋ ከተከሰተ እና ያለውን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እና አሳሳቢ የሆነውን የምግብ እጦት ለመቅረፍ  አስተማማኝ ስራ ካልሰራን ነገሮችን በእጅጉ ቀድሞ ወደ ነበሩበት እንዲመለሱ ሊያደርግ ይችላል፡፡ የበርካታ ሰዎች የኑሮ ሁኔታ በጣም አደገኛ በሆነ ሁኔታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ምክንያት ኢትዮጵያ ውስጥ በቀላሉ አደገኛ ወደ ሆነ የድርቅ ረሃብ ውስጥ ልትገባ ትችላለህ፡፡“
ዩናይትድ ስቴትስ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ዜጎች  በችግር ጠርዝ ላይ ሆነው እያዩ ወደ ጎን ሆነው ለወንጀሉ ተባባሪነታቸውን በማሳየት በጸጥታ እየተመለከቱ ዝምታን ይመርጣሉን?
በተለይም ደግሞ ጋይሌ ስሚዝ የዩናይትድ ስቴትስን ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት/United States Agency for International Development (USAID)ን በበላይነት እንድትመራው የቀረበው ሹመት የሚጸድቅ ከሆነ ሁኔታው ምን ሊሆን እንደሚችል ለማሰብ ፍላጎት የለኝም!
ዓመታዊ የረሃብ አዝመራ፡ የግልጽነት እና ተጠያቂነት አስፈላጊነት አንገብጋቢነት፣
የምግብ እጥረት፣ የምግብ ዋስትና እጦት ወይም ደግሞ ማንም ሰው ሌላ የፈለገውን ዓይነት ስያሜ በመምረጥ በኢትዮጵያ ውስጥ በጥቅም ላይ ቢያውለውም ቅሉ በምግብ ተመጽዋችነት የረሃቡ ችግር ሊፈታ አይችልም፡፡
በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ከሙስና ቀጥሎ እርዳታ ልመና በኢትዮጵያ ላለው ገዥ አካል ዋና አስፈላጊው ነገር ነው፡፡
ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ረሃብ እና ሀፍረትን ሲያጭድ ቆይቷል፡፡ የወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የምግብ ልመና ባህል ተዋህዶታል፣ በአሁኑ ጊዜ ተስፋን በቆረጠ ሁኔታለምግብ እርዳታ ሱሰኛ ሆኖ ይገኛል፡፡
ድሆቹ የኢትዮጵያ የረሃብ ሰለባዎች በወያኔ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ ችሎታ ወይም ደግሞ እርዳታ የማቅረብ አቅም ላይ እምነት የላቸውም፡፡
የረሃብ ሰለባዎቹ የአሜሪካንን እና የምዕራቡን ዓለም ለጋሽ ድርጅቶች እንዲረዷቸው ነው የሚመለከቱት፡፡
የአሜሪካ ግብር ከፋይ ህዝብ ለእራሱ ህዝቦች ደንታ ለሌለው አገዛዝ እየሰበሰቡ ዶላር ሲያስታቅፉት የሚኖሩት ለምን ያህል ጊዜ ነው?
የአሜሪካ ግብር ከፋይ ህዝብ በኢትዮጵያ በእራሱ ህዝቦች ስም የዶላር እርዳታ በመቀበል  ለሚያባክን፣ ከህግ አግባብ ውጭ ለሚጠቀም እና በሙስና ለሚያጠፋ ገዥ አካል ምን ዓይነት እና ለምን ያህል ጊዜ ታጋሽነት ሊኖረው ይችላል?