Monday, July 27, 2015

ቴዎድሮስ አድሃኖም የግብረሰዶማውያንን ዣንጥላ ይዘው ኦባማን ተቀበሉ (ይናገራል ፎቶ) -

ታየ ምህረቱ ከቀበና
ብዙዎች “የፌስቡክ ሚኒስትር” ሲሉ የሚጠሯቸው ቴዎድሮስ አድሃኖም ዛሬ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ አውሮፕላን ማረፊያው ላይ የያዙት ዣንጥላ ብዙዎችን እያነጋገረ ነው:: የፌስቡኩ ሚኒስትር ቴዎድሮስ አድሃኖም የያዙት ዣንጥላ ተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን የሚደግፉና በዛው ውስጥ ያሉ ሰዎች የሚይዙት የቀስተደመና ባንዲራ ነው::  ብዙዎች ለምን ቴዎድሮስ ይህን ዣንጥላ እንደያዙት ግራ ገብቷቸዋል:: እየተወያዩበትም ነው::
100 percent

Related Posts

- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/45365#sthash.axB5SZe7.dpuf

No comments:

Post a Comment