Thursday, November 12, 2015

የአቶ ኃይለማሪያም ንግግር የስርዓቱ ኑዛዜ ወይስ ተከትሎ ለሚመጣ ፖለቲካ ሾኬ መንገድ ለመጥረግ? (ቃለ-መጠይቅ ከጋዜጠኛ አናንያ ሶሪ ጋር - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/48176#sthash.C2ZI5cmg.dpuf


  • 178
     
    Share
አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ <<…እዚህ እናወራለን ስንወጣ የራሳችን ኔትወርክ እንዳይነካ እንከላከላለን …>> ሲሉ በምሬት፣ተስፋ በመቁረጥ የተናገሩት ንግግር ዕውነት ለውጥ ለማምጣት ወይስ አቶ ሀይለማሪያም <<እመራዋለሁ>> የሚሉት ገዢ ፓርቲ ወይም አቶ ሀይለማሪያምን ከሁዋላ ሆነው የሚመሩት ለተለመደ የፖለቲካ አክሮባት የተነገሩት ነው? ድምጹን መቶ በመቶ የዘረፉት ሕዝብ ንግግራቸውን ከቁብ ቆጥሮት ሰምቷቸዋል? ንግግሩን ስርዓቱ ወደ መቃብር ከመሄዱ በፊት እንደ ኑዛዜ መቁጠር ይቻላል? ጋዜጠኛ አናኒያ ሶሪ የአቶ ሀይለማሪያም ንግግርን መሰረት አድርጎ ከህብር ሬዲዮ ጋር ቆይታ አድርጓል።የአቶ ሀይለማሪያምን ንግግር በቃለመጠይቁ መግቢያ አካተነዋል።

የአቶ ኃይለማሪያም ንግግር የስርዓቱ ኑዛዜ ወይስ ተከትሎ ለሚመጣ ፖለቲካ ሾኬ መንገድ ለመጥረግ? (ቃለ-መጠይቅ ከጋዜጠኛ አናንያ ሶሪ ጋር)
- See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/48176#sthash.C2ZI5cmg.dpuf

No comments:

Post a Comment