Thursday, March 10, 2016

Breaking: የኢቢሲ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ስርዓቱን ከድተው አሜሪካ ቀሩ

ዘ-ሐበሻ) በመንግስት 100% ቁጥጥር ሥር የሆነው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ምክትል ሥራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ጨምቤሳ አሜሪካ ለሥራ መጥተው በዚሁ መቅረታቸው ታወቀ::
የዘ-ሐበሻ ምንጮች እንዳስታወቁት በአሁኑ ወቅት ሥርዓቱን በመክዳት በሁለት ዲጂት የሚቆጠሩ ባለስልጣናት እና ወታደሮች ወደ ተለያዩ ሃገራት በመኮብለል ላይ ይገኛሉ::
የኢቢሲ ምክትል ሥራ አስኪያጅ የነበሩት አቶ ጨምቤሳ አሜሪካ ከመጡ በኋላ በአሁኑ ወቅት ሚኒሶታ በተሰኘችው ግዛት ውስጥ እንደሚገኙ ጨምሮ ለዘ-ሐበሻ 
የደረሰው መረጃ ያሳያል:


:Breaking News zehabesha

No comments:

Post a Comment