Tuesday, November 25, 2014

አንዱዓለም አራጌ በአስቸኳይ ይፈታ!!

አንዱዓለም አራጌ በአስቸኳይ ይፈታ!!
አንዱዓለም አራጌ የታሰረው ያለበደሉ ነው፡፡ ስለዚህ በአስቸኳ ሊፈታ ይገባል፡፡ ንፁህን ግለሰብ ማሰር የህግን ውድቀትና የገዥዎችን የሞራል ዝቅጠት እንጂ የህግ የበላይነት አያሳይምና፣ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ይፈታ!! አንዱዓለም ሲታሰር ሚሊዮን ንፁሃንን ኢትዮጵያን እንደታሰሩ መታወቅ አለበት፡፡
አሁንም አንዱዓለም የህሊና እስረኛ ሰላማዊ የፖለቲካ ታጋይ እንጂ አሸባሪና ወንጀለኛ አይደለም፡፡
አንዱዓለም አራጌ በአስቸኳይ ይፈታ!!
Like 

No comments:

Post a Comment