Thursday, January 22, 2015

የሬድዋን የአሜሪካ ቅሌት በስዊድንም ተደገመ

redwon Husseinቀደም ሲል በስዊድን ለቦንድ ሽያጭ ወያኔ ባዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ቦታ ላይ ኢትዮጵያውያን ተሰባስበው የሽያጩን ዝግጅት በተቃወሙበት ግዜ በስዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆነችው ወ ወይንሸት ታደሰ ድብደባ ደረሶብኛል በማለት ለፖሊስአመልከታ ክስ ለመመስረት ሙከራ አድርጋ ነበር ሆኖም የስዊድን ፖሊስ ሁኔታውን አጥንቶ ለክስ የተጠራችውን የስዊድን ኢትዮስዊድን ግብር ሃይል ሃላፊና አክቲቪስት ወ መቅደስ ወርቁና አቶ ሞላ የኢትዮጵያ ዴሞክራት መድረክ ምክትል ሊቀመንበር ለፖሊስ የህውአትን ማንነተና አስረድተው የተደረገውም ተቃውሞ በኢትዮጵያ ውስት የሚደረገወን የሰባዊ መብት ጥሰትን በመቃወም በመሆኑና የስዊድን ህግም ይሄንን አይነት ተቃውሞ ማሰማት ህገወጥ ስላልሆነና ወ ወይንሸት ታደሰ ያቀረበችውን ክስ ሚዛን የማይደፋ በመሆኑና መረጃ ለማቅረብ የማይቻል በመሆኑ የስዊድን ፖሊስ ክሱን ውድቅ አድርጎታል፡፡
ወ ወይንሸት ወደ ስብሰባው በመጣች ግዜ እንቁላልና በገማ አሳ ተቃውሞ እንደገጠማትና ከመኪና ለመውጣት አለመቻሏ የሚታወስ ነው።
በዚህ በያዝነው ሳምንት አቶ ሬድዋን ሁሴን የህውሃት ሚኒስቴር በ አሜሪካ ያደረገው ክስ በቂ እንዳልሆነ ተረጋግጦ ክሱ ውድቅ መሆኑ የታወሳል፡፡
የህውሃት ባለስልጣኖች በየሄዱበት ውርደትን ከመከናነብ በቀር እንደ ኢትዮጵያ የራሳቸው ህግ አይነት የአውሮፓም ሆነ የአሜሪካን ህግ ሊረዳቸው አልቻሉም
ትግሉ ይቀጥላል የህውሃትም የዲሞክራሲ ክስረት ይጋለጣል
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር
EthioSweden Taskforce

No comments:

Post a Comment