Monday, January 12, 2015

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ የበረራ ቁጥር ET -AQV አይሮፕላን በጋና አክራ ተከሰከሰ

ethiopian airlines 2
ethiopian airlines
Minilik Salsawi
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ አይሮፕላን በኮቶካ ኢንተርናሽናል ኤርፖርት ሜከስከሱ ከጋና አክራ የወጡ ዜናዎች አመለከቱ::
የመከስከስ አደጋው የተከሰተው ካርጎ አይሮፕላኑ በኤርፕርቱ ለማረፍ ሲንደረደር በነበረው መጥፎ አየር ምክንያት መሆኑን የአየር መንገዱ ባለስልጣናት ተናግረዋል::አደጋው የተከሰተው ጠዋት ሶን የጋና አየር መንገድ ባለስልጣናት ዘግይተው መረጃ መስጠታቸው ታውቋል::
የበረራ ቁጥሩ ET -AQV የሆነው አይሮፕላን ከቶጎ ሎሜ ተነስቶ አክራ ለማረፍ ሲሞክር አደጋው መድረሱን ባለስልጣናቱ ተናግረዋል::በአይሮፕላኑ ጋር የነበሩ 3 ሰዎች የተረፉ ሲሆን በአሁን ሰአት በወታደራዊ ሆስፒታል ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል::

No comments:

Post a Comment