Saturday, August 15, 2015

የወለደችውን የ1 ወር ህጻን ልጅ ገደለች የተባለች ኢትዮጵያዊት በዱባይ ተያዘች



girum

ግሩም ተ/ሀይማኖት የተባበሩት አረብ ኤምሬት.. ሻርጃ ውስጥ የወለደችውን የአንድ ወር ህጻን ገድላ በኮርኒስና ኮንክሪት ውስጥ የደበቀችው ኢትዮጵያዊት መያዟን ካሊጅ ታይምስ ዘገበ። ጨካኝ…ባላት ኢትዮጵያዊት ላይ Mother kills love child and stuffs body in box በሚል ርዕስ ካልጅ ታይምስ ዘግባውን አቅርቧል። የኤማሬት ቤተሰቦች ጋር የምትሰራው ገዳይ..የገዳይ ፍቅረኛና ሌላ ሴትም በሻርጃ ፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት ትናንት ማክሰኞ ነው። (ሌሊት በመሆኑ የጻፍኩት ከትላንትና ወዲያ ማክሰኞ ብል ይቀላል) ፖሊስ በስጠው መግለጫ ይፋ እንዳደረገው ከሆነ ዝም ብሎ ሳይሆን በቁጥጥር ስር ያዋላቸው በዲ ኤን ኤ ምርመራ ትክክለኛ እናት መሆኗን አረጋግጦ ነው። - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/45834#sthash.aPbMdOCY.dpuf

No comments:

Post a Comment