Thursday, August 20, 2015

የፕሬዝደንት ኦባማ “ታሪካዊ ጉብኝት” አምባገነን አወዳሽ ወይንስ ዲሞክራሲ አጎልማሽ? – አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር) - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/46043#sthash.8BkbIp1U.dpuf

ከአክሎግ ቢራራ (ዶ/ር

                  ከአክሎግ ቢራራ (ዶ/ር

የዚህ ሃተታ ዓላማ የፕሬዝደንት ኦባማን ጉብኝት አግባብና ሚዛናዊ ባለው መንገድ ተንትኖ አሉታዊና አወንታዊ ገጽታወቹን ለአማርኛ ተናጋሪዎች ለማቅረብ፤ የወደፊቱ የኢትዮጱያ ህልውና አስተማማኝ ሆኖ፤ የሰብአዊ መብቶችና የሕግ የበላይነት መከበር አለባቸውና የዲሞክራሳዊ አገዛዝ ምስረታ ሂደቶች ሕዝብን ማእከል ማድረግ አለባቸው የሚለው ብሂል ያገባናል የሚሉ ክፍሎች፤ ፈቃደኛነት ካላቸው፤ በጋራና በተናጠል ሊሰሯቸው የሚችሉትን የተወሰኑ መንደርደሪያ ሃሳቦች ለማቅረብ ነው። ባለፈው ሳምንት በድህረ ገጾች ላይ የተሰራጨው ተመሳሳይ ትችት ሆነ ተብሎ ለእንግሊዘኛ ተናጋሪዎች፤ በተለይ ለአሜሪካ ሕዝብ ቀርቧል፤ ብዙ ጠቃሚና የተለመደው “ለምን ይኼ ተባለ፤ ለምን ይኼ አልተባለም” የሚሉ ትችቶች ተሰራጭተዋል። ሁለቱንም አስተናግዳለሁ። - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/46043#sthash.c9Q1Sj9r.dpuf

No comments:

Post a Comment