Thursday, August 20, 2015

በዋሽንግተን ዲሲ ብቻ 100 ሺህ ዶላር (ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ) ለአርበኞች ግንቦት 7 ተዋጣ

በዋሽንግተን ዲሲ ብቻ 100 ሺህ ዶላር (ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ) ለአርበኞች ግንቦት 7 ተዋጣ (ዘ-ሐበሻ) ትናንት በዋሽንግተን ዲሲ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋን በስካይፒ ይዞ አቡነ ፊሊጶስ; ሙሉነህ እዩኤል እና ሌሎችም እንግዶች በተገኙበት ለአርበኞች ግንቦት 7 በተካሄደ የገንዘብ ማሰባሰብ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ፎቶ ግራፍ በጨረታ $70 ሺህ ዶላር ተሸጠ:: በአጠቃላይ ገቢም ከ$100 ሺህ ዶላር በላይ ተዋጥቷል:: ይህም በኢትዮጵያ ምንዛሪ ሲሰላ ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ይሆናል:: ለአርበኞች ግንቦት 7 ማጠናከሪያ የሚሆን የገንዘብ ማሰባሰብ በዳላስ እና በሲያትልም የተደረጉ ሲሆን በተለያዩ ከተሞች ይኸው ማሰባሰብ ይቀጥላል:: በዲሲ በተደረገው ገንዘብ ማሰባሰብ ሕዝቡ ወርቁን ሁሉ እያወለቀ ሲሰጥ ነበር ተብሏል:: - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/45932#sthash.pQfcWz1q.dpuf


DC A

No comments:

Post a Comment