Thursday, December 4, 2014

መስታወት ራሱን አያይም ! ቀልዶ-አደር ክበበው ገዳና ሜሮን ጌትነት ፤ አበበ ተካ

Meron Getenet
abebe teka
መስታወት-ራሱን-አያይምይህን ፅሁፍ እንድፅፍ ያነሳሳኝ በቅርቡ በሁሉም ዌብ – ሳይቶች ላይ ማለት ይቻላል ፣ የወጣ አንድ የአድናቆት ፅሁፍ ነው ። ጽሁፉ አንዲት ገጣሚትን ለማድነቅ የተፃፈ ነው ። የፅሁፉ ርእስ ሐገሬ ፤ ሕዝቤ “ ፤ ክብሬ የሚል ሲሆን በእንግሊዝኛ እንዲህ ተተርጉሟል ፤ ” “My Country, My People, My Honor” :: ይህ የአድናቆት ፅሁፍ የሚያጠነጥነው ፤ ሚሮን ጌትነት በምትባል ኢትዮጵያዊት ዘመናዊ የፊልም ተዋናይ ችሎታና በግጥሙ ታክኮ ለሃገሯ ያላት ልዩ ፍቅር ላይ ነው ። ፅሁፉ ገና ሲጀምር ነው “  —--[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—–

Comment

No comments:

Post a Comment