Thursday, December 4, 2014

ዲሲ የሻማ ማብራት ፕሮግራም -አንዲት ሻማ እና አንዲት ደቂቃ ለቃሊቲ እና ቂሊንጦ

አንዲት ሻማ እና አንዲት ደቂቃ ለቃሊቲ እና ቂሊንጦ
በአፋኙ እና አምባገነኑ የህውሃት ኢሃደግ ስርአት በሀሰት የአሸባሪነት ወንጀል ተፈርጀው በየእስር ቤቱ ተጥለው ለኢትዮጵያ ሀዝብ ፍትሃዊ ስርዓት ለማስገኘት ሲሉ መስዋትነት እየከፈሉ ላሉ የፖለቲካ እና የህሊና እስረኛ ወገኖቻችን የአጋርነት መግለጫ ወርሓዊ የሻማ ማብራት ፕሮግራም።
አገር እና ነጻነት ወዳድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ በዚህች አጭር የሻማ ማብራት ፕሮግራም ላይ በመገኘት እነዚህን ጀግና ዜጎቻችንን በምንኣብ ጉብኝት እንጠይቃቸው፣ ለአለም አቀፉ ህብረተሰብ በተለይም ለምንኖርበት የአመሪካ መንግስት እነዚህ ዜጎቻችን የነጻነት ታጋዮች እንጂ ወንጀለኞች እንዳልሆኑ ምስክርነታችንን እናሰማ።
እሁድ ዲሰምበር 7, 2014
ከምሽቱ 6 ሰዐት
ሗይት ሃውስ ፊት ለፊት
3

No comments:

Post a Comment