Saturday, December 20, 2014

ዛሬ በባህርዳር ፋሽስቱ የኢሕአዴግ መንግስት ያቆሰላቸውና የገደላቸው ክርስቲያኖች (ፎቶ በጥቂቱ)

(ዘሐበሻ) የእምነት ቦታችን ተላልፎ ለባለሃብት አይሸጥም በሚል ጥያቄ በማንሳት ኣደባባይ በወጡት ክርስቲያኖች ላይ ኣምባገነኑ የኢህኣዴግ መንግስት ጥይት ሲያረግፍባቸው ውሎ ፫ ሰዎችን አና ፯ ሰዎችን ማቁሰሉን ዘሐበሻ ቀደም ብላ ዘግባ ነበር። የሞቱት ቁጥር ወደ ፯ አንዳደገ የቆሰሉት ደግሞ ከ፳ በላይ አንደሚደርስ ኣሁን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። አርምጃ ከተወሰደባቸውና ህይወታቸው ካለፉት መካከልም ፎቶዎች ኣግኝተናል ይመልከቱት።
bahrdar 5
bahrdar 7
4
bahr dar 1
bahr dar 2
bahrdar 3

No comments:

Post a Comment