Monday, May 23, 2016

ይድረስ ለመላው የአማራ ህዝብ: የአቋም መግለጫ…. የመጨረሻ የክተት ጥሪ!!! – (ከባህርዳር ፤ ጎጃም ፤ ኢትዮጵያ)

ግንቦት 14 /2008 አ/ም
መላው የአማራ ህዝብ የወልቃይት ህዝብ ያነሳው ፍፁም ሰላማዊ የአማራ ማንነት ይከበርልኝ ጥያቄ መላው የአማራ ህዝብ ጨዋነት በተሞላበት ሁኔታ እጃችን ሳንከት በጥሞና ስንከታተል መቆየታችን ሁላችን የምናውቀው ጉዳይ ነው።ጉዳዩ የወልቃይት ህዝብ በራሱ ያለምንም ተፅእኖ ህገ-መንግስቱ ወቅቱን በጠበቀ ሁኔታ ፈጣን ምላሽ ይሰጠዋል ብለን ተስፋ ስናደርግ ቆይተናል። በህዝቡ ብዙ የሚባል ልዩ ልዩ ግፍ ሲደርስ አይተን እንዳላየን ሰምተን እንዳልሰማን በተለይ ደግሞ የትግራይ ህዝብ በወልቃይት ህዝብ ላይ መሳሪያቸውን ይዘው የፊጥኝ ማሰቃየታቸውን የፌደራል መንግስት ለመራሹ የትግራይ ክልል መንግስትና ህዝብ ተጠያቂ ሆነው ከህግ ስር እንዲውል ለክልሉ አምባገነን አመራር ላይም እርምጃ ይወስዳል ብለን ተስፋ ስናደርግ ቆይተናል። እንዲሁም በጉዳዩ ላይም የብአዴን አመራሮች ህገ-መንግስቱን በፈቀደው አግባብ አንድ ነገር ይላሉ ብለን አሁንም በተስፋ ቆይተናል።

Tigray-after-1991
እየሆነ ያለው ነገር ግን የዚህ የተስፋችን ተቀራኒው በሆነ ሁኔታ የአማራ ህዝብ ህልውናን የሚክድና የሚያጠፋ ሆኖ አግኝተነዋል። የትግራይ መራሹ ሃይል ጫና፣ የፌደራል መንግስት ምክር ቤቱ ስልጣኑ በወያኔ መነጠቅና የህዝባችን መሰቃየት ለወልቃይት ህዝብ ብቻ የሚመለከት ሳይሆን ይልቁንስ የመላው አማራ ህዝብ ጥያቄና የመላው ኢትዮጵያ ህዝብ ጉዳይ መሆኑን አምነንበታል። ህዝባችንን ይበልጥ ያሳዘነው ደግሞ ብአዴን ጉዳዩን የራሴ ብሎ ይይዘዋል ብለን ተስፋ ስናደርግ ከዚህ በተቃራኒው ብአዴንም በአንዳንድ ታማኝ ካድሬዎቹ በኩል ጉዳዩን ጭራሽ የጠላት ጥያቄ ብሎ ወገኖቹን ጠላት እያለን ነው። ስለዚህ መላው የአማራ ህዝብ እራሳችን በራስችን ነፃነት የምናውጅበት ግዜ ላይ ደርሰናል። በመሆኑም ሰላማዊ የወገናችን ጥያቄ የኛም ጥያቄ ሆኖ ሳለ የወገናችን በገዛ ርስታቸው መሰቃየታቸው ልባችን ሳይፈቅደው እያየን እንዳላየን እየሰማን እንዳልሰማን ሆነን እንደትግራይ ህዝብ የእርጎ ዝምብ ሳንሆን ከአባቶቻችን በተማርነው ትእግስት ዝምታን መርጠን ቆይተናል። ይህም ትእግስታችን ለምንወስደው እርምጃ ፀፀት እንዳይኖርበት ይሆነን ዘንድ ህጋዊ አካሄዱም ለመጠበቅ ነው። ቢሆንም ግን በአሁኑ ግዜ የወልቃይት ህዝብ ወገናችን ጭራሽ ወደ ሞት አፋፍ እየተገፋ፣ የአማራ ማንነት የጠየቁ ልጆቹ በማረሚያ ቤቶች በማጋዝ፣ በትግራይ ወንበዴ ህዝብ እየተደበደበ፣ ቤቱ በአፍራሽ ግብረ ኅይልና በሰፋሪዎች በላዩ ላይ እየፈረሰበት በዚህ በክረምት ወራት ወደ አራጆቹ ወደ ሱዳን እየተሰደደ ይገኛል። ስለዚህ የኛ ህዝባችን የምንታደግበት መንገድ ሰላማዊ ሳይሆን በራሳችን እርምጃ ይሆናል። ይህ ከመሆኑ በፊት ግን ለፌደረሽን ምክር ቤቱ ጥያቄውን የሚመልስበት የሁለት ሳምንት እድል እንሰጠዋለን። እስካሁን ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ሲባል በትእግስት ጠብቀናል። በዚህ የአቋማችን መግለጫ ላይ የወልቃይት ህዝብም ይሁን የወልቃይት ማንነት ጠያቂ ኮሚቴው እጅ ባይኖርበትም፣ ይህ የመላ አማራ ህዝብ በራሱ በፈጠረው አደረጃጀት የተወሰደ አቋም  ቢሆንም ግዜውን የጠበቀ ደራሽነታችን ግን እንደሚያስፈልጋቸው አጠራጣሪ አይደለም።
በተለያየ ግፊት በዚህ ሁለት ሳምንት መሳሪያን በተመለከተ የሚመጣልህን ጥያቄ አይሆንም አሻፈረኝ ማለት እንዳለብህ እናሳስባለን።
ሌላው እንዳለ እንደተጠበቀ ነው:………………………………….
<<በኩል <ቀን <:> … ሰአት <ሞ<ከ>  <ጋር
<<በኩል <ቀን <:> …<ሰአት ሞ<በ> ከ <ጋር
<<በኩል <ቀን <:> …<ሰአት ሞ<ደ> ከ <ጋር
<<በኩል <ቀን <:> …<ሰአት ሞ<ቨ> ከ <ጋር
< > <በኩል <ቀን <:> …<ሰአት ሞ<ፀ> ከ <ጋር
< > <በኩል <ቀን <:> …<ሰአት ሞ<ቨ> ከ <ጋር
< > <በኩል <ቀን <:> …<ሰአት ሞ<ዘ> ከ <ጋር
< > <በኩል <ቀን <:> …<ሰአት ሞ<ረ>  <ጋር
< > <በኩል <ቀን <:> …<ሰአት ሞ<ዠ>   <ጋር
በቅደም ተከተል ዛኬሌቂበቀከፈኆ
ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በቅደም ተከተል ረደተፖ-ኘዸቴኀቶዎ ልዩ ግንዛቤ በመላው የአማራና የኢትዮጵያ በከተማም በገጠርም ሁሉ ይጠናቀቃል….

ሁሉም <> ጋር በ<> ለ<> በደስታ በ<<<ሜጌኄ>>>ና <<<>>ኄጴፌ>የመጨረሻ <> ይደረጋል።
እኛ ከደሙ ንፁህ ነን። ይህ ሳንወድ በግዳችን በግፈኛው አሸባሪው ወያኔ ተገፍተን የገባነው የመላ አማራ ህዝብ ውሳኔ ነው። ስለ አገሪቱ ሰላም ሲባል በጣም በከፍተኛ ትእግስት ጠበቅን አሁን ግን የአገሪቱ ሰላም የኛ መጥፊያችን ሊሆን ስለማይገባ ይልቁንስ የኛ ሰላም የአገሪቱን ሰላም እንደሚያረጋግጥ ውሳኔ ላይ ደርሰናል። ሰላም ትነግስ ዘንድ ይህ የመላ አማራ የአቋም መግለጫ በተግባር ተፈፃሚ ከመሆኑ በፊት ስለአገሪቱ ሲባል ያሉትን አማራጮች አሟጦ ለመጠቀም ያህል ስንል ብቻ ስልጣኑ በህወሃት የተነጠቀው የፌደረሽን ምክር ቤቱ ዲጋሚ ወኔ ይዞት እንደገና የወገናችን የወልቃይት ህዝብ ጥያቄ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ይመለስላቸው ይችል እንደሆነ እንዲሁም ያለምንም በደል በማረሚያ ቤት ታጉረው የሚገኙ የወልቃይት ልጆቻችን ያስፈታ እንደሆን ከነገ ጀምሮ የ10 ቀናት ብቻ  አንድ  እድል  ብቻ መስጠታችን እያሳወቅን በከፍተኛ የዝግጅትና ትግበራ መንፈስ ጠብቁ። በአለም ዙሪያ ያላችሁ የአማራ ልጆችና ኢትዮጵያውያን ሁሉ ይህን የህዝባችን ንቅናቄ በአጭር ግዜ ውስጥ ይጠናቀቃል የሚል ግምት ቢኖረንም በተለያየ መንገድ ከወግናችሁ ጎን ትቆሙ ዘንድ ጥሪያችን ነው።

ድል ለጭቁኑ የአማራ ህዝብ፤ ሰላም ለኢትዮጵያ!!!
የአደረጃጀቱ አስተባባሪዎች
ከባህርዳር ፤ ጎጃም ፤ ኢትዮጵያ
ግንቦት 14 /2008 አ/ም

No comments:

Post a Comment