Wednesday, May 18, 2016

በቅርቡ ከእስር የተፈቱት መምህር ግርማ በድርቅ ለተጎዱት ወገኖች ከሚሊዮን ብር በላይ ረዱ

memihir grma

(ዘ-ሐበሻ) በቅርቡ ከተከሰሱባቸው ክሶች በዋስትና የተፈቱት መልዐከ መንክራት ግርማ ወንድሙ በድርቅ ለተጎዱት ወገኖች መርጃ የሚሆን ገንዘብ በ እርዳታ መልክ ሰጡ::
መምህሩ በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ በኩል ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ሁለት ሚሊዮን አርባ ስምንት ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና ሁለት ብር ከሃምሳ ዘጠኝ ሳንቲም (2,048,892.59) ዛሬ ገቢ አድርገዋል::

No comments:

Post a Comment