Monday, April 18, 2016

ዮናታን ወልዴና ባህሩ ደጉ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተፈተው ከሰዓታት በኋላ ማዕከላዊ እስር ቤት ታሰሩ


Filed under: News Feature,የዕለቱ ዜናዎች | 



Bahiru-Deguyonatan-tesfaye (1)
(ዘ-ሐበሻ) ላለፉት 647 ቀናት በሽብር ወንጀል ተከሰው እስር ቤት የነበሩትና ባለፈው አርብ በከፍተኛው ፍርድ ቤት በነፃ እንዲለቀቁ የተፈረደላቸው ባህሩ ደጉ እና ዮናታን ወልዴ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተፈተው ከተለቀቁ በኋላ ከሰዓታት በኋላ እንደገና ተይዘው ማዕከላዊ መታሰራቸው ተሰማ::
ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ሁለቱም ወጣቶች በማዕከላዊ እስር ቤት ይገኛሉ:: እነዚሁ እስረኞች ለምን እንደገና እንደታሰሩ የታወቀ ነገር የለም:

No comments:

Post a Comment