Wednesday, April 6, 2016

የትግራይ ነጻ አዉጭ ግንባር በጎንደር ህዝብ ላይ ጦርነት ከፈተ


(ጎንደር ፋሲል ግምብ - ፎቶ ፋይል)
(ጎንደር ፋሲል ግምብ – ፎቶ ፋይል)
ይድረስ ለጎንደር ህዝብ ቁጥር # 8
ወያኔ ገና ካፈጣጠሩ ጀምሮ አማራን ለማጥፋት ዓላማው አድርጎ የተነሳ መሆኑ ቢታወቅም፤ በተለይ በጎንደር/አማራ ህዝብ ላይ ለሃያ አምስት ዓመታት ያህል የወልቃይት ጠገዴ፤ ካፍቲያ፤ ሁመራና ጠለምት ህዝብ በገሃድ ባካሄደዉ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለማመን የሚከብድ አሰቃቂ ድርጊት ፈጽሟል። ጀግናዉ የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ፤ የወያኔ አረመኒያዊ ጭፍጨፋ ሳይበግረው፤ ትግስትና ጥበብ በተላበሰ መልኩ ለብዙ ዓመታት “ጎንደሬ፤ አማራ ነን፤ ለወያኔ አንገዛም” በማለት በቆራጥነት ለማንነቱ በመታገል መስዋዕትነት እየከፈለ ይገኛል።

No comments:

Post a Comment