Thursday, April 7, 2016

“አማራው፣ ኦሮሞውና ትግሬው አንጋፋ ብሔር በመሆናቸው 86ቱን ብሔረሰቦች መጠበቅ አለባቸው” | Video

Share2  99  2 
 Share0

የመዠንገር ኮምዩኒቲ መሪ አቶ ቢያንያም በንቲን ንግግር ቢያደምጡት አይቆጩበትም:: “አማራው; ኦሮሞውና ትግሬው አንጋፋ ብሔር በመሆናቸው 86ቱን ብሔረሰቦች መጠበቅ አለባቸው” ይለናል:: እንዴት ወደ ሰላም እና አንድነት መምጣት እንዳለብን ከመዠንገር ሕዝብ ተሞክሮ አኳያ ያዋየናል… ያድምጡት::
“እኛ ለኛ ሕዝባዊ መድረክ!” በሚል ባለፈው ቅዳሜ በሚኒሶታ በተደረገው የኢትዮጵያ የዕርቅና ርትዓዊ ፍትሕ ምክርቤት የመነጋገር፤ መተማመን፤ መተራረቅ ስብሰባ ላይ ነው አቶ ቢኒያም ይህንን ንግግር ያደረገው::
Share2  99  2 
 Share0

No comments:

Post a Comment